ስለ ልጅዎ የወደፊት ሁኔታ ነው

የጾታዊ ግንዛቤ አፈ-ታሪኮችን ማጋለጥØ

ስዊድናዊ ካልሆኑ ወይንም ስዊድን አገር የማይኖሩ ከሆኑ ስለ ጉዳዩ በቂ ግንዛቤ እንዲኖርዎት እዚህ ይጫኑ ፡፡ከዚህ በታች ያለው ዘገባ ማንንም እንዲጎዳ ስላልታሰበ በግልጽነት ለልብዎ ይናገራል የሚል እምነት አለኝ፡፡ ምክንያቱም ስለ ልጆቻችንና ስለ ልጅ ልጆቻችን ካለኝ ተቆርቋሪነት የተነሳ ያወቅሁትን እውነት በግልጥ ለማሳወቅ ስላቀረብሁት ነው


ማስጠንቀቂያ !
ይህ ድረ-ገጽ ለልጆች ተብሎ አልተዘጋጀም፡፡ በዚህም ድረ-ገጽ ውስጥ የተካተቱት አንዳንድ ጉዳዮች ከስዊድን ህዝብ ከሚሰበሰበሰው ግብር ድጋፍ ከሚደረግለት ዋና የግብረ-ሰዶም ድርጅት ድረ-ገጽ ላይ የተወሰዱ ናቸው፡፡ በድረ-ገጹ ውስጥ የቀረቡት እነዚህ ጉዳዮች በባህርያቸው ልቅ፣ አበሳጭ የሆኑና በግብረገባዊ መልካቸው በህብረተሰቡ ተቀባይነት የሌላቸው የጾታ ግንኙነቶች በመሆናቸው እንዲታወቁ አድርገናል፡፡ ምክንያቶቻችንም .

1.   እኛ ስዊድናውያን ለመንግስት የምንከፍለው ግብር ለምን ዓይነት አገልግሎት እንደሚውል በግልጥ ግንዛቤ እንዲኖረን ለማድረግ ነው፡፡እንደዚህ ዓይነት ከቁጥጥር ውጭ የወጣ የግብረ ሰዶማዊ ድርጊት ትኩረትና ቦታ ሲሰጠው በአንዲት አገር ላይ ሊያስከትል የሚችለውን ጥፋት የሚያመለክት ማስጠንቀቂያዊ ምሳሌ ስለሆነ ነው፡

2. . ስለ ልጆቻቸው ግድ ለሚላቸው ወላጆች ልጆቻቸውን ከእንደዚህ ዓይነቱ የኑሮ ልምምድ እንዴት ሊጠብቁአቸው እንዲገባ በጣም እንዲነሳሱ ለማሳየት ታስቦ ነው፡

3. ለጤና ባለሙያዎችም በግብረ ስጋ ግንኑነት ምክንያት የሚተላለፈው ቀጣይ የበሽታ ወረርሽኝ ለምን እንደሚስፋፋ ምክንያቱን ለማመላከትም ነው፡፡

እንደምትመለከቱትና ፣ እንደምትረዱት ከሁለት ሶስተኛው በላይ ግብረ-ሰዶማውያን የተለማመዷቸው እነዚህ በፊንጢጣ የሚደረጉ ልዩ ልዩ የግንኙነት ልምምዶች- በህዝብ ጤና ክብካቤ ላይ መጠነ ሰፊ መዘዝ የሚያስከትሉ ናቸው፡፡ ልብ በሉ እንዲህ ዓይነቱ አስነዋሪ የኑሮ ልምምድ- በRFSL ድረ-ገጽና በበራሪ ወረቀቶች ያለ እፍረት በጣም በግላጭ መስፋፋቱና መተላለፉ ብቻ ሳይሆን በትምህርት ቤቶቻችን ውስጥ የስርዓተ-ትምህርቱ መደበኛ አካል እንዲሆን ተደርጎአል፡፡ በዚሁ ድርጅት የሚሰራጩት ጸሁፎች አደናጋሪዎች አበሳጮች መሆናቸውን ለብዙዎቹ ሰዎች የታወቀ ነው፡፡ uSŸŸL‹” KT>Ñ–< ë© T”’ታቸው ግንዛቤ ላይ ትግል ላይ ለሆኑለጥቃት ለተጋለጡ MЋ Ó”& ŸƒUI`ƒ u?†¨< }SMe c=SÖ<“ Uፒው}^†¨<” Ÿõ}¨< É[-Ñè” c=KŸ~ ¾T>Áe}¨<K<ƒ ’Ñ` u›w³—¨< Mp ¾J’ ë Ó”–<’ƒ” ¾T>ÑMç¨<” Ue w‰ ’¨<:: ÃG<” ”Ï እነ²=I” êö‹U J< UeKA‹” ከድረ-ገጹ KTe¨ÑÉ wƒV¡\ K=Å`ev‹G< ¾T>‹ƒ” Ñ<Ç„‹ KSÖqU ›”V¡^K”::


የቅርብ ጊዜ ²?“­‹

vKð¨< uÒ ¨pƒ Là ue„¢MU Ÿ}T }Å`Ô u’u[¨< ¾^ÃÉ ôezM Là ¾›Ñ]~ ›w³—ው የፖለቲካ S]­‹ ¾}ŸðK<uƒ ¾SÉ[¡ ¨<Ãà }Å`Ô ’u`:: u²=I ¾Ò^ SÉ[¡ Là k`u Ÿ’u\ƒ Ñ<ÇÄ‹ SŸŸM ለአብዛኛው ሰዊድናዊ ሁሉ ዋና ጉዳይ ነው ባይባልም KRFSL የተለየ ትኩረቱ የነበረው Ñ<Çà ¨”Ê‹ MЋ ¨Å SªK I“ƒ J’ ¨Å ›”Å— Å[Í ƒ/u?ƒ c=SÖ< c?„‹” ›Ýß` kT>e ÃMuc< ›ÃMuc< ¾T>K¨< ›”Æ ’u`:: Kû`+ S]­‹ ”Ç=I ¯Ã’~” ÅŸT Ñ<Çà ›”e„ S’ÒÒ` u›Ò×T> ¾}Å[ ’Ñ` ›M’u[U:: RFSL Ó” ¾u< ƒ` ’u` TKƒ ÉLM፡፡ U¡”Á~U ¾Ów[-ÊS< TIu[ cw ¾Ów[ cÊT©’ƒ MUÉ ¾T>Ë[¨< u¾ƒ—¨< Å[Í Là uT>Ñ–< ¾ë Ó”³u? Ó^ TÒv„‹ መነሻነት ”ÅJ’ Ö”pቆ ስለሚያውቅ ነ¨<:: ”Ç=I ¯Ã’~” ýaÓ^U u¾ƒUI`ƒ u?~ kÉV uTe}ª¨p ለጥቃት የተጋለጡ ልጆች ›”Å k” ግብረ-ሰዶማውያን እንዲሆኑና ይህንኑ ድርጊት የሚያራምደውን ድርጅት በeM×” Ñ”²w ለማሳደግና ተጽእኖውን ለማስፋፋት አባሎች እንዲሆኑ ማደረግ ነው፡፡ ¨Å Ów[-cÊT’ƒ eT>ÁS^¨< ”Ų=I ¯Ã’~ ¾ë ግንዛቤ Ó^ SÒvƒ uG<K}—¨< አፈ- ታሪክ ላይ ማንበብ ይቻላል፡፡

መግቢያ

eT@ a” K=”Å” ÃvLM:: ²?Ó’ c©É“© c=J” c¢’ T>vM Åu<v© e©É” ዳርቻ ክልል •^KG<:: ue©É” ›Ñ` ŸT>Ñ–¨< hSMi ¿’>y`c=+ ¾›=”Í=’”Ó Ç=Ó]”& Ÿ²=ÁU kØKA u1982 .›?.›. u›T@]” ›Ñ` uK=ö`’>Á Ó³ƒ ŸK¨< ¿’>y`c=+ *õ ŸK=ö’>Á ¾`U` Ê¡}_ƒ Ç=Ó]” ¨eÍKG<:: ’Ñ` Ó” Ÿጥቂታት ¯Sƒ ¨Ç=I e^ Ÿ›=”Í=’`’~ ሙያዬ ጋር በጣም በሚራራቅ ¾U`U` ዘርፍ ላይ ነበር፡፡ ¾p`w ¾U`U` e^ Á}¢[¨< በስነ-vI`à dÔe Là ’u`:: u²=G< e^ eK Ów[-cÊT©’ƒ U¡”Á„‹“ U”à‹ eS^S` eK’u` ¾T>ÁeÅ”p ’Ñ` }U_ÁKG<:: ÃI ÁÑ–G< ƒUI`ƒ u}KUÊ ›w³— c¨< Ÿ}[Ǩ<“ u›G<’<U Ñ>²? uþK+¨< SKŸ=Á M¡ ’¨< Ÿ}vKƒ Ó”³u? Ò` ¾T>n[” ’¨<:: u›Ñ^‹” MЋ Là uÓw[ cÊT¨<Á” ¾T>Å[Ѩ<” ›eŸò É`Ñ>ƒ ሊያደርስ ÁK¨<” Øóƒ eÑ’²w eK Ñ<Ç¿ ÓÉ-¾Ki ŸSሆን Mp õ`Hƒ Å[uƒ c¨< ›É`Ô—M:: eKJ’U ј%E†¨< ሰዎችና በተለይም ለ¨LЋ“-›Á„‹ eK Ñ<Ç¿ TŸðM ÓÈታ እ”ÇKw˜ }cU„—M::በተለይም ስለግብረ ሰዶም በተለምዶ የሚነገሩትን ሶስቱን ዋና ዋና አፈ-ታሪኮች መናገር እንደሚገባኝ ገብቶኛል፡፡ እንዲህ ዓይነቱን ዘገባ ያለ ማከፈል ግብረ ገባዊ ድካም ብቻ ሳይሆን ወላጆችን፣ አያቶችን፣ልጆቻቸውንና የልጅ-ልጆቻቸው ከግብረ ሰዶማዊ ተግባራት እንዴት እንደሚታደጓቸው የሚረዳቸውን ይህን ጠቃሚ እውቀት መንፈግም እነደሆነ ተሰምቶኛል፡፡ በተለይም አባቶች በወንዶች ልጆቻቸው ውስጥ የወንድነትን የጾታ ግንዛቤ በማስረጽ ልጆቻቸው ለአካለ-መጠን በደረሱ ጊዜ ከግብረ-ሰዶም ተጽእኖ ሊያድኗቸው ከፍተኛ ሚና ሊጫወቱ ይችላሉ፡፡ቀጥዬም የምናገረው በሳይንስ የምርምሮች ሪፖርቶች የተደገፈውን ምርምር ነው፡፡ የትኩረቴ መነሻና እድገቱ በትክክል በተመዘገበው በወንዶች መከከል ባለው ግብረ-ሰዶምማዊነት ላይ ነው፡፡ ለነገሩ በሴቶች መከከል የሚታየው ግብረ-ሰዶማዊነትን በተመለከተ ትክክለኛ ግንዛቤ የለም፡፡ ስለሆነም ጽሁፉ ለወላጆችና ለአያቶች እንጅ ግብረ-ሰዶማዊነት ጾታዊ ግንዛቤና ልምምዱ ላላቸውና በዚያው እድገት ላሉት ሰዎቸ አይደለም፡፡

እንደገና፣ ልብ ይበሉ ! ግብረሰዶማዊነት ግንዛቤ ያደረብዎት ከሆነ ይህ ለእርስዎ አልተጻፈም፡፡

የግርጌ ማስታወሻ

ግብረ-ሰዶማዊነትን በተመለከተ ሁለት ዓይነት የተለያዩ ፍርሃቶች ያሏቸው ሰዎች አሉ፡፡ አንደኛው ዓይነት ፍርሃት ያለባቸው ሰዎች ግብረ-ሰዶማዊነት በህዝብ ዘንድ ታዋቂ እንዲሆን የመገናኛ ዘዴዎች የሚያደርጉት ወገንተኛነት በልጆቻቸው ላይ የሚያስከትለውን ተጽዕኖ የሚፈሩ ሰዎች ሲሆኑ፣ እንዲህ ዓይነቱ ፍርሃት በአገራችን በብዙ ሰዎች ዘንድ ይገኛል፡፡ሁለተኛው ዓይነት ፍርሃት ያለባቸው ደግሞ ወደ ፊት በማስረጃ እንደምንመለከተው፣ ግብረ-ሰዶማውያን ድርጅቶች በግላቸውም ሆነ በቤተሰባቸው ላይ የሚሰነዝሩባቸውን አካላዊ ጥቃት የሚፈሩ ናቸው፡፡ በእነዚህ ድርጅቶች የሚሰነዘሩት የማስፈራሪያ ዓነቶች ብዙ ናቸው፡፡ አንዳንዶቹም በይዘቱ አካላዊ ጥቃት-አልባው የሆነውን ዛቻም የሚፈሩ አሉ፡፡ ለምሳሌ ያህል የሃይማኖት መሪዎች ( አገልጋዮች ) ባሉበት እምነት ውስጥ ግብረ-ሰዶማውያንን በአባልነት ሆነ በአገልጋይነት እንዲቀበሉአቸው በሮችን ካልከፈቱ ከመንግሰት የሚያገኙት የገንዘብ ድጎማ እንደሚቀርባቸው የሚሰነዘር ዛቻ ማለት ይችላል፡፡ ምናልባትም በንግድ ስራ ዘርፍ የተሰማሩ አንዳንዶች ደግሞ በግብረ ሰዶማውያን ቡድኖች ማስፈራሪያ ምክንያት የደንበኞቻቸው ቁጥር እንዳይቀንስባቸው የሚፈሩ ማለት ናቸው፡፡ ወይንም በህብረተሰብ መካከል ከየትኛውም የኑሮ ዘርፍ ውስጥ ከፍተኛ ባለሙያዎችና ሰራተኞች የሆኑ ግለሰቦችም ቢሆኑ ግብረ-ሰደማዊነትን የሚፈሩ ተብለው በግብረ-ሰዶማውያን ጫና ፈጣሪ ቡድኖች ሆነ በመገናኛ ብዙሃን ዘንድ እንዳይፈረጁ ይፈራሉ፡፡

የመጀመሪያው ዓይነት ፍርሃት ያለባቸው አብዛኛዎቹ ሰዎች እንደ ሁለተኛዎቹ ዓይነት ፍርሃትም አለባቸው፡፡ ምክንያቱም በየትኛም ህዝባዊ አውድ ውሰጥ ተገኝተው አቋማቸውን ቢናገሩ የሚደርስባቸውን ማስጨነቅ ይፈራሉና፡፡ ይሁን እንጅ እንደ መጀመሪያዎቹ ዓይነት ሰዎች የግብረ-ሰዶማውያን ፍርሃት የሌላቸው ሰዎች ደግሞ አፍቃሬ-ግብረ ሰዶም ሲባሉ እንደ ሁለተኛዎቹ ዓይነት ሰዎች ግብረ-ሰዶማውያን የሚፈሩ አይደሉም ምክንያቱም በበግብረ ሰዶማውያን ቡድኖች በኩል ምንም ዓይነት ስጋትና ፍርሃት አያጋጥማቸውም፡፡ ግን ምንም እንኳን ቁጥራቸው ጥቂት ቢሆንም ልጆቻችን ላይ ያተኮረውን የግብረ-ሰዶማውያን አጀንዳ የሚያስከትለውን ተጽእኖም ሆነ፣ ስለ ስራቸውም ሆነ ስለ ደህንነታቸው ጭንቀት ና ስጋት ያላቸውና ሁለቱም ዓይነት ነገር የሚያስፈራቸው ቢኖሩም ድርጊቱን በመቃወም ደፍረው ይናገራሉ፡፡ ይሁን እንጅ አፍቃሬ- ግብረ-ሰዶም ና ጸረ-ግብረ-ሰዶም በመሆን መካከል ሁለቱንም የሚያገናኝ የተወሰነ ተያያዠነት አለ፡፡

ልጆችን የማይመለከት

እንደዚሁም ከዚህ ቀጥሎ የማቀርበው ጽሁፍ ልጆች እንዲያነብቡት የሚመች አይደለም፡፡ ከዚህ የምትማሯቸው መመሪያዎችን በልጆቻችሁ ላይ ተግባራዊ እንድታደርጓቸው ና የሚረዳ ሲሆን የቀረበው ዘገባ ግን ለእናንተ ለወላጆች ብቻ ተብሎ የታሰበ ነው፡፡

1. ልጆቻችሁ ወይንም የልጅ ልጆቻችሁ የሚፈልጉት የትኛውን የጾታ ግንዛቤ ነው ስለ ግብረ ሰዶም የህይወት አኗኗር ና ተያያዥ ልምዶች ተገቢ መረጃ ( ዘገባ) ከሌላችሁ በሰተቀር ልጆቻችሁ ከሁለት አንዱ የጾታ ግንዛቤ ላይ የራሳቸውን አቋም እንዲከተሉ ለማድረግ እስከ እስከ ምን ደረጃ ጉዳዩን ማንሳት እንደሚገባችሁ ለመወሰን በጣም ትቸገራላችሁ፡፡

2. በልጆቻችሁ የልጅነት እድገት ወቅቶች ውስጥ በአቅመ-አዳምነት/ሄዋንነት እድገታቸው ጊዜ የሚረዳቸውን የጾታ ግንዛቤ መሰረትን እንዴት ማስቀመጥ ይቻላለል

3.     ለመሆኑ ልጅ ሲወለድ የተመሳሳይ ጾታ ( ግብረ-ሰዶማዊ ) ወይንስ የተቃራኒ ጾታ ፍላጎት ያለው ይወለዳልን ይህስ ነገር በዘረ-መል (ጅን) ውስጥ ይኖር ይሆን


ማውጫ

ግቢያውና ሦስቱ የጾታ ግንዛቤ አፈ-ታሪኮች ክፍሎች በሚከተሉት ንዑሳን ክፍሎች ተከፍለዋል፡፡ በመሆኑም ክፍሎችን ሆነ ንኡሳን ክፍሎችን ሲጫኑ ወዲያውኑ ወደ ርእሱ በቀጥታ መግባት ያስችልዎታል፡፡

ግቢያ
ማጣቀሻዎች
የስዊድን ጉዞ


አፈ-ታሪክ 1 . የተቃራኒ ጾታና (ሄትሮሴክሹዋል) የግብረ-ሰዶማዊነት (ሆሞሴክሹዋል) የአኗኗር ዘይቤዎች ሙሉ ና በእኩል ደረጃ የሚፈለጉ ናቸው፡

1. አማካይ የዕድሜ ርዝመት

2.ሕጋዊ ያልሆኑ እጾችን ስለመጠቀም

3. ራስን የመግደል ወንጀል መበራከት

4. የልጆች ወሲባዊ ጥቃት መደጋጋም

5..የአባለ ዘር በሽታዎች

6. ለጓደኛ አለመታመን

7. ማህበራዊና ሃይማኖታዊ ተቀባይነት

8.
በግብረ-ስጋ ግኝኙነት ላይ ያልተለመደ ትኩረት

9.ከፊንጢጣ ጋር የተያያዙ ችግሮች

አፈ-ታሪክ ቁጥር 2. ልጅህን ለአቅመ-አዳም በተቃረበ ጊዜ የትኛውን የጾታ ግንዛቤ መምረጥ እንዳለበት ተጽእኖ ልታደርግበት አትችልም፡፡

1. ከሰፊ ምርምር የተገኙ አሳማኝ ውጤቶች በግብረ-ሰዶማውያን አቀንቃኞች መጨፍለቃቸው

2..የቤበር - ኤት.አል የምርምር ሪፖርት (ማጣቀሻ. 4)

3.ከጥናቶች የተገኙ የማጠቃለያ ሃሳቦች

4.ዘ ፓሬድ ኦፍ ሸም

5. ስለ አባቶች ሚና ተጨማሪ ዘገባ

6. የሁለቱም ወላጆች የጋራ ሚና

7. አጀንዳዎቻቸው በማይቀበሉ ሰዎች ላይ ግብረ-ሰዶማውያን አቀንቃኞች የሚወስዱ የጥቃት እርምጃዎች በአሜሪካ

8. አጀንዳዎቻቸው በማይቀበሉ ሰዎች ላይ ግብረ-ሰዶማውያን አቀንቃኞች የሚወስዱ የጥቃት እርምጃዎች በስዊድን

አፈ-ታሪክ ቁጥር 3. ጾታዊ ግንዛቤ በውርስ የሚተላለፍ ነው፡፡ በሰው ዘረ-መል (ጅን) ይወሰናል፡፡

1.በግብረ ሰዶማውያን አቀንቃኞች የምርምር ውጤቶች ላይ የሚታይ መድልዎ

2.ካልማን

3. ቤይሊ ፒላርድ(1991)

4.ቤይሊ-ዱን -ማርቲን (2000)

5. ሌላ ሃሰተኛ ጥናት ( ሃመር፣ ሁ፣ ማግኑሰን፣ ሁ ና ፓታቱቺ)

6.ቢርማን- ብሩክነር (2001)

7. ሳይመን ሌቫይ (1991)

8- ልደት የሆርሞን መላምቶ

9. በግብረ-ሰዶማውያን የምርምር ሥራዎች ላይ የሚታይ ወቅታዊ ዝን


መግቢያ

ማጣቀሻዎች፡

በዚህ ጽሁፌ ውሰጥ ሦስት ዓይነት ማጣቀሻዎችን እጠቀማለሁ፡፡

ዓይነት 1. ያለውን የቦታ ውስንነት በማሰብ የዋናውን ጽሁፌን መነሻ ታሪኮች በድረ-ገጹ የግራ ጎን ማውጫ ዝርዝር ላይ እንዲያገኙት ተደርጓል፡፡ ለምሳሌ ያህል ቁጥር.1 የሚለውን ምልክት ሲያዩ እርሱን ወይንም ወደ ድረ-ገጹ የግራ ጎን-ማውጫ ሄደው ተመሳሳይ ቁጥሩን ቢጫኑት ተጨማሪ ማብራሪያ ያገኛሉ፡፡

ዓይነት 2. በዚህ ጽሁፌ ውስጥ በምንጭነት በርካታ መጽሃፍትን ተጠቅሜያለሁ፡፡ እነዚህንም መጽሃፍት ለማመልከት ና አስፈላጊውን ዘገባ እንዲያገኙ ( ከሌሎችም እንዲለይ ጎላ ተደርጎና ከስሩ ተሰምሮበት) ‹‹ማጣቀሻ› የሚል ምልክት ከቁጥር ጋር ና ከዚያም ከገጽ ቁጥሮች ተያይዞአል፡፡ አብዛኛዎቹ መጽኃፍት ደግሞ የየራሳቸው በርካታ ማጣቀሻዎችም አሏቸው፡፡

ዓይነት 3. የጽሁፌ ምንጭ የሆኑና በጣም አስፈላጊ ሃሳቦችን አሁንም ‹ማጣቀሻ› በማለት ከቁጥር ጋር አያይዣቸዋለሁ፡፡ እነዚህን ማጣቀሻዎችም በኢንተርኔት ለሚሰራጩ አንዳንድ ድረ-ገጾችም መለያ አድርጌያቸዋለሁ፡፡ በተለይም በRFSL (አር.ኤፍ.ኤስ.ኤል ) ድረ-ገጽ በኩል የሚተላለፉ ማጣቀሻዎች ውስጥ አንዳንድ ያልተለመደ ይዘት ያለው ነገር ሲያጋጥም ይዘለላሉ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ ትኩረት የሚሰጡ የተለያዩ ድረ ገጾች ይኑሩ አይኑሩ የማውቀው ነገር የለም፡፡ ነገር ግን እኔ በማስረጃነት የተጠቀምሁባቸው ማቴሪያሎች ግን እ.ኤ.አ እስከ ማርች 2007 ድረስ በድረ-ገጹ ወስጥ ተካትተዋል፡፡ (በዓይነት ሦስት) እንደተጠቀሱት እንደዚህ ዓይነቶች ማጣቀሻዎች በሙሉ በማጣቀሻ ቁጥር አንጻር ሄዳችሁ ብትመለከቱ ተያያዥነት እንዳላቸው ትረዳላችሁ፡፡ ሁሉም ዓይነቶች ማጣቀሻዎች(ቁጥር. ና ማጣቀሻ) የሚሉትን በድረ-ገጹ ማገናኛ በግራ ጎን ማጣቀሻ መፈለጊያ በስተመጨረሻ ዝርዝር ወስጥ ስላሉ እነርሱን ከተጫኑ ሁሉንም ነገር ከዚያው ያገኛሉ፡፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

አድራሻዬ


ከእኔ ጋር በደብዳቤ ለመገናኘት ቢፈልጉ አድራሻዬ እንደሚከተለው ነው፡፡

Ron Linden
Kungsgatan 12
211 49 Malmö
Sweden

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

ጉዞ በስዊድን


በራሪ ጽሁፎቻችን በነጻ ልናሰራጭባቸው የምንችልባቸውን የተለያዩ የሰዊድን ከተሞችን ለመጎብኘት አቅደናል፡፡፡ በማውጫው በላይኛው በኩል ‹ጉብኝት በስዊድን › በሚለው ርዕስ ስር ፕሮግራሞቻቸንን ያገኛሉ፡፡ በተጫማሪም ወደ እናንተ ከተማም ስንመጣ በከተማው እለታዊ ጋዜጣ ላይ የማስተዋወቅ ስራ እንሰራለን፡፡ ነገር ግን አንዳንድ ጊዜ በየከተሞቹ ያሉ ጋዜጦች ማስታወቂያችን አይቀበሉንም፡፡ ምክንያቱም የአር.ኤፍ.ኤስ.ኤል. ድርጅትና ደጋፊዎቻቸው እኛ የምንገልጸውን ና የምንናገረውን ጉዳይ ወላጆችና አያቶች እንዳያውቁ ስለሚፈልጉ ነው፡፡

ወቅታዊ ማስታወሻ ጉዞው በ2005 እ.ኤአ. ተጠናቅቋል፡፡ ነገር ግን ባገራችን ባሉት የግብረ-ሰደማውያን ድርጅቶች(ሆሞማፊያ) ዛቻና ማስፈራራያ ምክንያት ቀጥሎም ላይሳካ ይችላል፡፡ ስለ ጉዞው ተጨማሪ ዘገባ ከፈለጉ በላይኛው ማውጫ ላይ ‹‹ ሆሞሎቢ ፣ሆሞማፊያ ›› የሚለውን ይመልከቱ

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

አሁን ደግሞ ከአፈ-ታሪክ 1 እንጀምር

አፈ-ታሪክ ቁጥር1፡ የተቃራኒ ጾታና (ሄትሮሴክሹዋል) የግብረ-ሰዶማዊነት (ሆሞሴክሹዋል) የአኗኗር ዘይቡዎች ሙሉና በእኩል ደረጃ የሚፈለጉ ናቸው፡

እየሰፋ የመጣውን የግብረ ሰዶማውያንን ልምምዶች መመልከት የሚያስፈልግበት ምክንያት ምንድር ነው?

‹‹ አፍተር ዘ ቦል፡ ሃው አሜሪካ ኮንከር ኢትስ ፊር ኦፍ ጌይስ ኢን ዘ ናይንቲዝ ( ኒው ዮርክ፡ፔንጉዊን፣1989 ) በሚለው በግብረ-ሰዶማውያኑ ዘንድ እንደ መጽሃፍ ቅዱሳቸው ሆኖ በሚቆጠረው መጽሃፍ በገጽ 146 ላይ የገበያው ሊቆች የሆኑት ኪርክና ማድሰን ‹‹በሰዎች መካካል የተለየህ መሆንህ ሲሰማህና ሰዎችም በዚህ ምክንያት ሲጠሉህ ልትወስደው የሚገባው እርምጃ ይህ ነው፡ በመጀመሪያ በተቻለ መጠን ከሌሎቹ ጋር ተመሳሳይ እንደሆንህ በመሆን እግርህን በበሮቹ አስገባ፣ ያኔ ደግሞ ትንሷ ልዩነትህን ሰዎች ከተቀበሉልህ- ከሌሎቹ የተለየህባቸውን ነገሮችህን አንድ ባንድ ትገልጣቸዋለህ፡፡ ነገሩ ካስማ በጫፉ በኩል ወደ መሬት ሲመታ እንደሚገባ ዓይነትና ና ‹‹ግመል አፍንጫውን ወደ ድንኳንህ እንዲያስገባ ፍቀድለት መላ ሰውነቱ ሁሉ ቀጥሎ ይገባል›› እንደሚባለው ተረት ነው፡፡

እነርሱም ቀጥለው በገጽ 155

መለወጥ ስንል በመገናኛ ብዙሃን የአማካዩን አሜሪካዊ ስሜት፣አእምሮና፣ፈቃድ በፕሮፖጋንዳ መልክ በሚተላለፍ የተቀነባባረ የስነ-ልቦና ጥቃት መመገብ ማለታችን ነው፡፡ አሜሪካውያን ሁሉ እኛን እንዲጠሉን የተደረጉባቸውን ና ስለ ግብረ-ሰዶማዊነት ያለውን አመለካከት ለማበላሸት የተጠቀሙባቸውን ዘዴዎች ለራሳችን ጥቅም እንዲሆኑ በማድረግ ወደዱም ጠሉም ጥላቻቸውን ወደ ሞቀ-ሰላምታ ማስለወጥ ማለታችንም ነው፡፡

ቀጥለውም ኪርክና ማድሰን ሲያብራሩ


‹‹ በመለወጥ ሂደት ውስጥ የተፈጥሮአዊውን በድግግሞሽ የመማርን ዘይቤ በሚከተሉት ዘዴዎች እንሳለቅበታለን፡፡፡ ሃሳበ-ግትሩ ሰው ባጠቃላይ ስለ ሁሉም- ወንዶች ያለውን መልካም ስሜት እንቀበልና ‹ጌይ› ከሚለው መለያ ጋር በማያያዝ የቀድሞ ግትር አቋሙን ፣ሆነ ‹‹ጌይ›› ለሚለው መለያ የነበረውን መጥፎ ስሜቱን እያደር ማዳከም ወይንም መተካት ነው፡፡ ነገር ግን ሁኔታዎቹ አስቸጋሪ በሆኑበትና ተቃውሞ በበዛበት ቦታ ግን ሃሰበ-ግትሩን በገዛ ህዝቡ እንዲጠላ ማድረግ ሲሆን ‹‹በለውጥ ›› ሂደት ግን ሃሳበ-ግትሩ ተመልሶ በገዛ ህዝቡ መካከል ከ‹‹ጌይ›› ጋር እየተባበረ ና በመልካም ግንኙነት ላይ መሆኑ ማሳየት ነው፡፡ ወደ ነገሩ ለመመለስ በተፈጥሮም ይሁን በስልጠና ባገኘው ልምድ ጓደኛው የሚሰማውን ስሜት በማየት ከእርሱ ባልተለዬ መልኩ እንደጓደኛው እንደሚሰማው አብዛኛው ሰው ለዚህ ለታሰበበት በበቂ ሁኔታ ለተቀነባባረ ማስታወቂያ ምላሽ ያለመስጠቱ አዳጋች ይሆንበታል፡፡

የማስታወቂያዎችን ተአማኒነት በተመለከተ ኪርክና ማድሰን በገጽ 154 ላይ በድፍረት ሲያውጁ ‹‹ማስተዋወቂያዎች ውሸት መሆናቸው ምንም ልዩነት አያመጣም ፡፡ ለእኛ ውሸት አይደሉም ምክንያቱም እነዚሁኑ ውሸቶችና በሥነ ምግባር ረገድ ደግሞ መልካም ለሆኑ ተጽዕኖዎች ስለምንጠቀምባቸውና የባሱ መጥፎዎች የሆኑትን አሉታዊ ግትርነት የሚታይባቸውን ግንዛቤዎችን የምንጋፈጥባቸው መንገዶች ስለሆኑ ነው፡፡

ደህና እዚህ ሰዊድን አገር ግመሏ በድንኳናችን መላ አካሏን አስገብታለች፡፡ ባጠቃላይ እዚህ አገር በቀላሉ በምንታለል ስዊድናውያን ዘንድ የግብረ-ሰዶማያውን ውሸቶች በስፋት ተቀባይነትን አግኝተዋል፡፡ RFSL እነዚያን ‹‹ ከሌሎች የተለየህባቸውን ልዩነቶች ቀስ ብለህ ታመጣቸዋለህ ›› የሚለውን አካሄድ ካስገባቸው ቆይቶአል፡፡እንደ ወላጅ ልጆቻችን ከእንደዚህ አይነቱ የአኗኗር ዓይነት የምንታደገው እነዚህን ልዩ-ልዩነቶች ምን እንደሆኑ በመግለጥ ነው፡፡በተለይም በልጆቻችን ውስጥ የሚፈጠረውን የግብረ-ሰዶማዊነትን እድገት ለመቆጣጠር የሚስችሉንን መሳሪያዎች መፈለጉንና ማግኘቱን የምናስበው እነዚህ ‹‹ማስታወቂያዎች ውሸቶች ›› መሆናቸውን ስንገነዘብ ብቻ ነው ፡፡

ስለሆነም እሰቲ ሁለቱን የአኗኗር ዘይቤዎችን እናነጻጽር፡፡ ለመነሻ እንዲሆነን አንድ ነገር እናስብ- በRFSL ና በደጋፊዎቻቸው እንደሚነገረው ውሸት ሳይሆን ግብረ-ሰዶማውያንም (ሆሞሴክሹዋልሰ) ሆኑ ኢ-ግብረ-ሰዶማውያን(ሄትሮሴክሹዋልሰ) ሰዎች እኩል እሴት አላቸው፡፡ ሰው ሁሉ እኩል እሴት አለው፡፡በዚህ ጉዳይ ልንስማማ ይገባል፡፡ይሁን እንጅ ለግለሰቡ ሆነ ለህብረተ-ሰቡ ስለሚመቸው የጾታ ግንዛቤ ዓይነት የምነጋገር ቢሆን የሚሰነዘሩ አመለካካቶች ይለያየሉ፡፡ አንዳንዶቹ በግብረ-ሰዶም የአኗኗር ዘይቤ ውስጥ ነውር የሚባል ነገር ያለመኖሩና የትኛውንም ዓይነት ጾታዊ-የግብረ-ስጋ ግንኙነት ለመለማድ ና ለመደሰት ነጻነት ስለሚሰጥ በጣም የሚፈለግ የአኗኗር ዘይቤ እንደሆነ ይከራከራሉ፡፡ ሌሎች ግን ከግለሰብ ሆነ ከማህበራዊ አመለካከት አንጻር የተቃራኒ ጾታ ግንኙነት ተመራጭ እንደሆነ የሚያምኑ አሉ፡፡

እንደ ወላጆች በልጆቻችሁ ውስጥ እንዲሆን የምትሹትና የምታምኑበትን የአኗኗር ዓይነት ለመወሰንና ተገቢ የሆነውን እርምጃ ለመውሰድ እንድትችሉ ሁለቱን የአኗኗር ዓይነቶች በንጽጽር እንመልከት፡፡የምንነጋገረው እንደ ወላጅ ለልጆቻችሁ የሚያስፈልገውን ለመምረጥ ስለሆነ የምናነሳቸው ጉዳዮች ለእናንተ ና ለልጆቻቻሁ ብቻ የመረጥናቸውን እንጅ በህብረተሰቡ ላይ ሰፊ ተጽእኖ ያስከተሉትን (ለምሳሌ ያህል- ለተላላፊ የግብረ-ሥጋ ግንኙነት በሽታዎች የሚወጣውን የህክምና ና፣ ለአደገኛ እጾች ልምምድ ለተጋለጡ የህብረተ-ሰቡ ክፍሎች የሚወጣውን ወጭም ሆነ፣ እንዲሁም ለኤች.አይ.ቪ. ኤይድስ ና ለሌሎችና ተዛማጅ በሽታዎች ላይ ከተደረገ የምርምር ስራ ትኩረት ምክንያት የአቅም እጥረት የገጠማቸውን የህክምና ተቋማት የመሳሰሉትን) ችግሮችን አይጨምር፡፡

የንጽጽሩ ዓነት

ግብረ ሰዶም(ሆሞሴክሹዋል)

ተቃራኒ-ጾታ (ሄትሮሴክሹዋል)

1. አማካይ የዕድሜ ርዝመት

55 ኣመት ለወንዶች

75 ኣመት ለወንዶች

2. ህጋዊ ያልሆኑ እጾችን ስለመጠቀም

ከፍተኛ

ኣናሳ

3. ራስን የመግደል ወንጀል መበራከት

ከፍተኛ

17.6 (per 100K/yr)

4. በልጆች ላይ የሚደረግ የወሲባዊ ጥቃት ድግግሞሽ

>3 to >10

1

5. የአባለ ዘር በሽታዎች

ከፍተኛ

አናሳ

6. ለጓደኛ አለመታመን

ከፍተኛ

አናሳ

7. ማህበራዊና ሃይማኖታዊ ት ተቀባይነት

አናሳ

ከፍተኛ

8. በግብረ-ስጋ ግኝኙነት ላይ ያልተለመደ ትኩረት

ከፍተኛ

አናሳ

9. የፊንጢጣ ጋር የተያያዘ ችግር ር

ከፍተኛ

አናሳ

ብዙዎቹ ዝርዝሮች እርስ በርሳቸው የተያያዙ ናቸው፡፡ ለምሳሌ ያህል ራስን የመግደል ፣ የአደገኛ-ዕጽ መጠቀምና በአባለ ዘር በሽታዎች መጠቃት የእድሜያችን ርዝመት ላይ ተጽእኖ ያስከትላል፡፡ የግብረ-ሰዶም ህይወት ተቀባይነት በሌለባቸው በተወሰኑ የሃይማኖትና የህብረተሰብ ክፍሎች ውስጥ በሚገኙ ግብረ-ሰዶማውያን መካከል ያለው ራስን በራስ የማጥፋት ድግግሞሽ ከፍተኛ ነው፡፡ በሌላ በኩል በእንደዚህ ዓይነቱ ህብረተሰብ መካካል የሚታየው የግብረ-ሰዶማውያን ራስን በራስ የማጥፋት ትክለኛው ቁጥር ምናልባት ኣናሳ ነው፡፡ ይሁን እንጅ ሰው አንድ ጊዜ ግብረ-ሰዶማዊ ከሆነ ራሱን በራሱ የማጥፋት ድርጊት ውስጥ ሊገባ ይችላል፡፡ ነገር ግን የምንነጋገረው እስታቲስቲካዊ አማካይ ሁኔታን መሆኑን ልንገዘብ ያስፈልጋል፡፡ በሌላ አባባል ሲታይ ተጠቃሽ ሊሆን ስለሚችል ውጤት ማለታችን ነው፡፡፡፡ ለምሳሌ ያህል ግብረ-ሰዶማውያን ወንዶች ሆነው ሳሉ ነገር ግን የአባለ ዘር በሽታ የሌለባቸው ሲኖሩ በርካታ ግብረ-ሰዶማውያን ያልሆኑ (ሄትሮሴክሸዋል) ወንዶች ሆነው ብዙ ዓይነት የአባለ ዘር በሽታዎች ያሏቸው ደግሞ አሉ፡፡

የግብረ-ሰዶማውያን ወንዶች የአኗኗር ዘይቤ ከግብረ-ገባዊና ከታማኝነት እሴት ገጽታው ባሻገር መሰረታዊ ችግሮቹ የተለያዩ በፊንጢጣ በኩል የሚደረጉ የግብረ-ሥጋ ግንኙነቶች ዓይነቶች ናቸው፡፡ በ RFSL ኦፊሴላዊ ድረ-ገጽ ላይም ( ‹‹አናል ማኑዋል››ማጣቀሻ 13) ይህ ልምምድ ማዕከላዊ የአኗኗር ዘይቤያቸው መሆኑንም በማስረጃነት ተጠቅሶአል፡፡ ከግብረ-ሰዶማውያን ወንዶች መካከል ሁለት ሦስተኛዎቹ ከፊንጢጣ ጋር ተያያዥነት ያላቸውን የተለያዩ የግብረ-ሥጋ ግንኑነቶች ና ድርጊቶችን ያከናውናሉ፡፡ ከዚህ ዓይነት ልምምድም መነሻነት ተያያዥነት ያላቸው በርካታ የጤና ቸግሮችና መዘዞች ተከትለው ይከሰታሉ፡፡ በሰው ልጆች ላይ ሊድረስ ያለው ቀጣይ የጥፋት ወረርሽኝ ሊገለጥ ጊዜው ቅርብ ነው፡፡

Let’s now take a closer look at each of the 9 areas of comparison.

ከዚህ ቀጥሎም በማነጻጻሪያው ሰንጠረዥ ላይ የተጠቀሱትን ዘጠኝ አይነት ሃሳቦችን በቅርበት እንመልከት

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

1. አማካይ የዕድሜ ርዝመት

በሠንጠረዡ በተቃራኒ ጾታ ዝርዝር ላይ ለወንዶች የተሰጠው አማካይ ዕድሜ 75 ዓመት እንደሆነ የገለጽሁት በአሜሪካ አገር ባሉ ወንዶች ላይ በተደረገ ስታቲስቲካዊ መረጃ መነሻነት ነው፡፡ ነገር ግን ግብረ-ሰዶማውያን ወንዶችን በሚመለከት ቀጥተኛ የእስታቲስቲክ መረጃ ማግኘት አልቻልሁም ምክንያቱም ይህን ዓይነቱን የአኗኗር ዘይቤ በሚከተሉ ወንዶች ላይ የሚደርሰውን የግብረ-ሰዶማዊነት ፍረጃንና መድልዎን ከመፍራት ታሪካዊ ችግር ጋር ሳይያዝ አይቀርም፡፡ ይሁን እንጅ የወንድ ግብረ-ሰዶማውያን አማካይ እድሜ በሃያ ኣመት እንደሚያጥር ሁለት የተለያዩ ምንጮች አግኝቻለሁ፡፡ ማጣቀሻ.1 (ሳይኮሎጂካል ሪፖርትስ (2005፤96፡693-697)ና ማጣቀሻ.2 (ኢንተሪም ጆርናል ኦፍ ኤፒደሞሎጂ 1997፡ ቮሊ.26፤657-61) ፡፡እነዚሁ ማጣቀሻዎች በ ማጣቀሻ.3 ላይ ተጠቅሰዋል፡፡(እንዲሁም ሌላ ጥናት ደግሞ የግብረ-ሰዶማውያን ወንዶች (ጌይስ) አማካይ የእድሜ ርዝት በ20 ዓመት እንደሚያጥር አረጋግጧል፡፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

2. ህጋዊ ያልሆኑ እጾችን መጠቀም

በህግ ያልተፈቀደ ዕጾችን መጠቀም በግብረ-ሰዶማውያን ዘንድ ያለውን ቦታ ለመገንዘብ ከፈለግን ወደ RFSL ድረ-ገጽ መሄድና መመልከት ያስፈልገናል፡፡ በአገራችን ውስጥ የግብረ-ሰዶማውያንን ድርጅት የሚወክል ተቋም ብንፈልግ የምናገኘው ተቋም ራሱ RFSL ብቻ ሆኖ እናገኘዋለን፡፡ ለነገሩ መንግስታችን ከህዝብ ከሚሰበሰሰው የግብር ገንዘብ ውስጥ ለድረ-ገጻቸው ማስፋፊያ ና ለሌሎች የምልመላ ስራዎች በመደበኛነት ከፍተኛ ድጎማ ከሚያደረግላቸው ድርጅቶች መካከል RFSL አንደኛው ነው፡፡እስቲ ድረ-ገጻቸውን እንመልከት፡፡(ማጣቀሻ.4) በዚሁ ማጣቀሻ ላይ በህግ ያልተፈቀዱ እጾችን ዝርዝሮችንና ና የእያንዳንዱን እጽ የአጠቃቀም ዝርዝር ስለተገለጸ ራስዎ መመልከት ይችላሉ፡፡ ለምሳሌ ያህል በግብረ-ሰዶማውያ ማህበረ-ሰብ እይታ በጣም የታወቀው በህግ ያልተፈቀደ ዕጽ ኤክስተሲ ነው ፡፡ በነገራችን ላይ ቃሉን በትክክል አያነብቡትም:: ይህ ዕጽ ሲወሰድ የሚታዘዘው መመሪያ‹‹ ዉሃ ደጋግመህ ውሰድ በምንም ሁኔታ ግን በየግማሽ ሰዓቱ ግማሽ ሊትር ውሃ እንጅ መብለጥ የለበትም፡፡ እንዲሁም እንደ አምፌታሚን፣ኮኬይን፣ክሪስታል ሜት፣ጂ .ኤች.ቢ፣ና ኤል.ኤስ.ዲ ና የመሳሰሰሉትን ሌሎች ዕጾች እንዴት እንደሚወሰዱ የተሰጡ መመሪያዎች አሉ፡፡ በአገራችን ያሉ ብዙ ብዙ ድርጅቶችን ማለትም እንደ የሞተረኞችን ብሄራዊ ማህበርን፣በእንሳሰት ላይ የሚወሰደውን ጭካኔ የሚቃወመውን የመከላከያ ማህበርና ሌሎችንም ድርጅቶች ድረ-ገጾችን ፈልጌ አይቻለሁ፡፡ ነገር ግን አንደኛቸውም ቢሆኑ ለአባሎቻቸው ስለ ህገ-ውጥ እጾች አጠቃቀም መመሪያ ሰጥተው አያውቁም፡፡ ሰለሆነም ትልቁ ጥያቄ ‹‹ በግብረ-ሰዶማውያን ና በህገ-ወጥ ዕጾች መካከል ለምን ጠንካራ ትሰስር ይታያል ›› የሚለው ነው፡፡

ለዚህም ጥያቄ መልሱ የሚገኘው ከRFSL ድረ-ገጾች በአንደኛው ላይ ነው፡፡ በዚህም ድረ-ገጽ የተጠቀሰውን ማስረጃ ለማካተት ማቅማማቴን መግለጥ አወዳለሁ፡፡ መረጃው በችግሩ ውስጥ ለሌሉ ሰዎች የሚያበሳጭ ነው፡፡ ለነገሩ ማስረጃው ከራሳቸው ድረ-ገጾች ላይ የተወሰደ ስለሆነ ህጋዊ ያልሆኑ ዕጾችን መጠቀም በሰፊው የተለመደበትን ሁኔታ ቃላት ከሚገልጸው በላይ ራሳቸው ገልጸውታል፡፡ በዚሁ በ RFSL ድረ-ገጽ (ማጣቀሻ.5 ) እንዲህ ሲሉ ጽፈዋል፡-

ሪሚንግ

ወደ ልምምዱ ውስጥ ላልገባ ሰው ና ለመጀመሪያ ጊዜ ለሚለማማደው ሰው የፊንጢጣ ና የምላስ ግንኙነት ሚስጢራዊና ና ሥቃይ የሚያስከትል ና ጭራሹንም የሚያስበጠላ ድርጊት ነው፡፡ ይሁን እንጅ ልምዱ ላላው ሰው ግን የምድር ላይ ገነት ይሆንለታል፡፡ ይህንን ድርጊት በሚፈጽሙበተት ጊዜ አንደኛው መቀመጫውን ለሌኛው ገልጦ በመተው ሌላኛው የሚፈልገውን ቦታ ሁሉ በመላሱ እንዲያዳርስ ያድርገዋል፡፡

በሌላ በኩል ‹‹ ለጀማሪው ስው የሚያስበረግግ ድርጊት ቢሆንም ለተለማመደው ግን የምድር ላይ ገነት ይሆንላቸዋል፡፡ ላላልመዱት አስበርጋጊና ና ስቃይ የሚያስከትል ድርጊት ነው የሚለው አባባል በእርግጥም የሚያመለክተው እንደዚህ ያሉ አስደንጋጭ ድርጊቶች ውስጥ ለመግባት ህጋዊ ያልሆኑ እጾችን መጠቀም ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር እንደሆነ ጠቋሚ ነው፡፡ ግብረ-ሰዶማውያን ለሚሰሯቸው እንደ ‹‹ፊስቲንግ› ዓይነት ሌሎችም ስራዎችም የሚከተሉት ይህንኑ ዓይነት እርምጃ ነው፡፡ የእኛው አገር የከፍተኛው ፍርድ ቤት ባለስልጣን ሌፍ ቶርሰን በስቶክሆልም ከተማ አንድ የ20 ዓመት ወጣት ወንድ ልጅን አግኝቶ ግብረ-ሰዶማዊ ልምምድ ውስጥ እንዲገባ እንዳግባባውና ለዚሁም ገንዘብ እንደከፈለው ዓይነት፣ በእድሜ የገፉ ወንዶች ጎልማሶችንና ወጣት ወንዶችን ወደ እንዲህ ዓይነቱ የግብረ-ሥጋ ግንኙነት ልምምድ ውስጥ እንዲገቡ መመልመልን በጣም የሚወድዱት ድርጊት ነው፡፡ (ቁጥር 1) እንዲህ ዓይነቱን ክስተት በተመለከተ በኋላ ላይ በስፋት እንመለከተዋን፡፡እንዲያውም የ RFSLን ድረ-ገጽ ባነበባችሁ ጊዜ በዚሁ በግብረ-ሰዶማዊነት ልምምዱ ውስጥ እድገት እንዳለ ትገነዘባላችሁ፡፡ ትናንት የተከሰቱና የተደጋጋሙ እንደዚህ ዓይነት አሰነዋሪ ድርጊቶች ዛሬም ቢሆን ላያቆሙ ይችላሉ፡፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

3. ራስን የመግደል ወንጀል መበራከት

ይህ ራስን በራስ የመግደል ድርጊት በአገሪቱ ከሚኖሩት ከ100000 ዜጎች መካካል 17.6 ከመቶ የሚሆነውን ቁጥር ሲይዝ ይህ ደግሞ 4-5 ጊዜ በላይ ከሴቶች ይልቅ በወንዶች ላይ እንደጨመረ እናውቃለን፡፡ በግልጥ እንደምንገነዘበው በግብረ-ሰዶማወያን መካካል በተደጋጋሚ ስለሚከሰተው ራስን በራሰ የማጥፋት ድርጊት አስተማማኝ ሰታቲስቲካዊ መረጃ የለንም፡፡ በርካታ ራስን በራስ የማጥፋቱ ድርጊት ጎልቶ የሚታየው እያደገ በሚሄደው ግብረ-ሰዶማዊነት ምክንያት ትግል ላይ ያሉ ወጣቶች ወንዶች መካካል ሲሆን ምክንያቱም በሚያሳዝን መልኩ ትክክለኛ የወንድነት ጾታ ግንዛቤ ላይ እንዲደርሱ የሚረዳቸውን ምክርም ሆነ ድጋፍ ለማግኘት አለመታደላቸው ነው፡፡ በእነዚህ ታዳጊዎች መካከል የሚከሰተው ራስን በራስ የማጥፋት እርምጃ እውነተኛውን መንስኤውን ምክንያት ለማወቅ አስቸጋሪ ነው፡፡ ይሁን እንጅ ተሞክረው በከሸፉ ራስን በራስ የማጥፋት ድርጊቶች ላይ ጥናቶች ተካሂደዋል ፡፡ የተረፉትንም ሰዎች ለዚህም ድርጊት የገፋፋቸውን ምክንያት ምን እንደሆነ ማረጋገጥ ይቻላል፡፡( ማጣቀሻ. 6‹‹ ዘ ሪሌሽንሽፕ ቢትዊን ሱሳይድ ሪስክ ኤንድ ሴክሹዋል ኦሪዬንቴሽን ፡ ሪዘልትስ ኦፍ ፖፐሌሽን ቤዝድ ስተዲ››) ሁሉም ጥናቶች በጥቅሉ የሚያመለክቱት በታዳጊ ግብረ-ሰዶማውያን ወጣት ወንዶች ና ሴቶች መካካል ከፍተኛ ደረጃ ላይ የደረሰ ራስን በራስ የማጥፋት ሙከራ መደረጉን ነው፡፡ ከእንደዚህ መሰሉ የግብረ-ሰዶማውያን ራስን በራስ የማጥፋት የስሜት ግራ መጋባት ና ድርጊት በስተጀርባ እንደ መነሻነት የሚቆጠሩ ምክንያቶች መካከል፡

1) ለአቅመ-አዳም የደረሰና ወደ ግብረ-ሰዶማዊነት ልምድ ገና ያልገባን ወጣት ወንድ ልጅ በጾታ አቻዎቹ በኩል በርካታ የመገለል ጥቃት ውስጥ ይገባል፡፡ በእነዚህም ለአቅመ-አዳም መድረሱን በሚገነዘብባቸው ጊዜያት መካካል እንደ ሌሎቹ ወንድ አቻ ጓደኞቹ እንዳልሆነ አዘውትሮ ይሰማዋል፡፡ ይህም ክስተት ደግሞ በወጣቱ ህይወት ውስጥ የስሜት ቀውስ ይፈጥርበታል፡፡ ያኔ ደግሞ ወጣቱ ስለ ወንድነት ተፈጥሮው እርግጠኛነት እንዲሰማው የሌሎች ወንድ (ወንዶች) ርዳታ አጥብቆ ይፈልጋል፡፡ በእንደዚህ ዓይነቱ ወቅት ከ RFSL በኩል የሚያገኘው ፕሮፖጋንዳ ጭራሽ ግብረ-ሰዶማዊ ልምድ ውስጥ የሚያስገባውን ዓይነት ነው፡፡

2) ግብረ-ሰዶማዊ ሆኖ ከወጣና ከታወቀ ከብዙ ሰዎች ተደጋጋሚ ተቃውሞና መገለል ይደርስበታል፡፡ እንዲያውም ቤተሰቡ አባላት ጭምር ሊገልል ይችላል፡፡ እንደዚሁም በርካታ የቤተ ክርስቲያን አባላት ጭምር በእንደዚህ ዓይነቱ ችግር ላሉ ሰዎች ተገቢውን የሆነው እገዛ ምን እንደሆነ አያውቁም፡፡ግብረ-ሰዶማውያኑ ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት ባገኙበትም ሁኔታ ቢሆን ፈጽሞ ደስተኞች ሊኆኑ አይችሉም ምክንያቱም እንዲህ መሰሉ ድርጊት ስህተትና ከተፈጥሮ ስርዓት ውጭ እንደሆነ በውስጣቸውየሚሰማቸው ስሜት ስላለ ነው፡፡

3). በግብረ-ሰደማዊነቱ ልምምድ ስር እየሰደደ ና የኑሮው ስርዓት እያደረገው ሲሄድ ድርጊቱ ፈጽሞ ወደ እውነተኛው እርካታ ሊያደርሰው እንደማይችል ይገነዘባል፡፡ በእርግጥም ከተፈጥሮ ስርዓት ውጭ እንደመሆኑ መጠን የስሜት እርካታ ሊኖር ፈጽሞ አይቻልም ፡፡ የትናንቱ ድርጊቱ ለዛሬው እርካታን ባልሰጠው መጠን እርካታን ፍለጋ ለይቶለት ሌሎች አስነዋሪ ልምምዶች ውስጥ በመግባት ጭራሽ ወዳልታሰበ ያለመርካት ውስጥ ይገባል፡፡

ግብረ-ሰዶማዊነት ያልተቆጠበ ና ሙሉ ተቀባይነትና መቻቻል ካገኘ በግብረ-ሰዶማውያን መካከል የሚታየው ራስን በራስ የማጥፋቱ እርምጃ ሊቀንስ እንደሚችል ግብረ-ሰዶማውያን የሚያራምዱት የተሳሳተ ፕሮፖጋንዳ አለ ፡፡ እንደሚባለው ምናልባትም ራስን በራስ የማጥፋቱ መጠን ( መበራከት ) ሊቀንስ ይችላል፡፡ ይሁን እንጅ እንዲህ ዓይነቱን ሃሳብ የምንከተል ከሆነ በሌላ በኩል ደግሞ በርካታ የግብ-ሰዶማዊነት ልምምድ እንዲስፋፋፋ ማድረጋችንም ነው፡፡ ወላጆችም ሁኔታውን እንደ ተገቢና ተፈጥሮአዊ ክስተት በመቁጠር ሁኔታውን ለመከላከል እንዳይችሉ ያደርጋቸዋል፡፡ ራስን በራስ የማጥፋቱ ድርጊት እንደሁኔታው ቢቀንስም ሌሎች ሰዎች ወደ ግብረ-ሰዶማዊነቱ ልምምድ ይሳባሉ ማለት ከግብረ-ሰዶማዊነት ልምምድ ጋራ በተያያዘ መልኩ የሚከሰተው ራስን በራስ የማጥፋቱ ድረጊት እየጨመረ ይሄዳል ማለት ነው፡፡

በዚህ አጋጣሚ ስለ ግብረ-ሰዶማውያን ግድ የሚለንና የምንወዳቸው ግብረ-ሰዶማውያን ያልሆንን ሰዎች (ሄትሮሴክሹዋልሰ) ሊኖረን ስለሚገባ ተገቢ አመለካከት ጥቂት እንድንወያይ እፈልጋለሁ፡፡ በድረ-ገጹ በኩል ከአገሬ ሰዎች ከተላኩልኝ በርካታ የኢሜይል መልእክቶች መካከል አንድ ክርስቲያን የሆነ ሰው እንዲህ ሲል ጽፎልኛል፡፡ ‹‹ ለነገሩ ከክርስትና ዕይታ አንጻር ወላጅ-አባት አልባ ሆኖ ተገቢውን ክብካቤ ሳያገኝ ያደገ ልጅ ግብረ-ሰዶማዊ ሊያደርጉት የሚችሉ አዝማሚያዎች ውስጥ ገብቶ ሲቸገር ማየት(በክርስቲያናዊ አመለካከት ) ራሱ ችግር አይደለም? ለግብረ-ሰዶማዊው ሰው ክርስቲያናዊ ፍቅር ና ክብካቤ እንዴት ማሳዬት ይቻላል የሚለው ጥያቄ ግን ከባድ ነው፡፡ ››

መልእክቱን በጻፈው ሰው አእምሮ ውስጥ ያለውን ሃሳብ ግልጥ ነው፡፡ አንድ ታዳጊ ወጣት የቅድመ-ግብረ-ሰዶማዊነት ዝንባሌዎች ማሳየት ሲጀምር፣ሁኔታውን ተቀብለን ልጁ ያንን የግብረ-ሰዶማዊነት ህይወት ልምምድ እንዲቀጥልበት ነገሮችን ካላመቻቸን በስተቀር ችግሩ በቂ ያልሆነ አስተዳደግ ካለማግኘት ጋር የተመሰረተ እንደሆነ የሚያሳምን ምክንያት ሊኖረን ይችላል፡፡፡፡ በጸሃፊው ተዋጽኦ ውስጥ ሁለት ጉዳዮች አሉ፡፡ ሀ) ስለልምምዱ ያለን የኛን አመለካካት ና ለ) የነገሩን ተገቢነት

ሀ) የእኛ አመለካከቶች

መልሱ በእኔ አመለካከት ግብረ-ሰዶማዊነት በሰው ዘረ መል ውስጥ የሚገኝና በውርስ የሚመጣ ና ምንም ሊደረግ የማይቻል መሆን ከመቀበልና ካለመቀበል ጋር ካለው ተያያዥነት ጋር የተቆራኘ ነው፡፡ ስለሆነም በግብረ-ሰዶማውያን ድርጅቶች በኩል በትጋት በተሰራጨው በዚህ የተሳሳተ መረጃ የወደቁ በርካታ ሰዎች( (በተለይም አብዛኛዎቹ ምዕራባውያን) ይህ የአኗኗር ዓይነት ተቀባይነት እንዲያገኝ ድጋፍ እንዲዲረግለትና ለግብረ-ሰዶማውያን ፍቅርና ትኩረት ሊሰጣች እንደሚገባ ና ያምናሉ፡፡ ይሁን እንጅ ከኛ መካከል ግብረ-ሰዶማዊነት በውርስ የማይመጣ ና ምንም ሊደረግ የማይቻል ነው የሚለውን አመለካካት የማይቀበሉ ሰዎች ለእንዲህ ዓይነቱ ጥያቄ ያላቸው ምላሽ የተለዬ ነው፡፡ እንዲያውም ግብረ-ሰዶማዊነት በመጀመሪያ ደረጃ ልንከላከለው የምንችለው ነገር እንደሆነ ና ልምምዱ ውስጥ ገብተን ከሆነ ከችግሩ መላቀቅ እንደሚቻል ካመንን ስለችግሩ ያለን አመለካከትና የምንወሰዳቸው እርምጃዎች የተለዩ ይሆናሉ፡፡ ስለሆነም ከእንግዲህ ወዲህ ጥያቄው ላልታደሉት ግብረ-ሰዶማውያን አዘኔታ ማሳየት አለማሳየት ሳይሆን፤ችግሩ በታዳጊ ሴቶችና ወንዶች ልጆች ውስጥ እንዳያድግ አድጎም ከሆነ ከእንደዚህ ዓይነቱ አስደነጋጭና አሳሳቢ የአኗኗር ወጥመዶች እንዲያመልጡ እንዴት መርዳት ይቻላል የሚለው ነው፡፡

ይህ ሃሳብ ‹‹ ዘ ጉድ ላይፍ›. በተባለው የቸክ ኮልሰን መጽሃፍ ውስጥ ስለ ራንዲ በተገለጸው ልብ የሚነካ ታሪክ ውስጥ በሚገባ ተገልጦአል፡፡ ከፕሪዝን ፌሎውሺ ባገኘነው ፈቃድ ሞራሊቲ ዔንድ ዘ ናቹራል ኦርደር የሚለውን አንቀጽ ወደ ሰዊድንኛ ተርጉመነዋል ከፈለጉትም ሊያገኙት ይችላሉ፡፡ በድረ-ገጹ የጎን ማውጫ ላይ ‹‹ነጻ ስነ-ጽሁፍ›› በሚለው ስር ሄደው ለመግዛት እንዴት ማዘዝ እንደሚችሉ መመልከት ይችላሉ፡፡የእንግሊዘኛ ቋንቋ የሚረዱ ከሆነ ደግሞ በአገልግሎቱ ስኬታማ የሆነውን የፕሪዝን ፌሎውሽፕ መስራችና ሊቀመንበር የሆኑትን የቸክ ኮልሰንን ‹‹ዘ ጉድ ላይፍ ››የሚለውን መጽሃፍ ገዝተው እንዲያነብብ አጥብቄ አሳስባለሁ ፡፡

ስለሆነም ከዚህ ዘገባ በመነሳት የምንደርስበት ማጠቃለያ ፡ ግብረ-ሰዶማዊነት ሳይጀመር በፊት ልንከላከለው የምንችለው ወይንም ከተጀመረም ልናስተካክለው የምንችለው ጉዳይ መሆኑን ያምናሉ ወይንስ አያምኑም የሚለው ጥያቄ ነው፡፡ ለዚህም እንዲረዳችሁ በሚቀጥለው አፈ-ታሪክ 2 ና አፈ-ታሪክ 3 ላይ በእርግጥም ለመካከል ያስፈለገበት ምክንያት ምን እንደሆነ ና እንዲሁም ግብረ-ሰዶማዊነት እንዲስፋፋ የሚጥሩ የግብረ-ሰዶማውያን ድርጅቶች ለምን እንዲህ መሰሉ ዘገባ ሊደርሳችሁ እንደማይፈልጉ እንድትረዱ ለማድረግ ጭምር ጽፌያለሁ፡፡

ለ) የሁኔታውን ተገቢነት በተመለከተ


ለነገሩ አንዳንድ ወንዶች ልጆች ከወላጅ አባታቸው ወይንም ሌላ ወንድ አሳዳጊ ስለ የተባዕት- አቅመ-አዳም እድገታቸው የሚረዳቸውን አስፈላጊ ማረጋጋጫ እያገኙ የተሟላ አስተዳዳግ እየተደረገላቸው ሲያድጉ ሌሎቹ ደግሞ በሚያሳዝን መልኩ እንዲህ መሰሉን ምሳሌነት አላገኙትም፡፡ እንዲያውም አንዳንዶቹ ልጆች በልጅነታቸው ያለፍላጎታቸው በተደረገ የወሲብ ጥቃት በመደፈራቸው በህይወታቸው ትልቅ ጠበሳ ጥሎባቸው አልፎአል፡፡ አዋቂ የሆኑ ወንዶች በእንዲህ መሰሉ አሳዛኝ የጥቃት ድርጊት ውስጥ ያለፉትን ልጆች ከአዋቂ ወንዶች በናፍቆት ሊያገኙ የሚፈልጉትን የስሜት ድጋፍ መስጠት እንዲችሉ ተንከባካቢ እንዲሆኑ ያነሳሳቸዋል፡፡ እንዲህ ለማድረግ ግን ከመነሻው ልዩነት ማምጣት የምትችል እንደሆንህ እንድትገነዘብ ያስፈልጋል፡፡ በእርግጥም በአንድ ልጅ ውስጥ የሚፈጠረውን የግብረ-ሰዶማዊነት ሰሜት እድገት ማስቆም ይቻላል፡፡ለነገሩ የልጆች የግብረ-ሰዶማዊነት ዝንባሌ በተፈጥሮ የዘረ-መል (ጅን) የሚወሰን ሁኔታ ነው ብሎ በሃሰተኛ ግንዛቤ ላይ መቆም የግብረ-ሰዶማዊነትን ልምምድ መስፋፋትን ለማቆምና በችግሩ ውስጥ ላሉት ተገቢ ክብካቤ ያለማድረግ ዝንባሌ በአሁኑ ወቀት ባገራችን መከሰቱ በጣም አሳዛኝ ነው፡፡ እንደ አር.ኤፍ.ኤስ.ኤል. ዓይነት ግብረ-ሰዶማውያን ቡድኖች እንዲህ ዓይነቱን የተሳሳተ መረጃ ሲያስራጩ ዝም ማለት ሳይሆን ልንጋፈጠውና ልንለውጠው ይገባናል፡፡ ድርጅታቸው በሰው ስብስብ እያደገ እንዲሄድላቸው ወጣቶችንና ለጥቃት የተጋለጡትን በየቀኑ ይመለምላሉ፡፡ አዲስ ለሚመለምሉት አንድ ወጣት ከተመለመለው ልጅ ወላጆችም ሆነ ከጓ ደኞቻቸው እጅግ በርካታ የሆኑ ደጋፊዎችን እንደሚያገኙ ጠንቅቀው ያውቃሉ፡፡ የአባሎች ቁጥር መጨመር ማለት ሃይልና ተጽእኖን ማስፋፋት ብም ፖለቲካዊ ሃይል ማግኘት ማለትም ነው፡፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

4. በልጆች ላይ የሚደረግ የወሲባዊ ጥቃት ድግግሞሽ

በልጆች ላይ የሚደረግ ወሲባዊ ጥቃት ድግግሞሽ በተቃራኒ ጾታዎች ግንኙነት ከሚያምኑ (ሄትሮሴክሹዋልስ) ይልቅ በግብረ-ሰዶማውያን ወንዶች (ሆሞሴክሹዋልስ) ውስጥ ከፍተኛ እንደሆነ በርካታ ሰዎች በተፈጥሮአቸው ይገነዘባሉ፡፡ ህጻናትን ለፍትወት ከሚፈልጉ ተቀራኒ- ጾታ ግንዛቤ ካለቸው ሰዎች ከጠቅላላው ቁጥር ውስጥ አብላጫውን የያዙት ከሴቶቹ ይልቅ ወንዶቹ ናቸው፡፡ የዚህ ዓይነቱ ልምምድ ድግግሞሽ በግብረ-ሰዶማውያን ወንዶች ዘንድ የሚታየው ቢያንስ ቢያንስ በ3 ወይንም በአስር እጅ እንዲያውም በሚበልጥ ሁኔታ ነው፡፡ ልጆችን ለወሲባዊ ጥቃት መዳረግ አሁንም በህግ የተከለከከለ ቢሆንም የተፈጸመ የወንጀል ድርጊት ሲመረመር ወንጀሉን የፈጸመው ሰው ግብረ-ሰዶማዊ ይሁን ወይንም አይሁን ማረጋገጥ እጅግ አዳጋች ነው፡፡ ጥቃቱን ያደረሰው ሰው ግብረ-ሰዶማዊ ከሆነ እውነተኛውን ጾታዊ-ግንዛቤውን ይደብቃል፡፡ ነገር ግን በእጃችን ያለውን የልጆች ወሲባዊ ጥቃት ወንጀል በመመልከት አንዳንድ የምርመራ ተገቢ አመለካካቶችን በማስቀመጥ ልንመረምረው እንችላላን፡፡ ልጆችን ለወሲባዊ ጥቃት የማግባባትም ሆነ የመድፈር ወንጀል በአብዛኛው የሚከናወነው በወንዶች ነው፡፡ ሴቶች ከዚህ ዓይነቱ የጥቃት ስቃይ የሸሹ ይመስላሉ፡፡ ሴቶች እንዲህ አይነቱን ልጆችን ለወሲባዊ ጥቃት የማግባባትም ሆነ የመድፈር ወንጀል ሲፈጽሙ ቢገኙ መገናኝ ብዙሃን ድርጅቶች የተፈጸመውን የወሲባዊ ጥቃት ወንጀል ከማውገዝ ይልቅ የነገሩን አስደሳችነት ለሰዎች ማስተዋወቁን ይመርጡታል፡፡

ለአቅመ አዳም ያልደረሰ ልጅ በሌላ ወንድ በሃይልም ሆነ በማባበል የተመሳሳይ ጾታዊ ግንኘነት ጥቃት ሲደርስበት ወንጀለኛው ግለሰብ ግብረ-ሰዶማዊ ሆነም አልሆነም ድርጊቱ በራሱ የግብረ-ሰዶማዊነት ስራ ነው፡፡ በእንደዚህ አይነቱ ለአቅመ-አዳም ያልደረሱትን ወንዶች ልጆችን ለፍትወት ግንኙነት ማስገደድም ሆነ ማግባባቱን ድርጊት ውስጥ የተዘፈቁትን የካቶኪክ ቤተክርስቲያን ቀሳውስትን ሁሉ መመልከት ይቻላል፡፡ ምንም ስንኳን ቄሱ እንዲህ መሰሉን ድርጊት ማድረጉን ባይቀበለውም፣እንዲህ መሰሉ ድርጊት የሚከናወነው በመሰረቱ ግብረ-ሰዶማዊ ዝንባሌ ባለው ሰው እንጅ በሌላ ሊሆን እንደማይችል ያረጋግጣል፡፡ እንደዚሁም በልጃገረዶች ላይ የሚደረጉ ወሲባዊ ጥቃቶች ሁሉ የተቃራኒ-ጾታ ፍላጎት ባላቸው ሰዎች የሚደረግ ወንጀል (ሄትሮሴክሹዋልስ ፔዶፊሊያ) ነው፡፡

ለአቅመ-አዳም ባልደረሱ ወንዶችና ልጃገረዶች ላይ የሚደረገውን የተመሳሳይ ጾታ ፍትወታዊ ፍላጎት የማግባባትንና የማስገደድ ድርጊት መጠንን ለመገንዘብ ንጽጽሮሹን ብንመለከት ለግንዛቤያችን ይጠቅመናል፡፡ በልጃገረዶች ላይ ከሚደርሰው በወንዶች የመደፈር ድርጊት ይልቅ በአዋቂ ወንዶች የሚደረገውን ለአቅመ-አዳም ያልደረሱትን ወንዶች በተመሳሳይ ጾታዊ ግንኙነት የመድፈሩም ሆነ የማግባባቱ ድርጊት በግልጥ አይነገርም፡፡ ይሁን እንጅ ሁለቱንም ዓይነት ጾታዊ ግንኙነቶች ለማድረግ ወንዶች ልጆችንና ና ልጃገረዶችን የሚያስገድዱም ሆኑ የሚያግባቡ ሰዎች መኖራቸውንም ልንገነዘበው ይገባናል፡፡ እስታቲስቲክ እንደሚገልጽን ምንም ስንኳ በህብረተሰቡ ውስጥ ካለው ከጠቅላላው ህዝብ ቁጥር ውስጥ ከ 25-50 እጅ በላይ በተቃራ-ጾታዊ ግንኙነት ከሚያምኑ ወንዶች ቁጥር ይልቅ የሴቶች ቁጥር እንደሚበልጥ ቢገለጽም ፣ በወንዶች ልጆች ላይ የሚደረገው የማስገደድና የማግባት ድርጊት በልጃገረዶች ላይ ከሚደረገው የማስገደድና የማግባባት ድርጊት በጣምም ያነሰ ያለመሆኑን ነው፡፡

እንደ ሎስ አንጀለስ ታይምስ ዓይነት በፖለቲካዊ ትክክለኛነት የሚያምን ለዘብተኛ የመገናኛ ብዙሃን ድርጅቶች ይህንኑታመረጃም ይጋራዋል፡፡ እ.ኤ.አ. ኦገስት 25-26/1985 እትማቸው ላይ እንዳሰፈሩት በጠቅላላ አሜሪካ ከሚኖሩ አዋቂዎች ውስጥ በ2628 አዋቂቆች ላይ በተደረገ ጥናት 27% ከመቶው የሚሆኑት ሴቶች ና 16 % ከመቶ የሚሆኑት ወንዶች በልጅነታቸው ለተመሳሳይ ሆነ ለተቃራኒ-ጾታዊ ግንኙነት ጥቃት እንደተጋለጡ ይገልጣል፡፡ በሌላ አገላለጥ ከ 1.7 በላይ (ማለትም 27/16 ) የሚሆኑ ሴቶች ከወንዶች ልጆች ይልቅ ተደፍረዋል ማለት ነው፡፡ከ25 ከመቶ ውስጥ 1.7 እጁ 14.7 ከሆነና ከሃምሳ ከመቶው ውስጥ 1.7 እጁ 29.4 ከሆነ ግብረ-ሰዶማውያኑ 14.7 እጅ ሲሆኑ ከእነርሱም 29.4 ደግሞ ከልጆች ጋር ፍትወት ግንኙኘት ማድረግን የሚወድዱ መሆናቸውን ያመለክታል፡፡ ከዚህ በላይ የተመለከትነው ግርድፍ ጥናት የሚያመለክተው ልጆችን ለተመሳሳይ ጾታዊ ግንኙነት የመድፈር ድርጊት የሚያመዝነው በወንዶች መሆኑን ነው፡፡ ነገር ግን በሎስ አንጀለስ ታይምስ እንደተደረገው ጥናት ደግሞ 7% ከመቶ የሚሆኑት ልጃገረዶች ና ሲሆኑ 7% ከመቶ የሚሆኑ ወንዶች ልጆችም በሴቶች መደፈራቸውን ጥናቱ ያመለክታል፡፡ስለሆነም ተመሳሳይ ጾታዊ ግንኙነት የማድረጉ ልምድ በተለምዶ 100% ለወንዶች ከተሰጠው 93% ብቻ መሆኑን ጥናቶች ያረጋግጣሉ፡፡

አንድ ነገር ልብ ልንል ይገባናል፡፡ ከዚህ በፊት በተደረጉ ጥናቶች ውስጥ ያሉ አብዛኛዎቹ እስታቲስቲካዊ መረጃዎች በመገናኛ ብዙሃን ድርጅቶች ቅስቀሳ ምክንያት በህዝብ ዘንድ ተወዳጅነት እንዲያገኝ ከተደገው የግብረ-ሰዶማዊነት አኗኗር ፍንዳታ በፊት በነበሩ መረጃዎች ላይ የተመሰረቱ ናቸው፡፡ ዛሬ ግን የግብረ-ሰዶማዊያን ብዛት በተለምዶ ይታወቅ ከነረበት ታረካዊ ደረጃው ከ 2%- 4% በእጅጉ አሻቅቦ ይታያል፡፡ ስለሆነም ፡- ለምሳሌ አሁን ያለው የግብረ-ሰዶማውያኑ ብዛት ከመቶኛ ሲሰላ ከ4%-8% መካከል እንደሆነና ይህም መረጃ ከላይ ከጠቀስነው ተመሳሳይ የመረጃ ምንጭ ( ዳታ ቤዝ) የተገኘ ቢሆን ፣ የሚያመለክተን ውጤት በሁለት ሲካፈል ከ10-20 እጅ ግማሽ እጁ ማለትም ከ5-10 እጅ በላይ የሚሆኑት ግብረ-ሰዶማውያን ወንዶች ልጆችን ለተመሳሳይ ጾታዊ ግንኙኘት የመድፈሩ ፍላጎት እንዳለባቸው ከፍተኛ ግምት መኖሩን ያመለክታል፡፡ ምክንያቱም ከጠቅላላው ህዝብ ውስጥ የግብረ-ሰዶማውያኑ ቁጥር እየጨመረ ሲሄድ በዚያው መጠን ልጆችን ለተመሳሳይ ጾታዊ ግንኙነት የመድፈር ወንጀል እየጨመረ ይሄዳል፡፡ ስለሆነም ግብረ-ሰዶማዊ ሰው ውስጥ ለተቃራኒ ጾታዊ ፍላጎት ከሚኖረው ዝንባሌ ይልቅ ልጆችን ለተመሳሳይ ጾታዊ ግንኙነት የማግባባቱ ዝንባሌ ከ10-20 እጅ እንደሚያመዝን ያመለክታል፡፡

ከላይ እንዳየነው መረጃ መሰረት አብዛኞቹ ግብረ-ሰዶማውያን ልጆችን ለተመሳሳይ ጾታዊ ግንኙነት የመድፈር ፍላጎት አላቸው ማለት አይቻልም፡፡ ስለሆነም እንደምንረዳው ልጆችን ለተመሳሳይ ጾታዊ ግንኙነት የማጥቃቱ ልማድ ከፍተኛ በሆነበት ቡድን ውስጥ መገኘት እንዲህ መሰሉ ፍላጎት ለሌላቸው ግብረ-ሰዶማውያን መቼም የሚረብሽ ድርጊት ነው፡፡ ልጆችን ለተመሳሳይ ጾታዊ ግንኙነት የመድፈሩ ዝንባሌ ለሌላቸው ግብረ-ሰዶማውን እንደዚህ መሰሉ ሁኔታ ልክ እንደ ‹‹ኖርዝ አሜሪካን ማን-ቦይ ላቭ አሶሲዬሽን› ድርጅት ጋር ተመሳሳይነት ስላለው ብዙዎቸን የሚያበሳጭ ሁኔታ ነው፡፡ ይሁን እንጅ ውስጥ ልጆችን ለተመሳሳይ ጾታዊ ግንኙነት የማግባባትም ሆነ የመድፈር ጉዳይ በግብረ-ገባዊ ገጽታው እየላሸቀ በመጣው ህብረተሰባችን ቀስ በቀስ ተቀባይነት ማግኘቱ በእርግጠኛነት አይቀሬ ነው፡፡ ስለሆነም እንዲህ መሰሉ ደርጅት የብስጭት ምክንያት የማይሆንበት ጊዜ ሩቅ አይደለም፡፡

ከዚህ ቀጥለን አንዳንድ ምሳሌዎችን እንመልከትና ከዚያ ጥልቅና አጓጊ ከሆነው የመረጃ ምንጭ (ዳታ ቤዝ) ያገኘሁትን እስታቲስቲካዊ ትንታኔዬን አቀርባለሁ፡፡

4.1 RFSL በራሳቸው ድረ-ገጽ ላይ በእድሜ የገፉ ወንዶች ከወጣት ወንዶች ጋር ስለሚያደርጉት የግብረ-ሥጋ ግንኙነት ልምምድ ያላቸውን አድናቆት ገልጠዋል፡፡ (ቁጥር.2)

4.2 ልጆችን በወሲባዊ ስራ ዘርፍ በማሰማራት በዓለማችን የምትታወቀው ታይላንድ በግብረ-ሰዶማውያን ጎብኝዎች ዘንድ ተመራጭ የጉብኝት ኝት ስፍራ የሆነችበት ምክንያት ምስጢር ያልሆነበትም ለዚህ ነው፡፡ በግብረ-ሰዶማውያን ወንዶች ላይ ባነጣጠረው በዚህ ዘገባ (ማጣቀሻ.8 ) አገሪቱ ለምን ተመራጭ ለምን በህዝብ ዘንድ ተወዳጅ እንደሆነች ተጽፏል፡፡

‹‹ ስለ ግብረ-ሰዶማውያኑ ሁኔታ››

የ ግብረ-ሰዶማውያን ማህበረ-ሰብ ጉብኝታችሁን በተቻለ መጠን አስደሳች እንዲሆን እንሻለን፣ እንመኛለን፡፡ በርካታ እንግዶች ፑኬትን ኑሮ ተላምደዋታል፡፡ አዲስ ለሚጎበኟት ግን ልናካፍላቸው የምንፈልጋቸው ሃሳቦች አሉን፡፡

በየቡና ቤቱ የምታገኟቸው የታይ-ወንዶች የስራ ሰዎችና እናንተን ለማስደሰት የተዘጋጁ ደስታቸውም ከዚሁ የሚያገኙት ገቢ መሆኑን አስታውሱ፡፡ ቡና ቤት ውስጥ ከወንድ ጋር ለአፍታም ቢሆን ካወሩ የሚጠጣውን ይግዙለት፣ጉርሻም ያስቀምጡለት ወይንም ሁለቱምም ያድርጉለት፡፡በየቦታው በርካታ የ ታይ-ወንዶችን ዓይነት ያገኛሉ፡፡ለምሳሌ ያህል፡-የወንድ ባህርይ የሚታይባቸው አዋቂ ወንዶች፣የአዋቂ ሴቶች ባህርይ የሚታይባቸው አዋቂ ወንዶች ና የእንስት ባህርይ የሚታይባቸው ወጣት ወንዶች ና የእንስት ባህርይ የሚታይባቸው ወጣት ወንዶች ፡፡ ከግብረ-ሰዶማውያን ጎብኝዎች ጋር የሚሄዱ የታይ ሰዎችን ስታዩ ልትደነቁ አይገባም፡፡( እንዚህ አስጎብኝዎች ምንም ስንኳ ልጆችም ቢሆኑ ግን በተለምዶ የታይ-ወንዶች በሚል መጠሪያ ይታወቃሉ፡፡)

ፓቶንግ ውስጥ የሚገኙ በውስጣቸው ቡና ቤቶች ና ምግብ ቤቶች፣ ልዩ ልዩ ትርኢት የሚታይባቸው መድረኮች፣የፍትወት ቀስቃሽ ትርኢቶች፣ ያሏቸው ሲሆኑ በአብዛኛው ውስጥ ቡና ቤቶች ውስጥ እንግዶች በፈለጓቸው ጊዜ ይዘዋቸው ሊሄዱ የሚችሉ የታይ-ወንዶች አሏቸው፡፡ ማንኛውም የታይ-ወንደ ጥያቄ ሲያቀርብልህ በካፒቴኑ ወይንም በባለቤቱ በኩል እንግሊዘኛ ቋንቋ ይናገር እንደሆነ ወይንም እንዳልሆነ ጠይቅ፡፡ ሁሌም ቢሆን ለታይ-ወንድ ሆነ ለባለቤቱ በግልጽ መነጋጋር ይመረጣል፡፡የታይ-ወንድ የሚወድደውንና የማይወድደውን አጣራ፡ ካንተ ጋር አብሮህ ያድር እንደሆነ ወይንም ለአጭር ጊዜ ብቻ አብሮህ የሚቆይ መሆን አለመሆኑን መለዬት ይገባል፡፡ እንደነዚህ ያሉትን ነገሮች ቀድመህ ካላጣራህ ግራ ልትጋባ ወይንም ቆይተህ ልትበሳጭ ትችላለህ፡፡ ቡና ቤት ውስጥ በስራ ላይ ያለውን ታይላንዳዊ ልትወስደው ከፈለግህ ለሚሰራበት ቡና ቤት የሚከፈል የማትደራደረው ገንዘብ መኖሩን እወቅ፡፡ አብሮህ ለሚቆየው የታይ-ወንድ የምትከፍለውን ክፍያ በተመለከተ ለመደራደር የሚያስችል ክፍተት አለ፡፡ ለምሳሌ ያህል እርሱን ስለምትፈልግበት ሁኔታ ማለትም ለፍትወት ግንኙነት ብቻ፣ ወይንም አብሮህ ሌሊቱን እንዲያድር ወይንም የሽርሽር ጊዜህ ሁሉ አብሮህ እንዲሆን ከሆነ መደራደር ይቻላል፡፡ ይሁን እንጅ ሰውየው ጓደኞች ወይንም ቤተሰብ ሊኖረው ስለሚችል በእለታዊ ኑሮው ውስጥ ለራሱም ጊዜ እንደሚፈልግ አስታውስ፡፡ሆኖም ለሰውዬው የሚደረገው ክፍያ ጉዳይህን ስትጨርስ በስተመጨረሻ ማድረግ ይቻላል፡፡ ይሁን እንጅ ሁለታችሁም አብራችሁ በምትቆዩበት ጊዜ ክፍያውን መፈጸም ማሰብ እንደ አዊቂነት ይቆጠራል፡፡ እዚህ የምትገናኛቸው ለያዩ የታይ -ወንዶች ሁሉ እንደ ማንኛውም አካባቢ ወንዶች የተለያዩ ፍላጎቶች ና ዓላማዎች አሏቸው፡፡ለምሳሌ ያህል ፍቅር ፍለጋ፤የፍትወት እርካታ ፍለጋ፤ለኑሮአች እስፈላጊ የሆንውን ገንዘብ የምናገኝበትን የግብረ-ስጋ ግንኙነትን ማስቀደም ነው እንጅ ፍቅርን ፈልገን አይደለም፡፡ ከዚያም ገንዘብ ለመክፈል የተዘጋጀን አይደለንም፡፡ እውነታውንም ሁሉንም ነገር ሊሁን ይችላል፡፡ እኛ እንደ ምዕራባውያን ግብረ-ሰዶሞች ቀዳሚ ና የዘወትር ፍላጎታችን የፍትወት እርካታን ነው፡፡ ከድርጊቱ ጋር ተካፋይ ሆኑም ወይም አልሆኑም እዚህ አገር በግብረ-ሰዶማውያኑ ማህበረ-ሰብ መካከል ቆይታዎን የሚመች የሚያደርገው እንዲህ ዓይነት ግንዛቤ ሲኖርዎት ነው፡፡የዚህ አገር የእረፍት ጊዜ ቆይታዎ መልካም እንዲሆን እየተመኘን ን ከዚህ በላይ ያካፈልንዎ ሃሰብ የተሻለ ቆይታ እንዲሆንልዎ ያስችልዎታል፡፡››

በተጨማሪም የታይላንድ የግብረ-ሰዶማውያን ማህበረ-ሰብ በፉኬት ፑሸት አዘጋጅቶት የነበረው የግብረ-ሰዶማውያን ወንዶች ፌስቲቫል በደረሰው የሱናሚ የባሀር ማዕበል ጥቃት ምክንያት ለሌላ ጊዜ እንዲተለላፍ በመገደዳቸው የአገራችንን የግብረ-ሰዶማውያኑን ማህበረ-ሰብ በጣም ቅር አሰኝቷል፡፡ እንዲህ መሰሉን ቅሬታ የያዘ መግለጫ በ RFSL ድረ-ገጽ ላይ እንዲተላለፍ ተደርጎአል፡፡

4.3 ኔዘርላንድና ቤልጂየም ታዳጊ ልጆች ለጋብቻ ወይንም ለግብረ-ስጋ ግንኙነት መድረሳቸውን የሚያረጋግጠውን የህግ አማካይ እድሜ ወደ 12 ዓመት በተደጋጋጋሚ ዝቅ በማድረግ እርምጃቸው ይታወቃሉ፡፡የስዊድን ከፍተኛው ፍርድ ቤት ዳኛ ና የሴክስ ንግዱ ዋነኛ ደጋፊ ቺፍ ቦ. ስቬንሰን ለሃሳባቸው መነሻ ይህንኑ የቤልጅየምን ስርዓት የተጠቀሙ ይመስላል፡፡ ይህንም ጉዳይ ጓደኛቸውን ሌይፍ ቶርሰንን ከአንድ ስዊድናዊ ወጣት ወንድ ልጅ ጋር ስላደረገው የግብረ-ስጋ ግንኙነት ጉዳይ በተመለከተ በከፍተኛው ፍርድ ቤት ችሎት ላይ እንዴት እንደደገፈው በተናገረበት ቃለ ምልልስ ላይ ልጾታል፡(ቁጥር.2)

4.4 በቅርቡ ደግሞ ‹‹ዘ ጆርናል ኦፍ ሆሞሴክሹዋሊቲ ›› መጽሄት ‹‹ልጆችን ለተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት የማግባባትም ሆነ የመድፈሩ ዝንባሌ ›› ላይ ክርክር እንዲደረግበት ለዚሁ ዓላማ ልዩ እትም አውጥቶአል፡፡ አሳታሚው ጆን ዲሴቾ ደግሞ ‹‹ፔዲካ›› ለሚባለው የ ‹‹ልጆችን ለተመሳሳይ ጾታዊ ግንኘነት የማግባባትም ሆነ የመድፈር ›› ልምድ በህብረተ ሰቡ ዘንድ ተቀባይነት እንዲኖረው ለማድረግ የምርምር ስራ እንዲሰራ የዳች ህትመት ድጋፍ የሚያደርግለት ‹‹ፔዶፊሊያ ጆርናል›› አዘጋጅ ቦርድ ላይ ያገለግላል፡፡ የዚህም ልዩ እትም መኖር የሚያንጸባርቀው ዋና ዋና ከሆኑትና ተጽእኖ ማሳደር ከሚችሉት ግብረ-ሰዶማውያኑ ማህበረሰብ መካከል የ‹‹ፔዶፊሊያ›› አስተሳሰብን ለመደበቅም ሆነ ማውገዝ ያልቻለው ቁጥር እያደገ መምጣቱን ነው፡፡ ( ማጣቀሻ.1 ) ገጽ 63

የግብረ-ሰዶማውያኑ ተሟጋች ድርጅት በበኩሉ በህብረተ-ሰቡ ዘንድ በልጆች ላይ ወሲባዊ ጥቃት የሚያደርሱት የሆኑት ከግብረ-ሰዶማውያኑ ወንዶች ይልቅ በተቃራኒ-ጾታ ግንኙነት የሚያምኑት ወንዶች ይበልጣሉ ይላል፡፡ የእንደዚህ ዓይነት ወንጀሎችን ጠቅላላ ቁጥር ከተነጋጋርን ነገሩ እውነትነት አለው፡፡ ነገሩን ዝምብሎ ለሚቀበለው ህዝብ እንዳለ ይቀበለዋል፡፡ ነገር ግን በልጆች ላይ ወሲባዊ ጥቃት ወንጀል ድግግሞሽ ና መጠን ከተመለከትን የግብረ-ሰዶማውያን በልጆች ላይ ወሲባዊ ጥቃት ከተለመደው ቁጥር በእጅጉ የላቀ ነው፡ ምናልባትም በአስር እጅ፡፡

ከላይ እንደመለከተው በየጥናቶቹ መካከል የሚታየው ከፍተኛ ልዩነት ምክንያት መረጃ ምንጫችን ውስጥ ያሉንን አሃዞች ማረጋገጥ ያለ መቻላችን ነው፡፡ ይህም ሁኔታ አንዳንድ ሰዎች እየጨመረ የመጣውን በግብረ-ሰዶማውያን የሚደገረገውን የልጆች ወሲባዊ ዊ ጥቃት እድገት ሳያውቁ እንዳያጣጥሉት ምክንያት ሊሆናቸው ይችላል፡፡ ነገር ግን ሁሉም ጥናቶች የሚያመለክቱት ይህን ዝንባሌ ነው፡፡

እርግጠኛ ለመሆን ግን አንዳንድ ጥናቶች ከአስር እጅ በታች እንደሆነ የሚያመለክቱ አሉ፡፡ አንድ ጥናት እንደሚያመለክተው (ማጣቀሻ.1 ገጽ 64-65 ና ማጣቀሻ.9 ) ከ36 እጥፍ በላይ ወንዶች ከግብረ-ሰዶማዊነት ይልቅ በተቃራኒ-ጾታ ፍላጎት የሚያምኑ ናቸው፡፡ ነገር ግን ልጆችን ያለፈቃዳቸው ለጾታዊ ግንኙነት የማግባባቱም ድርጊት ከግብረ-ሰዶማውያኑ ይልቅ የሌሎቹ በ11 እጅ ይበልጣል፡፡ ስለሆነም 36/11 ስናነጻጽር ግብረ-ሰዶማዊው ወንድ አፍቃሬ-ተቃራኒ ጾታ ወንድ ከመሆን ይልቅ የልጆች ወሲባዊ-ጥቃት አፍቃሪ ወንድ ለመሆን የሶስት እጅ እድል እንዳለው መገመት ያስችለናል፡፡ ይሁን እንጅ እ.ኤ.አ ‹‹ሳይኪያትሪ ጆርናል ኦፍ ዘ ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ኦታዋ›› በተባለ ጆርናል ላይ ብራድፎርድ፤ብሉም በርግ ና ቡረዠት አንድ ሪፖርት አቅርበዋል፡፡( ማጣቀሻ.10) ከጠቅላላው ለአቅመ-አዳም/ሄዋን ያልደረሱ ልጆችን ለፍትወታዊ ግንኙነት የመድፈር ወንጀል ሪፖርት ውስጥ ከ19% - 33% የሚሆኑት በግብረ-ሰዶማውያን ወንዶች የተፈጸሙ መሆናቸውን ደርሰውበታል፡፡ ከጠቅላለው ወንዶች 3% ግብረ-ሰዶማያን በሆኑበት ሁኔታ ውስጥ ለአቅመ-አዳም/ሄዋን ያልደረሱ ልጆችን ለፍትወታዊ ግንኙነት የመድፈሩ መጠን ግብረ-ሰዶማውያን ካልሆኑት ሰዎች ይልቅ በግብረ-ሰዶማውያኑ ከ6 (19/3)እስከ 11(33/3) እጅ ተደጋጋሚ እንደሆነ ያሳያል፡፡

የአሜሪካው የስነ ልቦና ድርጅት(ኤ.ፒ.ኤ) እ.ኤ.አ በ1973 ባወጣው መግለጫ ግብረ-ሰዶማዊነት መደበኛ የሰው ተፈጥሮ ነው ብሎ ድንገት ማስታወቁ ትዝ ሊለን ይገባል፡፡ ( አፈ-ታሪክ 2 ንዑስ ምእራፍ 1 ዝቅ ብሎ ያለውን ተመልከት ) ከዚሁ ጋር ተያይዞ የስነ-ልቦናው ና የአእምሮ ህክምና ጥናት ዘርፉ በግብረ-ሰዶማውያን ልዩ አጅንዳ የተጥለቀለቀ ይመስላል፡፡ ስለሆነም የቅርብ ጊዜ የግብረ-ሰዶማዊነት ላይ ጥናቶችም ( በተለይም ጸሃፊዎቹ ራሳቸው ግብረ-ሰዶማውያን ከሆኑ) በጣሙን ሚዛናዊነት የጎደላቸው፤ በዘርፉ በሚደረገው ጥናት ላይ የተመራማሪዎችን እውቀት ታማኝነት የማይገልጡ መሆናቸው ሊጠበቅ ይገባዋል፡፡ ( አፈ-ታሪክ 3 ሰስር ያሉትን በርካታ ምሳሌዎችን ይመልከቱ፡፡ ስለሆነም በአሁኑ ጊዜ በግብረ-ሰዶማውያን መካከል ስለሚታየው ልጆችን ለፍትወተ-ስጋ ግንኙነት የማስገደዱ ድርጊት ላይ የሚደረጉ ጥናቶች ልቅም ተደርገው መታዬት አለባቸው፡፡

ማጣቀሻ.2 ከገጽ120-140 ላይ በርከት ያሉ ተቀባይነት ያላቸው ጥናቶችና ሪፖርቶች ሁሉም ለአቅመ አዳም/ሄዋን ያልደረሱ ልጆችን ለወሲባዊ ጥቃት የመድፈሩ ልማድ (ፔዶፊሊያ) ድግግሞሽ በጎላ ሁኔታ የሚታየው በግብረ-ሰዶማውያን ወንዶች መካከል መሆኑን ይጠቁማሉ፡፡ ማጣ.38 ማለትም በግብረ-ሰዶማውያን ወንዶች የሚታየውን ልጆችን ለፍትውት ግንኘነት የማግባባቱም ሆነ የመድፈሩ ልምድ (ፔዶፊሊያ) የጎላ መሆኑ በግብ-ሰዶማውያ ዘንድ የሚታየውን አስከፊ ገጽታ ገላጭ እንደሆነ እገምታለሁ፡፡ በአሜሪካ መንግሰት የፍትህ ቢሮ እ.ኤ.አ. በ2000ዓ.ም ባወጠው መግለጫ እ.ኤ.አ ከ1991-1996 ዓ.ም 12 የአሜሪካ አገሮች በተደረገው አጠቃላይና ዝርዝር የመረጃ ጥናት መሰረት (ማጣ.11 ና ማጣ.12 ) ልጆችን ለወሲባዊ ጥቃት የመድፈሩ ልማድ (ፔዶፊሊያ) (ፔዶፊሊያ) በግብረ-ሰዶማውያን ሆነ ግብረ-ሰደማውያን ባልሆኑት ወንዶች ላይ ከአስር እጅ አንድ እንደሆነ ተገልጾአል፡፡ (ቁጥር .3 )

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

5.. የአባለ ዘር በሽታዎች

የኤች.አይ.ቪ. በሽታ እ.ኤ.አ. በ1981 በኒውዮርክና የግብረ-ሰዶማውያን ክለቦች ውስጥ ተከስቶ ወዲያውኑ ወደ ሳንፍራንሲስኮ ከተማ ከተዛመደ ወዲህ ላላፉት ሃያ አምስት ዓመታት ዋነኛ ትኩረት ሆኖ ቆይቷል፡፡

በመጀመሪያ ጊዜ የበሽታው ሌላ መጠሪያ ጌይ ሪሌትድ ኢሚዩን ዲስ ኦርደር ( ጂ.አር.አይ.ዲ.) የሚባል ነበር፡፡ ግን ውሎም ሳያድር የግብረ-ሰዶማውያኑ ማህበረ-ሰብ ተጽእኖ ማሳደር በመቻላቸው የበሽታው መጠሪያ ኤ.አይ.ዲ.ኤስ.(ኤይድስ) ማለትም የተፈጥሮ መከላከያ አቅምን የሚጎዳ ሲንድሮም እንዲባል ሆነ፡፡

ነገር ግን ከኤች.አይ.ቪ./ጂ.አር.አይ.ዲ./ኤድስ ባሻገር በርካታ በግብረ-ስጋ ግንኙነት የሚተላለፉ በሽታዎች አሉ፡፡ ከእነርሱም መካከል በውስጡ 70 የተለያዩ ቫይረሶችን በመያዙ በበሽታ መጠሪያነቱ የሚታወቀው ሂዩማን ፓፒሎማ ቫይረስ (ኤች.ፒ.ቪ) ይገኝበታል፡፡ በሳንፍራንሲስኮ በሚገኙ ተመሳሳይ ጾታ (ሆሞሴክሹዋልስ) ባላቸውና ተቃራኒ ጾታ ፍላጎት ባላቸው (ሄትሮሴክሹዋልስ) ወንዶች የተደረገው ጥናት በኤች.አይ.ቪ. በተጠቁ ሰዎች በማናቸውም ላይ ሙሉ በሙሉ ኤች.ፒ.ቪ. እንዳለቸው ሲጠቁም ከኤች.አይ.ቪ. ነጻ በሆኑት ግብረ-ሰዶማውያንና ና ግብረ-ሰዶማውያን ካልሆኑት መከካል ደግሞ 60% ው እንደተያዙ ያመለክታል፡፡

በግብረ-ሰዶማውያን ወንዶች ዘንድ ለሚከሰተው እጅግ ከፍተኛ የሆነ የአባለ-ዘር በሽታ ስርጭት ሁለት ዋነኛ ምክንያቶች አሉ፡፡

5.1 በግብረ-ሰዶማውያን ወንዶች ዘንድ በፊንጢጣ የሚደረግ የግብረ-ሥጋ ግንኙነት ልምምድ ድግግሞሽ ከፍተኛ መሆኑ ነው፡፡ ‹‹ኢንክሪዝ ኢን አንሴፍ ሴክስ ኤንድ ሬክታል ጎኖሪያ አሞንግ ሆሞሴክሹዋል ሜን ሁ ሃቭ ሴክስ ዊዝ ሜን ሳንፍራንሲስኮ፣ካሊፎርኒያ1994-1997፤ ሞራሊቲ ኤንድ ሞርቢዲቲ ዊክሊ ሪፖርት፣ሴንተር ፎር ዲዝዝ ኮንትሮል ኤንድ ፕሪቬንሽን፣ጃኑዋሪ1994፣45) (ማጣቀሻ.13) በሚለው ሪፖርት ውስጥ እንደተጠቀሰው በግብረ-ሰዶማውያኑ ወንዶች ዘንድ የሚዘወተረው በፊንጢጣ በኩል የሚደረገው የግብረ-ስጋ ግንኙነት ልምድ እ.ኤ.አ ከ19994-1997 ባሉት ዓመታት ውስጥ ከ57.6% ወደ 61.2 % ማሻቀቡን ይገልጣል፡፡ እንዲህ መሰሉ የግብረ-ሥጋ ግንኙነት ልምድ በግብረ-ሰዶማውያኑ ወንዶች መካከል መስፋፋቱን ለመገንዘብ ከተፈለገ የ RFSLን ድረ-ገጽ መመልከት ብቻ ይበቃል፡፡ እነርሱም በድረ-ገጻቸው ‹‹ኣነል ማኑዋል›› ብለው በጉልህ አውጥተውታል፡፡ (ማጣቀሻ.14)

በፈንጢጣ የሚደረግ የግብረ-ሥጋ ግንኙነት ከመደበኛው የተቃራኒ ጾታ የግብረ-ሥጋ ግንኙነት ይልቅ በከፍተኛ ደረጃ የአባለ-ዘር በሽታ መተላለፊያ መንገድ ነው፡፡ በኒው ኢንግላንድ ጆርናል ኦፍ ሜዲሲን በቀረበ ጥናት ላይ ‹‹ ጥንቃቄ በጎደለው ሁኔታ በፊንጢጣ የሚደረግ የትኛውም ግንኙነት ውስጥ በኤች.አይ.ቪ ቫይረስ የመለከፉ መጠን ከ0.008 ና 0.032 ወይንም ከ125 1 ና ከ31 1 ›› እንደሆነ ተጠቅሷል፡፡(ማጣቀሻ .2) ሁኔታውን በንጽጽር ካየነው ጥንቃቄ በጎደለው ሁኔታ ከሴት ጋር በሚደረግ ግንኙነት (ቫጃይናል ኢንተርኮርስ) በኤች.አይ.ቪ. ቫይረስ የመበከሉ ሁኔታ ከ0.005 ና 0.0015 ወይም ከ2000 ወስጥ 1 ና ከ666 ውስጥ 1 ብቻ ነው፡፡ በመሆኑም በፈጋራ የሚደረገው ግንኙኘት ከሴት ጋር ከሚደረገው ግንኙነት ይልቅ ከ5-64 ጊዜ በላይ ለጥቃት የተጋለጠ ነው፡፡

ነገር ግን ቫይረሱ መተላላፊያ መንገድ ከደም ወደ ደም ወይንም ከብልት በሚወጣ ፍሻሽ ብቻ አይደለም፡፡ ጃክ ሞሪ ባሳተመው ኣናል ፕሌዠር፡ ኤ ጋይድ ፎር ሜን ኤንድ ውሜን፣ ሳንፍራንሲሰኮ፣ዳውን ዜር ፕረስ፣1998 ገጽ 220 ) እንዲህ ሲል ተጽፎአል፡፡‹‹ በፊንጢጣ በሚደረጉ ግብረ-ሥጋ እንቅስቃሴዎች ከሰውነት በሚወጣው እዳሪ በተወሰነ መንገድ ወደ ሌላኛው ሰው አፍ ውስጥ ሊገባ የሚችልበት አጋጣሚ አለ፡፡ ቢሆንም ግን ዋነኛው የግብረ-ስጋ ግንኙኘት መንገዱ አፍን ከፈጋራ ጋር ማገናኘት ነው፡፡

5:2.

5.2 ወደ RFSL ድረ-ገጽ ብንሄድ ግብረ-ሰዶማውያን ወንዶች ጥንቃቄ በጎደለው ሁኔታ በሚፈጽሙት የግብረ-ስጋ ግንኙነት እንዲህ መሰሉ ሁኔታ እንደሚከሰትና ራሳቸው ግብረ-ሰዶማውያኑ ምን ምን መንገዶች እንደሚፈልጉና እንደሚጠቀሙ እንመለከታለን፡፡ (ማጣቀሻ.15) አንዱ እንዲህ ብሎ ጸፏል‹‹ እኛ እንዋደዳለን ኤች.አይ ቪ.ምርመራ አድርገን ነጻ መሆናችንን አውቀናል፡፡ እርስ በእርሳችን ያለ ኮንዶም ስንገናኝ ከሌሎች ጋር ግን በኮንዶም እንጠቀማለን፡፡ ሁለታችንም በሶስት ወራት መካከል ሁለት ጊዜ ምርምራ አድርገን ነጻ መሆናችን ከታወቀና በዚያው ጊዜ መካካል ግንኙኘት ካደረግን ለጋራ ደህንት ሲባል እንዴት እንደምገናኝ እንደራደራለን፡፡እንዲህ ዓይነት ሰው ከገጠመን ሁሌም ቢሆን ከእርሱ ጋር በኮንዶም መገናኘት የሚበጅ ይሆናል፡፡ ድርጊቱን ያለ መከላከያ ካደረግከው ነም ለጓደኛህም አስታውቀው፡፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

6. ለጓደኛ አለመታመን

በህይወት ዘመን ውስጥ አጋር (ፓርትነር) የማፍራት ጉዳይ ሲነሳ ግብረ-ሰዶማውያን በሆኑ ወንዶች መካካል የሚታየው ጓደኛነት ብዛት አማካይ ቁጥር በህይወት ዘመን ውስጥ 50 ሲሆን በሌሎቹ ግብረ-ሰዶማውያን ባልሆኑ ወንዶች መካከል የሚታየው የጓደኝነት ብዛት 4 ብቻ ነው፡፡(ማጣቀሻ. 1) ገጽ 54 እንደገናም እንዲህ ዓይነቱ አማካይ ቁጥር ምንም ስንኳን አልፎ አልፎ ቢሆንም ለጓደኞቻቸው ታማኝ የሆኑትን ግብረ- ሰዶማውያን ወንዶችንም መኖራቸውን ሆነ ለትዳር ጓደኞቻቸው ታማኘ ባለመሆን እንዳፈለጋቸው የሚፋንኑትን ግብረ-ሰዶማውያን ያልሆኑ ወንዶችን አይተውም፡፡ ባለፉት አስራ ሁለት ወራት ውስጥ በግብረ-ሰዶማውያኑ ወንዶች መካከል ያለው የጓደኝነት ብዛት 8 ሲሆን ግብረ-ሰዶማውን ባልሆኑ በሌሎቹ ወንዶች ግን 1.2 ብቻ ነው፡፡ በግብረ-ሰዶማውያን ወንዶች መካከል የሚታየው በፊንጢጣ በኩል የሚደረግ የግብረ-ሥጋ ግንኙነት ባለፈው 12 ወር ብቻ 65% ሲሆን ግብረ-ሰዶማውን ባልሆኑ በሌሎቹ ወንዶች መካከል ግን 9.5% ብቻ ነው፡፡

በግብረ-ሰዶማውያኑ ወንዶች መካከል ከሚታየው ለከፍተኛ የአባለ ዘርዕ በሽታ የመጋለጥ ችግር ባሻገር ከፍተኛ የሆነ ለጓደኞቻቸው ያለመታመን ችግር ደግሞ ሌላው ሲሆን ጓደኛ በሚከዳበት ጊዜ የሚፈጠርባቸው የሥሜት መረበሽ ሌላው አደጋ ነው፡፡ እንዲህ ዓይነቱ አደጋም በጉዲፈቻ ልጆች ላይም የስሜት ድንጋጤ ሊያስከትል ይችላል፡፡ በልጆች ላይ የሚደረግ ወሲባዊ ጥቃት (ፔዶ ፊሊያ) በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ከመሄዱ አደጋ ባሻገር የአገራችን ፓርላማም (ሪሽዳግ) ግብረ-ሰዶማውያን ጓደኞች ልጆችን በጉዲፈቻነት እንዲያሳድጉ አሳፋሪ ውሳኔ በመወሰኑ ድርጊቱ ለትንሾቹ ልጆቻቸን እውነታ እየሆነ መምጣቱን ያመላክታል ፡፡ ( ዘ ፓሬድ ኦፍ ሸም አፈ-ታሪክ 4.2 ስር ይመልከቱ)

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

7.ማህበራዊና ሃይማኖታዊ ተቀባይነት


7.ቁጥራቸው እየመነመነ ይሂድ እንጅ የግብረ-ሰዶማዊነት ልምድ እኩል ተቀባይት እንደሌለው የሚያምኑ ጥቂት ሰዊድናውያን አሉ፡፡ ምክንያቶቹም ሁለት ናቸው፡፡ 7.1 የግብረ-ሰዶማውያን ማህበረ-ሰብ የህክምና፣የማህበራዊና፣የፋይናንስ ሃብቱን እጅግ በሚጎዳ መልኩ ከፍተኛ ወጪ ስለሚያሰወጡ ጥቂት ስዊድናዊያን ቅሬታ አለባቸው፡፡ ለኤች.አይ.ቪ. ኤይድስ፣ በአደንዛዥ-እጽ ሱስ ለተለከፉና ለአባለ-ዘር በሽታዎች የሚወጣው ወጪ ለሌሎች ማህበራዊ አገልግሎቶች ና ለምርምር ስራዎች የተመደበውን ሃብት እንዲቀንስ አድርጎታል፡፡ 7.2 ባለፉት አሰርት ዓመታት በህብረ-ተሰቡ ከታየው ከፍተኛ የሆነ የአመለካካት ለውጥ በኋላም ቢሆን በግብረ-ሰዶማዊነት የኑሮ ልምድ አመለካከታቸው ላይ ገዥ የሆነ ሃይማኖታዊ ስረ-መሰረት ያላቸው ጥቂት ሰዎች በስዊድን አሉ፡፡ እስቲ በዛሬው ህብረተሰባችን ውስጥ ካሉት ውስጥ ሶስቱን ታላቆች ሃይማኖቶች እንመልከት፡፡

እስልምና

እስልምና - በስዊድን አገር ምናልባት ትልቁ ሃይማኖት እንደመሆኑ መጠን በሃይማኖቱ አስተምህሮ መሰረት ግብረ-ሰዶማዊነት ባህርያት ላይ ግልጥ የሆኑ እገዳዎች አሉት፡፡

( (ቁርዓን 4፡16) በመካከላችሁ ያሉ ሁለት ወንዶች ለእርስ በርሳቸው ያልተለመደ የፍትወት ፍቅር ቢያሳዩ ሁለቱም ይቀጣሉ፡፡

(ቁርዓን 27፡55) ለፍትወት ፍላጎትህ ስትል ከሴት ይልቅ ወደ ወንድ ትመጣለህን፤ ከሆነ ስህተተኛ ህዝብ ትሆናለህ፡፡

የአይሁድና የክርስትና ሃይማኖቶች (ጁዲዮ -ክርስቲያን)

ሁለቱም ታላላቅ የአለም ሃይማኖቶች ከጥንት ጀምሮ መጀመሪያውኑ ግብረ-ሰዶማዊነትን ያወግዛሉ፡፡ ያም ሆኖ ግን ካቶሊክ በስተቀር አብዛኛዎቹ የክርስትን ክፍሎች ካለፈው አምነታቸውን መለወጣቸውንና ግብረ-ሰዶማዊነትን መቀበላቸውን ልናስተውል ይገባናል፡፡ ሁኔታው በላፉት ሦስት አሰርት ዓመታት ውስጥ እንዴት እየተለወጠ እንደመጣ ለማወቅ ከፈለግህ (ቁጥር 6፡ ሪስፖንስ ቱ ዘ ኦንስላውት ኦፍ ሆሞሴክሹዋሊቲ ፍሮም ሪሊጂየስ ግሩፕስ) (Nr. 6; Response to the Onslaught of Homosexuality from Religious Groups).በሚለው ማገናኛ ላይ ሄደህ ተጫነው፡፡ በስዊድን የሚገኙ ሶስቱም ሃይማኖቶች- ያላቸው ታላቅ ተቀባይነት አንዳለ ቢሆንም ቢያንስ ቢያንስ መመሪያቸው በሆኑት ቅዱሳት መጽሃፍቶቻቸውና በቀደሙት ዋና-እሴቶቻቸው ላይ ግብረ-ሰዶማዊነትን አውግዘዋል፡፡ስለሆነም ልጅዎ ለግብረ-ሰዶማዊነት ልምድ ዝንባሌ ቢያሳይ/ብታሳይ በአገራችን ውስጥ ከሌሎች ሰዎች ጋር በሚኖረው/ በሚኖራት ግንኙነት አስቸጋሪ ሁኔታ ሊገጥመው/ ሊገጥማት ይችላል፡፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

8. በግብረ-ስጋ ግኝኙነት ላይ ያልተለመደ ትኩረት

ለግብረ-ሰዶማዊው ሰው ባጠቃላይ የህይወቱ አብዛኛው ክፍል የተያዘው በጾታ ግንኙነት ለይ ነው፡፡ ለአቅመ-አዳም የደረሰ ና በጾታ-ግንዛቤው ረገድ ሁለቱንም ሃሳቦች የተረዳና በጾታዊ ፍላጎቱ ንቁ የሆነ ሰው ዓይነተኛ ና ከፍተኛ የሆነ የግንኙነት ፍላጎት ውስጥ ይገባል፡፡ እንዲህ ዓይነቱ ሁኔታ በተቃራኒ-ጾታ ፍላጎት ውስጥ ላለ ሰው ወደ ጋብቻ ና ቤተሰብ ወደ መመስረቱ እንዲያዘነብል ሲያደርገው ለግብረ-ሰዶማዊ ሰው ደግሞ የልምምዱ መጠንና ስፋቱ ከተፈጥሮ ውጭ ይሆንበታል፡፡ በስዊድን አገር በሚደረገው‹‹ ስትሬት ደይ ፓሬድ›› በዓል ላይ የተቃራኒ-ጸታ ግንዛቤያቸውን ለማክበር ሲሉ በተዘጋጀው የትእይንት አልጋ ላይ የወሲባዊ ግንኙነት እንቅስቃሴ በማሳየት በንጉሱ ቤተ መንግስት ፊት የሚያልፉ አባሎች ያሉት እንድም ድርጅት አይታችሁ አታውቁም፡፡፡ በተቃራኒ-ጻታዊ ግንኙነት ለሚያምነው ወንድ ህይወቱን የሚይዙበት ብዙ ስራዎችን ጉዳዮች አሉት፡፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

9. የፊንጢጣ ችግር

በቫይረስና በባክቴሪያ የ ሚተላላፉ በሽታዎችን ለመቀነስ ኮንዶሞችን መጠቀምም ቢሆን በፊንጢጣ በኩል የሚደረጉ ግንኙነቶች ሁሉ ቁስለትን ያስከትላሉ ደግሞም በፊንጢጣ በኩል በተደረገ ግንኙነት የተደፈረ ሰው ለዚሁ ችግር የተጋለጠ ነው፡፡ ከትንሹ አንጀታችን እስከ እዳሪ መውጫ ያለው ብልት የተፈጠረው ወደ ውጭ የሚወጡ ነገሮችን እንቅሰቃሴ ለማመቻቻት ብቻ ነው፡፡ ነገር ግን የወንድ ብልት በሃይል ወደ ውስጥ በሚገባበት ጊዜ የፊንጢጣ ውስጥ አካል ጫፍ በእጅጉ ይቆስላል፡፡ በ RFSL’ በድረ-ገጽ በሚሰራጨው‹‹አነል ማኑዋል›› በሚለው ማብራሪያቸው ላይ እንደተገለጸው የፊሰቲንግ የአጠቃቀም ልምድ ከሆነ ደግም ሁኔታውን ጭራሽ የከፋ ያደርገዋል፡፡

‹‹ ፊስቲንግ

እንደዚህ መሰሉ ድርጊት እጅግ የተራቀቀና እጅን በፊንጢጣ በኩል ሙሉ በሙሉ በማስገባት የሚደረግ የግንኙነት ዓይነት ነው፡፡ ይህን ድርጊት ለመልመድም ሆነ በሌሎች ላይ ለማድረግ እጅግ ትልቅ ጥንቃቄና ሃላፊነት ይጠይቃል፡፡ እጅን በሌላኛው ሰው አካል ውስጥ ማስገባት እንደ ችሮታ ሊቆጠር ይችላል፡፡ ሁኔታው ግን እንዲህ የሚደረግበት ሰው አመኔታውን ባንተ ላይ እንደተወው ሲያመለክት ደግሞ አንተ የሰውየውን ለጉዳት ተጋላጭነቱን አውቀህ እንድታከብረው ያሳስባል፡፡ በዚህ ድርጊት ላይ ጥሩ ልምድ ያለው ሰው ሁሌም ቢሆን ለጓደኛው ትኩረት ያለውና ምላሹን በጥንቃቄ የሚከታተልለት ሰው ነው፡፡ በልምዱ ተካፋይ የሆነ ሰው ድርጊቱ ሲፈጸም ተዝናናቶ ና ሰውነቱን ዘና አድርጎ ካልሆነ በስተቀር የፊንጢጣው በር እንዲከፈት ብሎ ሃይል መጠቀም የለበትም፡፡ ልምዱ የሌለህ ጀማሪ ከሆንህ ግን ልምዱ ያለው አስተማሪ ሊረዳህ ያስፈልጋል፡፡ ጥቂት ማሳሰቢያዎችን እንመልከት፡

·     ወስጥ ሰውነትህን አስቀድመህ በውሃ አጽዳ

·     ጥፍሮችህን አሳጥረህ በመቁረጥ ጉዳትን ቀንስ የእጅ አምባር፣ ቀለበት ና የመሳሰሉትን አውልቅ

·     ፕላስቲክ የእጅ ጓንት ተጠቀም

·    አንድ ዓይነት የእጅ ጓንት ለሁለት ሰው አትጠቀም- አለዋውጥ

·    የተለያዩ ቅባቶች በተለይም ሲልከን ሰራሽ የሆኑትን ተጠቀም

·    በውሃ ድጋፍ የሚሰሩ ቅባቶችን ከተጠቀምህ ከአጠገብህ እጅህን ማለስለሻ የሚሆን አንድ ብርጭቆ ውሃ በአጠገብህ አድርግ

·    በምላስህ አራጥበህ ከዚያ ግንኙነት አድርግ››

በቫይረስና በባክቴሪያ የሚተላላፉ በሽታዎችን ለመቀነስ ኮንዶሞችን መጠቀምም ቢሆን በፊንጢጣ በኩል የሚደረጉ ግንኙነቶች ቁስለትን ያስከትላሉ፡፡ የውስጥ ሰውነት መቁሰልና የፊንጢጣ ካንሰር ያመጣል፡፡ የውስጥ ሰውነትን የሚሸፍነውን ስሰ አካል በመጉዳት በደም ዝውውር ውስጥ ባክቴሪያ እንዲተላለፍ የማድረግ ችግርን ያስከትላል፡፡ ስለሆነም ለጓደኞቻቸው ታማኝ የሆኑ ግብረ-ሰዶማውያን ለኤ.አይ.ቪ ኤይድስ የመጋለጣቸው እድል አናሳ ነው ቢባልም በዚህ ድርጊት ውስጥ ለሚሳተፉ ለሌሎች የተላላፊ በሽታዎች የተጋለጡ ናቸው፡፡

ዘወትር በፈሳሽ መልክ ወደ ደም ዝውውር በሚገባ ፈሳሽ ምክንያት ለጉበት በሽታ ና ባሁኑ ጊዜ የ‹‹ ጌይ ቦውል ሴንድሮም ›› በመባል እስከ መታወቅ ለደረሱት ተያዢነት ላላቸው እጅግ በጣም አደገኛ ለሆነ በሽታዎች እንደ ሽጌሎሲሰ፣ጋርዲያ ላምብሊያ፣ ለመሳሰሉት ላልተለመዱ ሌሎች በሽታዎች ሰለባዎች ይሆናሉ፡፡ (ማጣቀ.2 ) ገጽ 80-82) በኤፍ.ኤን ጁድሰን በፍብሩዋሪ 1984 ‹‹ ሴክሹዋሊ ትራንስሚትድ ቫይራል ሄፓቲቲስ ኤንድ ኤንትሪክ ፓቶጀንስ ›› ዩሮሎጅ ክሊኒክስ ኦፍ ኖርዝ አሜሪካ 11 ቁጥር 1 በተጻፈ አንድ ጽሁፍ ላይ ‹‹

ግብረ-ሰዶማውያን ወንዶች ከፍተኛ ቁጥር ካላቸው ሰዎች ጋር በመገናኘታቸውና ፊንጢጣን በአፍ ወይንም በመላስ በመሳም ና በፊንጢጣ በኩል ግብረ-ስጋ ግንኙነት የማድረግ ልማዶች ስላሏቸው እንደ ጉበት በሽታ፣ጃርዲያ፣አሜባ፣ ሺግሎሺሽ፣ካመሎባክ፤አኑሬክታላ፣ ጨብጥ፣ ከልሚዲያ ትኮማቲስ፣ትሬፖኔ ፓላዲም ና ሂዩማን ፓፒሎማ ቫይረስ በመሳሰሉ በሽታዎች መለከፋቸው እድል ከፍተኛ ነው፡፡ ሲል ጽፎአል፡፡

እንደዚህ መሰሉን የተለያዬ የህይወት ገጽታ እንደ መነሻ ከተረዳችሁ እናንተ እንደ ወላጆች ወይንም እንደ ቅድመ-አያት ልጆቻችሁ (በተለይም ወንዶች ልጆቻችሁ) ሊከተሉት የተገባውን የልምድ ምርጫ የትኛው ሊሆን አንደሚገባ የግላችሁ ግንዛቤ ይኖራችኋል፡፡ በተለይም ግብረ-ሶደማዊነትን ለመከላከል ምን ያህል እርምጃ ለመሄድ መዘጋጀት እንዳለባችሁ ልታተኩሩ ይገባል፡፡ በሚቀጥለው ምዕራፍ (አፈ-ታሪክ 2 ) ልጅዎ ወደ አቅመ-አዳም ደረጃ ከመድረሱ በፊት ሲደርስ የመረጣችሁለትን የጾታ-ግንዛቤ እንዲመርጥ እንዴት ተጽእኖ ማሳደር እንደሚችሉ እንዳስሳለን፡፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

አፈ-ታሪክ 2 ፡ የልጅን የወደፊት የጾታ ግንዛቤ በተመለከተ ተጽዕኖ ማሳደር አይቻልም፡፡

ከዚህ በታች ባለው ጽሁፌ ውስጥ ልጅዎ ወይንም የልጅ ልጅዎ ወደ አቅመ አዳምነት ሳይገባ በፊት የተቃራኒን ጸታ ግንዛቤውን እንዲያዳብር ሊወስዱት የሚገባውን ና ሊያስወግዱት የተገባውን እንዲለዩ የሚረደዎትን ድርጊት ዘርዝሬአለሁ፡፡ ይሁን እንጅ የግብረ-ሰዶማዊነትን የጾታ ግንዛቤ የሚፈልጉ ( ለምሳሌ ያህል ጉዲፈቻ ያለው ግብረ-ሰዶማዊ ጓደኛ ካለዎት ) ከሆኑ ግን ከዚህ በታች የተዘረዘረው ሃሳብ ተቃራኒ ማድረግ አለብዎት፡፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

1. በሰፊ ምርምር የተገኙ አሳማኝ ውጤቶች በግብረ-ሰዶማውያን አቀንቃኞች መጨፍለቃቸው ፡፡

በመጀመሪያ በስዊድን አገር እንደ ትክከል ተደገርጎ የሚቆጠረው ፖለቲካዊ ነገር ላይ ትንሽ ልናገር፡፡ ከዚህ በታች በዝርዝር የሚቀርበውን ትንታኔ በአብዛኛው ግብረ-ሰዶማዊነትን የሚፈሩ(ሆሞፎቢክ) ማለትም ‹‹ በግብረ-ሰዶማውያን የጾታ ግንዛቤ ላይ ተቃዉሞና ተገቢ ያልሆነ አመለካካት እንደሆነ ተደርጎ ይቆጠራል፡፡ እንደትችት ይነገር እንጅ የመጠሪያ ስም ሆኖአል፡፡ እንዲያውም ለአፍቃሬ-ግብረ-ሰዶማዊነት(ሆሞፊሊክ) ማለትም የግብረ-ሰዶማዊነትን የጾታ ግንዛቤ የመቀበል አመለካት ያለው ለሚለው ተቃራኒ እንደሆነ ይታያል ፡፡ በስዊድን አገር ከአንድ ትውልድ በፊት ከነበረው አመለካት ተቃራኒ በአሁኑ ጊዜ ከኢ-ግብረ-ሰዶማዊያን ይልቅ ብዙ አፍቃሬ ግብረ-ሰዶማውያን አሉ፡፡

ይህ ደግሞ የሰዊዲን ቴሌቪዥን ና አር.ኤፍ.ኤስ.ኤል. ድርጅቶች ያናፈሱት ተደጋጋሚና ያልተቋረጠ ፕሮፐፖጋንዳ ውጤት ነው፡፡ እርስዎ ስዊድና ካልሆኑ ግን እንድ ነገር ሊያውቁ ይገባል፡፡ SVT በስዊድን ቴሌቪዥን ሞኖፖሊ የሚተዳደር የአር.ኤፍ.ኤስ.ኤል አመለካካት (RFSL)ማስረጺያ ና ፕሮፖጋንዳ ማስተላላፊያ ነው፡፡ የግብረ-ሰዶማዊነትን አመለካት በማስረጽ ላበረከተው አስተዋጽኦ ታላቅ ክብር ያለውን ‹‹ ሬይን ቦው አዋርድ›› መሸለሙ ሊያስደንቅ አይገባም፡፡ ለነገሩ ይህ ሽልማትም የተበረከተው በሰዊድን አገር በስቶኮልም ከተማ ከተከበረው ‹‹ጌይ ፕራይድ ዊክ›› በዓል ጋር ተያይዞ ነው፡፡ የስቶኮልም ከተማም ከመላው ዓለም ለሚመጡ አፍቃሬ-ግብረ-ሰዶማውያን እንደ ማግኔት( እንደ ሌላኛዋ የመካ ተምሳሊት) የሆነች ከተማ ናት፡፡

ግብረ-ሰዶማውያን ደጋፊዎችና ድርጅቶቻቸው በህብረተሰባችን ውስጥ ከፍተኛ ተጽእኖ በማሳደር ላይ ይገኛሉ፡፡  በሁሉም ደረጃ፡፡ እንዲያውም ፖለቲካዊ ሃይላቸው ና ተጽእኗቸው በአባሎቻቸው ቁጥር ልክ እንደሆነ ጠንቅቀው ያውቃሉ፡፡ በርካታ ወላጆች ና ዘመዶችም ከእነርሱ መካከል አንዱ ግብረ-ሰዶማዊ መሆኑን በተገነዘቡ ጊዜ የRFSL ዋና ደጋፊዎች እየሆኑ መጥተዋል፡፡ ያም ቢሆን በውስጣቸው ግን ድርጊቱ ና ሁኔታወ በጣም አሳዘዛኝ እንደሆነ ያምናሉ፡፡ ስለሆነም እንደ ወላጅ ወይንም ቅድመ አያት ልጅዎ ወደፊት አንድ ቀን የተቃራኒ-ጾታ ግንዛቤ አንዲመጣ የሚመኙ ከሆነ የሚከተለውን ትንታኔ ልብ ብለው ይከታታሉ፡፡

ከዚህ በታች ያለው አብዛኛው ሃሳብ የተወሰደው‹‹ ኤ ፓሬንትስ ጋይድ ቱ ፕሪቬንቲንግ ሆሞሴክሹዋሊቲ ›› በስነ-ልቦ ሊቅ ከሆነውና የዶክረት ማእረግ ካለው ከጆሴፍ ኒኮሎሲ መጽሃፍ ነው፡፡ (ማጣቀሻ.3 ) የመጽሃፉ ትኩረት በስነ-ልቦና ላይ በተመሰረተ የምርመር ስራ እንጅ በሃይማኖት ትንታኔ ላይ ያለ መሆኑን ልብ እንድንል ይገባል፡፡ ዶክ. ኒኮሎሲ በዚህ ጉዳይ ላይ ስላላው አመለካከቱ ምክንያት በአሜሪካውያን የስነ-ልቦና ማህበር( አሜሪካን ሳይኮሎጅካል አሶሲየሽን) መሪዎችን አባሎች ዘንድ የተወገዘ ሰው ነው፡፡ ሌላኛው ተባባሪ ድርጅት ‹‹አሜሪካን ሳይካትሪሰት አሶሲዬሽን›› በ1973 እ.ኤ.አ.ግብረ--ሰዶማዊነት የስነ-ልቦና ህመም ነው የሚለውን በዲያግኖስቲክ ስታቲስቲካል ማኑዋል ( DSM ) ተቀባይት የነበረውን አቋም ለማስለወጥ ድምጽ ስጥቶአል፡፡ ይህም የተደረገው እንደ መንግስት ግልበጣ አሰራር በቁጥር ትንሽ የሆኑና ቁጣና ጩኸት በተሞሉ ግብረ-ሰዶማውያንን አባሎችና ደጋፊዎቻቸው ነው (ማጣቀሻ.1 ) ገጽ 32-35 ፡፡ ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ግበረ-ሰዶማውያን ሳይካትሪሰቶች፣ሳይኮሎጅስቶች ና ደጋፊዎቻቸው በግብረ-ሰዶማዊነት የጾታ ግንዛቤ ላይ የሚደረጉ ምርምሮችን፣ ሪፖርቶችነ ና ሲምፖዚዬሞችን ሁሉ በድርጅቶቻቸው ስር በጣም ተቆጣጥረዋቸዋል፡፡ እንዲህ መሰሉ የፖሊሲ ለውጥ እንዴት እንደመጣ ዶክ. ኒኮሎሲ እንዲህ ሲል ጽፏል (ማቀሻ.3 ) ገጽ 171-172

‹‹ፖለቲካዊ ትክክለኛነት ባሉን የአእምሮ የጤና ተቋማቶቻችን ላይ ጥቃት እያደረሰብን ነው፡፡ እ.ኤ.አ.በ1990 የአሜሪካን የሳይኪያትሪሰት አሶሲየሽን ዓመታዊ ጉባዔው ላይ የጾታ ግንዛቤ በህክምና ይለወጥ እንደሆነ ለመወሰን ክርክር ይደረግበት ዘንድ ፕሮግራም ተይዞ ነበር ፡፡ ግን በጉባዔው ላይ እንዲናገሩ ተጋብዘው የነበሩ ሁለት ታዋቂ ተናጋሪዎች ‹ግብረ-ሰዶማዊነት ሊለወጥ ይችላል የሚለው ጉዳይ ከሳይንሳዊ ዊ ምክክር ይልቅ ፖለቲካ ይዘት ያለው ነው በማለት ጉባዔውን ለቅቀው በመሄዳቸው ሊደረግ የታሰበው ሳይንሳዊ ክርክር ሳይሳካ ቀርቶአል፡፡፡በበዚህ በዚሁ ሳይንሳዊ ጉባኤ ላይ የውይይቱ ወይንም የፓኔሉ አባላት እንድንሆን እኔና ሳይካያትሪሰት ጀፍሪ ሳቲኖቭር ታስቦ ነገር ግን የጌይ አስተሳሰብ ደጋፊዎች የሆኑ ሳይኪያትሪስቶች ሳቲኖቨር ሆነ እኔ በውይይቱ ከተሳተፍን እንደማይሳተፉ ገለጹ፡፡ ለምሳሌ በድህረ-ምረቃ ትምህርት ቤት ነህ እንበል የተቃራኒ ጾታ ግንዛቤ ተገቢ ነው ብለህ ታምናለህ እንበል፣መልካም አሳብህ ለጓደኞችህ መግለጽ ቻልህ፣ መመረቂያ ጽሁፍህን አሳተምህ ፡፡ ይህን አቋምህን ግን ለራስህ ብቻ መያዝ ይገባሃል ምክንያቱም ተቀባይነት ልታገኝበት ካሰብከውና እሽታውን ከምትፈልገው ህብረተሰብ መካከል የግድ ተገፍተህ ልትወጣ ትገደደለህ፡፡››

በጉዳዩ ላይ ተጫሪ ማብራሪያ ከፈለጉ በዚሁ ማገናኛ ላይ (ቁጥር 4 ሄደው ይጫኑ፡፡

እንግዲህ በአሜሪካ አገር ባሉ ግብረ-ሰዶማውያን ድርጅቶች እንዲህ መሰል እውነትን የመጨፍለቅ ድርጊት ካለ በኛ አገር ደግሞ እንዴት ሊብሰበት እንደሚችል መገመት አያስቸግርም፡፡በስዊድን በወንድ ልጃቸው ህይወት ውስጥ የእንስት ጾታ ባህርያት ሲያዩ ስለ ጉዳዩ ለማመከር ወደ ቢሮአቸው ለመምጣት ለሚፈልጉ ወላጆች ምክር ለመስጠት የሚደፍር አንድም ሳይኮሎጅት ወይንም ሳይኪያትሪስት የለም፡፡ ስለሆነም እርስዎም እንደ ወላጅ ወይም አያት ስልጅዎ የወደፊት የጾታ ግንዛቤ ሁኔታ ለመወሰን ችግሩን የሚጋፈጡት ብቻዎን እንደሆነ መገንዘብ አለብዎ፡፡ እርስዎን ለመርዳት በነጻ የሚታደሉ ጽሁፎችን አዘጋጅቻለሁ፡፡ ከፈለጉ በድረ-ገጹ ውስጥ ‹‹በነጸ የሚታደሉ ስነ ጸሁፎች ›› የሚለውን በጎን ማውጫ ላይ ይመልከቱና ይጻፉልኝ፡፡ ከዚህ ከረጅም መግቢያ በኋላ በልጆቻችሁ ውስጥ ወደ ግብረ-ሰዶማዊነት የሚወስዱ ቀዳሚ ና ቀጣይ ተከታታይ ዝንባሌዎችን ማሰወገድ የምትችሉበት መንገድ እንድታውቁ በጉዳዩ ላይ የተደረጉ ትክለለኛ ምርምሮች ያገኟቸው ውጤቶች እንመልከት፡፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

2.የ ቤበር ኤት.አል የምርምር ሪፖርት (ማጣቀሻ. 4)

በመጀመሪያ በጣም ጠቃሚ የሆነውን በኢርቪንግ ቤይበር ና እንዲሁም ወደ ሰባ የሚጠጉ ሳይኮሎጅስቶችና ሳይኪያትሪስቶች ያደረጓቸውን ጥናቶቸ እንመልከት፡፡ ይህ አጠቃላይ ጥናት የተጀመረው በ1952 ሲሆን በርካታ ግምገማዎችን ክትትሎች ከተካሄዱበት ከአሰር ዓመታት በኋላ- ደግሞ ስምንት ሜዲካል ሳይኮአናሊስቶች ና አንድ ክሊኒካ ሳይኮሎጅስት በአባልነት ያሉበት ኮሚቴ( ‹‹ሆሞስክሹዋሊቲ ተ፡ ኤ ሰይኮአናሊቲክ ሰተዲ ኦፍ ሆሞሴክሹዋልሰ፣ 1962፡ ቤዚክ ቡክስ፣ ኒው ዮርክ ) በሚል ሪፖርት አቀረበ፡፡ (ማጣቀሻ. 4)

ከሪፖርቱ ጥልቅነትና ትልቅነትና ከደራሲዎቹ የሙያ እውቀት አንጻር፣ጥናቱን ተገቢ የሚያደርጉት ሁለት ዋና ዋና ምክንያቶች አሉ፡፡

2.1 ጥናቱ የተካሄደው ከ1952-1962 ዓመታት መካከል ነው፡፡ ጊዜው ደግሞ ግብረ-ሰዶማዊነት የማይፈለግ ና መወገድ የሚገባው ባህርይ እንደሆነ መረዳት በፖለቲካውም እንደነውር ከመቆጠሩ በፊት ነበር፡፡ ከ1973 እ.ኤ.አ. በኋለ ግን የአሜሪካው የሳይኪያትሪስቶች ማህበር(ኤ.ፒ.ኤ) ግብረ-ሰዶማዊነትን ያልተለመደ እንዳልሆነ አድርጎ ከ DSM ዝርዝር ውስጥ ሲያሰውጣው ጭራሸ በጉዳዩ ላይ ምርምሮች ማድረግ አልተቻለም፡፡ ምርምር ለማድረግ የሚነሱ ወገኖች ቢኖሩ በአቻ ጓደኞቻቸው በማይታመን መልኩ እንዲገለሉ ይደረጋሉ፡፡፡ ነገር ግን ግኝቶቹ ዛሬም ቢሆን ወንዶች ልጆቻቸው የግብረ-ሰዶማዊነት ጾታዊ ግንዛቤ እንዳይከተሉ ለሚፈልጉ ወላጆች እጅግ ጠቀሜታ ና ፋይዳ አላቸው፡፡

2.2           በ 1962 እ.ኤ.አ. ግብረ- ሰዶማዊነት በዋና ዋና የመገናኛ ብዙሃንም ሆነ በጣም በታወቁ የመዝናኛ ፕሮግሞች ባሏቸው የንግድ ተቋማት በኩል ህዝብ እንዲያውቀው አልተደረገም፡፡ ዛሬ ዛሬ ግን ሁኔታው ከዚህ የተለዬ ነው፡፡

RFSL ድረ-ገጽ ዛሬ ዛሬ የሚጻፈውን ተመልከቱና ስለምን እንደማወራ ልትረዱ ትችላላችሁ፡፡(ማጣ.18) ,

‹‹ ወጣት ለሆንከው ላንተ ሰለ ጾታ ግንኘነት በተመለከተ ማን ማንነ ይዞ ይወጣል

ልጃገረዷ ከወጣቱ ጋር ትገናኛለች፡፡ወጣቱ ደግሞ ከሌላው ወጣት ጋር ይገናኛል፡፡ወጣቱ ደገሞ ከሌላ ልጃገረድ ጋር ግንኙነት ከነበራት ሌላ ልጃገረድ ጋር ይገናኛል፡፡ የግብረ-ሥጋ ግንኙነት ችሎታህን፣ ማንነትህን ና ልትሆን የምትፈልገውን መሻትህን ተለመማድ፡፡ ዓለም ክፍት ነች ና ብዙ ልትለማማዳቸው የሚገቡ ነገሮች አሉ፡፡ሁሉም ነገር ይቻላል፡፡ በእርግጥም ከሞከርካቸው ነገሮች ይልቅ ፈጽሞ ያልሞከርካቸው ነገሮች ይጸጽቱሃል፡፡››ከRFSL ድረ-ገጽ የተወሰደ

በርካታ ወጣቶች ምንም ስንኳን ለግብረ-ሰዶማዊነት የጾታ ግንዛቤ በቅድሚያ ያልታገለጡ ቢሆኑም ( ማለትም በምንም ሁኔታ ባልተገባ አስተተዳደግ ውጤት ምክንያት ግብረ-ሰዶማዊ የሚያደርጋቸው ሁኔታ ባይኖርም) የግብረ-ሰዶማዊነትን የአኗናር ዓይነት ይመርጡታል፡፡ ወይንም አንዳንዶቹ እንሞክረው ብለው ይገቡበትና በወጥመዱ ይያዛሉ፡፡ (በማውጫው ጎን በነጻ የሚታደል ስነ-ጽሁፍ በሚለው ስር ይመልከቱ) ከዚህ ዓይነቱ የአኗኗር ዓይነት ምርጫ በስተጀርባ ያሉት ሁኔታዎች በዚህ ደረ-ገጽ ውስጥ አልተነኩም፡፡ ሁኔታው ሊቆም የሚችለው እነዚህ በ RFSL የሚፈጸሙ ድርጎቶች ለጠቅላላው ህብረተ-ሰብ ደህንነት ሲባል በህግ ሲታገዱ ና በቁጥጥር ስር ሲውሉ ብቻ ነው፡፡ በ1950ዎቹና 60ዎቹ ጥናቶች ሲደረጉ ግብረ-ሰዶማዊነት ነውር ተደርጎ የሚቆጠርና ማንም ሰው የማይመርጠው ና የማይለማመድው የአኗኗር ዓይነት ነበር፡፡ልክ ማንም ሰው የአልኮል ሱሰኛ (አልኮሊስት ) ሊሆን እንደማይመርጠው ማለት ነው፡፡ በቤይበር ጥናት ውስጥ 106 ግብረ-ሰዶማውያን ወንዶች ና 100 ተቃራኒ ጾታ ወንዶች ላይ በሰፊው ጥናት ተደርጎባቸዋል፡፡ መሰረታዊ ጥያቄው ግን 106 ወንዶች ለምን ግብረ-ሰዶማውያን ሆኑ የሚለው ነው፡፡ ምናልባታ በልጅነታቸው የነበረው አሰተዳደጋቸው ለዚህ ዓይነቱ አኗኗር እንዲማረኩ አድረጎአቸውስ ቢሆን?;

የተገኘው ውጤት እንደሚያመለክተው በጣም አስደናቂ ሲሆን በእነዚህ 106 ወንዶች ግብረ-ሰዶማውያን የጾታ ግንዛቤ ውስጥ ለሁሉም የጋራ መነሻ ምክንያት መኖሩን ያመለክታል፡፡ ቤይበርና ቡድኑ የደረሱበት ግኝት የሚጠቁመው ሁሉም ያለ ምንም ልዩነት አንድም በልጅነታችው ጊዜ ሰሜቱን የነፈጋቸው አባት የነበራቸው ወይንም ጭራሽ አባት ያልነበራቸው መሆናቸውን ነው፡፡ አንዳቸውም ቢሆኑ ከአባታቸው ጋር ተቀራርበው አያውቁም፡፡

ሁልጊዜም ባይሆን አንዳንድ ጊዜም ይህ ሁኔታ ከተለያዩ ምክንያቶች የተነሳ ለአባታቸው ካለቸው የጠላትነት ስሜት ጋር ሳይያዝ አይቀርም፡፡ ውጤቱ የተመሰረተው ሰዎቹ አባታቶቻቸውን እንዴት ነበር የተለማማዱት የሚለውን ሃሳብ መሰረት ያደረገ ነበር እንጅ ላላ መነሻ አልነበረውም፡፡ ፡፡ አንዳንድ አባቶች ሁሉም ነገር  ሰላም እንደሆነ አስበው ልጆቻቸውን በሚያስፈልጋቸው የሰሜት ክብካቤ እንዳደረጉላቸው አስበው ሊሆን ይችላል፡፡


ጥናቱ ከሌሎች ግኝቶች ተጨማሪ፡

‹‹ በግብረ-ሰዶማውያን የአባቶችና-ልጆች ግንኙነት ውስጥ ጥልቅ የሆነ የውስጥ ረብሻ አለ፡፡ አንድም ግብረ-ሰዶማዊ የሆነ ልጅ አባት እንደ ባለ አእምሮ ና ጤናማ አባት አይቆጠርም፡፡ ››

100 ከሆኑት የተቃራኒ-ጾታ ግንዛቤ ከላቸውም ሰዎች መካከልም ቢሆን ሁሉም ከአባቶቻቸው ጋር መልካም ግንኙነት እንዳላቸው አልተናገሩም፡፡ 37 የሚሆኑት ሰዎች ማለትም 37% እንዲያውም አባቶቻቸውን እንደሚጠሉ ሲናገሩ በሌላ በኩል ከግብረ-ሰዶማውያን ቡድን ደግሞ 63 የሚሆኑት ማለትም 59%አባታችን እንደሚጠሉ ተናግረዋል፡፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

3.ከጥናቱ የተወሰዱ ማጠቃለያ ሃሳቦች

በመጀመሪያ በአባትና በልጅ መካከል ያለው ግንኙነት በ106ቱ ሰዎች በካከል የሚያያይዛቸው የጋራ ጉዳይ ነው ብንልም ግን ከዚህ የተለየ ነገር የለም ማለቴ አይደለም፡፡ ከዚህ በታች የቀረቡት መረጃዎች ከላይ ያነሳኋቸውን ሐሳቦች ይደግፋሉ፡-

አባት አባት ለወንድ ልጁ የስሜት ክብካቤ ቢያደርግለት ልጁ ፈጽሞ ግብረ ሰዶማዊ ሊሆን አይችልም ፡፡ ይሁን እንጂ አባት ልጁን በፍቅር ባይቀርበው ልጁግብረ ሰዶማዊ ይሆናል ማለት አይደለም፡፡ ለነገሩ በጥናቱ ውስጥ 37% ከሚሆኑት በተቃራኒ ፆታ ግንዛቤ ያሉት አዋቂ ወንዶች አባቶቻቸውን እንዲሚጠሉ ሲናገሩ (ከግብረሰዶማዊያኑ 59% ጋር ይያያዛል) ግብረ ሰዶማውያን ወንዶች ግን አባቶቻቸውን ጋር ለመቀራራብ አለመቻላቸውን ያሳያል፡፡

በሌላ መንገድ በአባትና በልጅ መካከል ቅርርቦሽ መኖር አስፈላጊ ሲሆን ለግብረ ሰዶማዊነት ዝንባሌ ግን ሁሌም በቂ ምክንያት ነው ብለን ለመውሰድ ያስቸግራል፡፡

ስለሆነም አስቡበት፡፡

አባቶች ከልጃችሁ ጋር ቅርርቦሽ ስታደርጉ ግብረ ሰዶማዊነት በውስጡ እንዳይፈጠር መከላከል ትችላላችሁ፡፡ ይህንን ባታደርጉም ልጃችሁ ፈጽሞ ለግብረ ሰዶማዊነት ጥፋት ይዳረጋል ማለት አይደለም፡፡በሁኔታው ላይ የሚታዩ ሌሎች መንስኤ ሊሆኑ የሚችሉ ነገሮች አሉ፡፡

ከሚያመጣው ተመሳሳይ ውጤት ና የታወቀ ልማድ ከመሆኑ ባሻገር በአባትና በልጅ መካከል ካለው የስሜት ቅርርቦሽ ግንኙኘት በእጅጉ የሚለያዩ ገጽታ ያላቸው ሌሎች በርካታ የግንኙነት ዓይነቶች ደግሞ ጭራሽ ይለያያሉ፡፡ ጥቂቶችም ከዚህ እንደሚከተለው ናቸው፡፡ ሁሉም ሰው የቀረበለትን መጠይቅ በትክክል ስላልሞላ ቁጥሮቹ በመቶኛ ( 100% ) ሊሞሉ አልቻሉም፡፡ ምክንያቱም ሲያመለክት ‹‹C›› የሚለው ደግሞ ተቃራኒ ፆታ ግንዛቤ ያላቸው ወንዶች ያመለክታል፡፡


‹‹ኤ.ች›› የሚለው ሳጥን 106 ግብረሰዶማውያን ወንዶችን ሲያመለክት ‹‹ሲ›› የሚለው ደግሞ 106 ተቃራኒ ጾታ ወንዶችን ያመለክታል፡፡

 

‹‹ኤ.ች››

‹‹ሲ››

ታማሚው በአባቱ ይወደዳል               

7

2

ሌላው ዘመድ በአባቱ ይወደዳል                                               

5

3

ታማሚው አባቱ እንደ ተቀበለው ተሰምቶታል                 

2

4

ታማሚው ሆነ ብሎ አባቱን ይጠላል           

6

3

ታማዊው አባቱን ይቀበላል

2

5

አባት ለታማሚው ፍቅር ያሳያል

2

5

አባት ከሌሎች ወንዶች ዘመዶች ባነሰ ለታማሚው አክብሮት አለው

4

1

ታማሚው ከእናቱ ይልቅ አባቱን መቋቃም ይችላል፡፡

2

4

ታማሚው አባቱ የሚደነቅ መሆኑን ይቀበላል

1

4

ከላይ በቀረበው መረጃ መሠረት ምንም እንኳ አባት ከልጁ ጋር በስሜት መቀራረብ ባይችልም አባት በልጁ ውስጥ የተቃራኒ ፆታ ግንዛቤን ሊጨምር የሚቻልበት መንገዶች መኖራቸውን ያመለክታል፡፡ እነዚህ እንደ ነውር የተቈጠሩ ከላይ የተገለጹት የግንኙነት ገጽታዎች/መልኮች ወንዶች ልጆች ለአካለ መጠን መድረሳቸው ሊያጎለብት መቻላቸውን ወይም ያመቻላቸውን ያመለክታሉ፡፡ምናልባትም በግብረ ሰዶማውያን ቡድን ውስጥ (H) ያሉ አባቶች ወንዶች ልጆቻቸው አካለ መጠን ( አቅመ - አዳም መንገድ ፍንጭ አልነበራቸውም፡፡ ምክንያቱም ለሥራቸው በጣም ብዙ ጊዜና ንብረት ሲያጠፋ ለጥቃት ለተጋለጠው ወንድ ልጃቸው ግን ጊዜ አልነበራቸውም፡፡ እንደነዚህ ያሉ አባቶች ናቸው ከልጃቸው ጋር አሣ ለማጥመድ አብረው ከመሄድ ይልቅ ትርፍ ጊዜያቸውን ለጎልፍ (golf) ጨዋታ ማጥፋት ደስ የሚላቸው፡፡ ከዚህም በታች ባለው ዝርዝር የወንድነቱን ፆታ ግንዛቤ በለጋ እድሜው ያለ መለየት ልጅን ለግብረ ሰዶማዊነት ሕይወት ተጋላጭ እንዲሆን መነሻ ምክንያት እንደሆነ እንመለከታለን፡፡

በቅድሚያ ግን ግብረ ሰዶማዊነት በውርስ /በዘር/ የማይተላለፍ ስለ መሆኑ ጥናቱ የሚያመለክትበትን ምክንያት እንመልክት፡፡ ግብረ ሰዶማዊነት በውርስ /በዘር/ የሚተላለፍ ቢሆን ኖሮ በጥናቱ ውስጥ በልጅነታቸው ከአባቶቻቸው ጋር የስሜት ግንኙነት መቀራረብ የነበራቸው ወንዶች ግብረ ሰዶማውያን ቋጥር ይጨምር ነበር፡፡

ስለሆነም ከዚህ በታች አንደሚመለከተው ባጭሩ ላስቀምጠው፡-

አባት በልጁ እድገት ውስጥ የስሜት ቅርርቦሽ ካደረገ ና ልጅም በልጅነቱ አባቱን በፍቅር የመቅረብ ልምድ ካለው፣ ልጁ የተቃራኒ ጾታ ግንዛቤውን ጠብቆ ለማደጉ 100% ጥርጣሬ የለውም፡፡

 እንዲህ መሰሉ ጉዳይ ተያያዥነቱ እንዴት እንደሆነ /በቁጥር 5/ ላይ አነሳዋለሁ፡፡ ይሁን እንጂ እንደ ምሳሌ ሊሆኑላቸው የሚችሉ ወላጅ አባቶችን ለሌሏቸው ታናናሽ ልጆች በተመለከተ ልቤ ሁሌም መድማቱን ልግለጽላችሁ፡፡ በዚያው አንጻር የ አር.ኤፍ .ኤስ. ኤል (RFSL) ሰዎች እንደነዚህ ዓይነቶቹን ልጆች ወደነርሱ ደረጃ እንዲደርሱ ና ለመመልመል አሳድደው ለመያዝ የሚያደርጉት ዕረፍት የለሽ ጥረት ስገነዘብ ደሜ ይፈላል፡፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

4. ዘ ፓሬድ ኦፍ ሸም

ጁን 5/2002 እ.ኤ.አ. በአገራችን እናትና አባት ለሌላቸው ልጆች ዕድል ከፋች ጊዜ ነበር፡፡ በዚያ ቀን የስዊድን ፓርላማ ግብረ ሰዶማውያን ጥንዶች ጉዲፈቻዎችን እንዲቀበሉ ፍንጭ ሰጭ ሕግ ለማጽደቅ ድምፅ የሰጠበት ጊዜ ነበር፡፡ የተገኘው ድምፅም 198 ድጋፍና 38 ተቃውሞ ነበር፡፡ ኀላፊነት የሚሰማውና ግብረገባዊ የሆነ ሰው በርካታ ተቃራኒ ፆታ የሆኑ ባልና ሚስት ልጆችን አጥተው በጉዲፈቻ ሊያሳድጉ በሚናፍቁት ወቅት አባትና እናት የሌላቸውን እዘኒህን ሕፃናት ለግብረ ሰዶማውያን ጥንዶች ጉዲፈቻዎችን እንዲያሳድጉ በመፍቀድ እንዴት እንዲህ መሰል የቀለለ ሥራ ይሠራል ! በታሪካችን ውስጥ እስከዚህች ጊዜ ድረስ ለታዳጊ ልጆቻችን ሙሉና የተሳካ ዕድገት ታላቅ ክብካቤ ስናደርግ የቆየን ሰዎች ነበርን፡፡ ጉዳዩ የኛ ፖለቲከኞች የግብረ ሰዶማውያን ድርጅቶችን አመለካከት ለመደገፍ በሚያደርጉት ጥረት የቱን ያህል መውረዳቸውን ያመለክታል፡፡ እንዲህ መሰሉን ድርጊት በሚሠሩ ወንዶችና ሴቶች ላይ የሚጠብቃቸው ፍርድ ምን ዓይነት ይሆን ይሆን/

ፓሬድ ኦፍ ሸም (የሐፍረቱ ሰልፍ) በሆነበት ቀን ፓርላማው ድምፅ የሰጠበት የውሳኔ ሐሳብ ዝርዝር /20001.02.123// /ማጣቀሻ 17፡/ ይህንን ይመሰላል፡፡

የውሳኔ ሐሳብ 2001/02፡123

ኤል ዩ 27 ፓርትነርፕ፣አዳፕሽን ወዘተ

ነጥብ 1 /በጉዲፈቻና በአሳዳጊነት የውሳኔ ሐሳብ ላይ ተቃውሞ/

1.             የውሳኔ ሐሳብ

2.             ድምፀ ተአቅቦ

ድምፅ አሰጣጥ

198 ሐሳቡን በመደገፍ

38       ድምፀ ተአቅቦውን በመደገፍ

71       ድምፅ ያልሰጡ

42       የሌሉ

ፓርላማው የውሳኔ ሐሳብ አሳለፈው፡፡

የድምፅ አሰጣጡ ዝርዝር
ውሳኔውን በመደገፍ     118 ዲሞክራትስ፣9 ሞደራትስ  ፣34 ሴፍት ፓርቲ፣ 12 ሴንትራል ፓርቲ፣ 15 ኢንቫይሮሜንት ፣ 9 ፒፕልስ ፓርቲ

ድምፅን ያለመስጠቱን የደገፉ             1 ሞደራት፣ 37 ክርስቲያን ዴሞክራትስ


ተአቅቦ            60 ሞደራትስ፣ 4 ሴንትር ፓርቲ፣6 ሴፍት ፓርቲ

የሌሉ   13 ሶሻል ዲሞክራትስ፣11 ሞደራትስ፣ 9 ሴፍት ፓርቲ ፣ 5 ክርስቲያን ዴሞክራትስ፣ 2 ሴንተር ፓርቲ፣ 1 ኢንቫይሮንሜንት ፓርቲ           ፣1 ፒዩፒልስርፓርቲ በዚህ ስብሰባ አኔ-ካትሪን ዱንከር /ኤም./ና ሩነር ፓቲሪክሰን /ኤፍ.ፒ./ ድምፀ ያለመስጠትን ሃሳብ እንደሚደግፉ አሳሳበው ሳሉ ድምፃቸው ከደገፉት ወገን እንዲቈጠር ሆኗል፡፡

ከተሰጠው ድምፅ እንደሚታየው በዚህ ሕጋዊ ድምፅ አሰጣጥ ሂደት ውስጥ ይህንኑ የግብረ ሰዶማውያን የጉዲፈቻ አሳዳጊነት ደጋፊ ውሳኔ የተቃወሙት 37 ክርስቲያን ዲሞክራትስ የፓርላማ አባላት ብቻ ናቸው ፡፡ እነርሱ ሊከበሩ ይገባቸዋል፡፡ የሞደራት ፓርቲ ደግሞ ምንም እንኳ ግብረ ሰዶማውያን ጉዲፈቻ እንዲኖራቸው ባይፈቅድም ግን ልጆቻችንን ግብረ ሰዶማውያን እንዲያሳድጓቸው ፈቅደዋል፡፡ ምንኛ የሚያስገርም አቋም ነው፡፡ እስቲ አስቡበት፡፡ ሞደራት ፓርቲ የፓርላማ አባላት ልጆቻቸውንም ሆነ የልጅ ልጆቻቸውን ግብረ ሰዶማውያን እንዲያሳድጓቸው ፈቀዱ ተስማሙ ማለት ነውን ?

እስቲ የራሳችሁ ልጆች ቢሆኑ ምን እንደሚሰማችሁ ገምቱ ፡፡ ከአቅማችሁ በላይ የሆነ ሁኔታ ቢገጥማችሁ እናንተ ራሳችሁ ልጆችሁን ሌላ ሰው እንዲያሳድገው ትፈቅዳላችሁ፡፡ በአንድ በኩል መደበኛ ከሆነ ጋብቻ ባልና ሚስት የሆኑ ቢኖሩና ደግሞ በሌላ በኩል ግብረ ሰዶማውያን ጥንዶች ቢሆኑ የትኛውን ትመርጣላችሁ; ይህ ጁን 5/2002 ቀን ብታስቡት በታናናሽ ልጆቻችን ላይ እንዴት ያለ ጨካኝና አስደንጋጭ ድርጊት እንደነበር ትገነዘባላችሁ፡፡ በፓርላማው ውስጥ መቀመጫ ካላቸው ፓርቲዎች ውስጥ ድርጊቱን የተቃወሙት የክርስቲያን ዲሞክራት ፓርቲ ብቻ ነው፡፡ ሌሎቹ የፓርላማ አባላት እንዴት ከዚህ መሰሉ ሁኔታ ጋር ይኖራሉ; በየእለቱ ራሳቸውን በመስተዋት እንደ ማየት ያህል ልጆቻቸውን ለእንዴት ያለ የከፋ ድርጊት እንደሸጧቸው መመልከት ይችላሉ፡፡

የዚህ አስደንጋጭ የሕግ አወጣጥ ታሪክ

በፓርላማው ውስጥ ከፍተኛ መቀመጫ ያለው የሶሻል ዴሞክራት ፓርቲ በፓርቲው ስብሰባ ላይ በፓርላማው ስብሰባ ላይ ድምጻቸውን እንዴት እንዴት እንደሚሰጡ በተነጋገሩ ጊዜ የህጉ ረቅቅ እንዲያልፍ የደገፉት አባሎቻቸው ያሸነፉት በአንድ ድምፅ አብላጫ ብቻ ነበር፡፡ ሐሳቡን የተቃወሙት ደግሞ የተሸነፉት በአንድ ድምፅ ማነስ ምክንያት ነበር፡፡ ይህም የሚያመለክተን በሶሻል ዲሞክራቶች መካከል ከግማሽ አነስ ያለው አባል ለወላጅ አልባ ልጆች የሚበጃቸው እናትና አባት የሚሆኑላቸው ሲያገኙ መሆኑን እንደሚያምን ያመለክታል፡፡ ይሁን እንጂ በፓርላማው ውስጥ ድምፅ በመስጠቱ ሂደት ግን አንደኛቸውም ቢሆኑ ለሕሊናቸው ታዝዘው ድምፃቸውን ለእናትና ለአባት ሊሆኑ ለሚችሉ ተቃራኒ ጾታዎች (ሄትርሴክሹዋልስ) ለመስጠት አልደፈሩም፡፡ ሕሊናቸው ለሚላቸው ነገር ቢታዘዙ ግን ሥራቸውን፣ ገቢያቸውንና እንደ ፓርላማ አባልነታቸው የሚገባቸውን ጥቅማ ጥቅም ሁሉ ሊያሳጣቸው ይችላል፡፡ ባጭሩ ለእነርሱ የገንዘብ ገቢያቸው ከወላጅ አልባ ልጆች ደህንነት የበለጠ አሳሳቢያቸው ነበር፡፡ እንዴት የሚያሳፍር ነው!

ለልጆች ደህንነት ተቋርቋሪ ከሆኑት ዋና ዋና ድርጅቶች መካከል እንደ ራዳ ባርነን፣ ዘ ችልድረን አምቡድስማን /የልጆች አምባ ጠባቂ/፣ ዘኔትወርክ ኦፍ አዳፕሺን ኦርጋናይዜሽን የተባሉት ድርጅቶች ግብረ ሰዶማውያን ወንዶች ልጆችን በጉዲፈቻ እንዲቀበሉ የቀረበውን የውሳኔ ሐሳብ በጠንካራ ሁኔታ ተቃውመውታል፡፡

ከእነዚሀ ድርጅቶች በተጨማሪ፣ዘ ሶሻል ዲፓርትመን፣ ናሽናል ኮሚቴ ኦፍ ኢንተርናሽናል አዳፕሽን፣ ዘ ስዊድሽ አሶሴሽን ኦፍ ፊዚሽያን፣ስዊድሽ ሶሳይቲ ኦፍ ሳይኮሎጂስትስ፣ ሶሲዮሎጂስትስ ፎር ፋሚሊ ጀስትስ፣ ናሽናል ሶሳይቲ ኦፍ ፋሚሊ ካውንስለርስ፣ ኦርጋናይዜሽን ፎር አዳፕትድ ችልድረን ኤንድ ፎስተር ችልድረን፣ ኦርጋናየዜሽን ኦፍ አዳፕትድ ችልድረን ፎርም ኮሪያ ፣ፎረም ፎር አዳፕሺን፣ዘ ፋሚሊ ኦርጋናይዜሽን ፎር ኢንተርናሽናል አዳፕሺን፣ችልድረን ፎረስት፣ዘ ናሽናል ኦርጋናይዜሽን ፎር ጀስትስ ችልድረን፣ዘ ሴክሬታሪስ ፎር ፋሚሊ ጀስትስ፣ካውንስሊንግ ሴንተር ፎር አዳፕሽን፣ዘ ኔትወርክ ቮይስ ኦፍ አዳፕትድ ችልድረን፣ፍሬንድስ ኦፍ ችልድረን ይገኙበታል፡፡ እነዚህ ሁሉ ድርጀቶችና ባለሙያዎቻቸው ሁሉ ግብረ ሰዶማውያን ጉዲፈቻ እንዲያሳድጉ በር የከፈተላቸውን ይህንኑ ሕግ ተቃውመዋል፡፡

ለምሳሌ ያህል የስዊድን ሶሳይቲ ኦፍ ሳይኮሎጂስትስ እንደሚከተለው ሐሳብ ሰጥቷል፡፡ ‹‹የቀረበው የውሳኔ ረቂቅ መሰረት ልጆችን ወደ ዳርቻ የገፋና ወላጆችን ማዕከላዊ አድርጎ በሚመለከት ንጽረተ ዓለም ነው፡፡ የረቂቁ ጽሑፍ ሃሳብ የሚያመለክተው ፈጽሞ የልጆችን ፍላጎት ያለመረዳትን ሃሳብ ችግር ነው፡፡›› የኛ ፓርላማ ግብረ ሰዶማውያን ጉዲፈቻ ማሳደግ እንደሚችሉ ያሳለፈው ውሳኔ ለነገሩ በምድራችን ላይ የግብረ ሰዶማውያን ሐሳብ ደጋፊና አራማጅ ድርጅቶች በፖለቲካውና በሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት ለማግኘት የሚያደርጉት ጫና ምስክር ነው፡፡ በአገራችን ፓርላማ በተወሰነው በእንዲህ ዓይነቱ ድርጊት ደግሞ ደሜ ይፈላል፣ ልቤ ለታናናሽ ልጆች ይደማል ፡፡

እ.ኤ.አ. በሜይ 18. 2005 /በርልዴን ኢዳግ/ ‹‹ዘ ወርልድ ቱዴይ›› ከተሰኘው እለታዊ ጋዜጣ ጋር ከስዊድን ሶሳይቲ ኦፍ ሳይኮሎጂስት ሊቀመንበር ላርስ አህሊን ጋር በተደረገ ቃለ ምልልስ ከድርጅታቸው በቀረበ ምላሽ ላይ እንዲህ ብለዋል፡-‹‹የውሳኔው ሐሳብ እሴት ችግር እንዳለበት ባናምን ኖሮ ራሳችንን በዚህ አባባል አንገልጥም ነበር፡፡ የተመሳሳይ ጾታ ባላቸው ሁለት /ወላጆች/ አሳዳጊዎች ሥር የሚያድግ ልጅ የቱን ያህል ተጽዕኖ ሊደርስበት እንደሚችል እውቀቱ ያለን አይመስልም፡፡ ቢሆንም በማስረጃነት የቀረቡ የምርምር ስራዎች ራሳቸው በቂ የሚያሰኝ እውቀት የሌላቸው ና ማስረጃ የሌላቸው ቢሆኑም፣ በበኩላችን ጉዳዩን ከልጆች አንጻር ማየቱን መርጠናል፡፡ ነገሩ በግብረ ገባዊ ገጽታው ግራ አጋቢ ነው፡፡ ይሁን እንጂ በልጆች ላይ ልንለማመደው አይገባም፡፡ ልጆችን ላልተፈለገ አደጋዎች የማያጋልጥ መሆኑን ቢታወቅ ኖሮ የጉዳዩ አያያዝ የተለየ ይሆን ነበር፡፡ ነገር ግን ልጆች ስለ ራሳቸው መብት ሊናገሩ አይችሉም ፡፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

5. ስለ አባቶች ሚና ተጨማሪ ዘገባ

ተመልሰን የአባት ከልጁ ጋር የስሜት ቅርርቦሽ ማድረግ ለልጁ ዕድገት በጣም አስፈላጊ ነው የሚለውን ጥያቄ እንመልከት፡፡ እንዲህ የሚል አባባል አለ ‹‹ እናቶች ልጆችን ይወልዳሉ፣ አባቶች ግን አዋቂ ወንዶችን ያፈራሉ፡፡ ›› ልጅ ገና በልጅነቱ ወራት ይህ ዓለም ወንድ ልጅ፣ ሴት ልጅ፣ አዋቂ ወንዶች፣ አዋቂ ሴቶች በሚል በፆታዊ ክፍፍል እንደ ተፈረጀ መገንዘብ ይጀምራል፡፡ ይሁን እንጂ በዚህ ደረጃ ወንድ ልጅ ያሉትን ልዩነቶች መመልከት ብቻ አይበቃውም በዚህ በፆታ በተከፈለ ዓለም ውስጥ እርሱ በየትኛው በኩል እንዳለ መወሰን አለበት፡፡ በዚህ ረገድ ልጃገረድ ያላት ኃላፊነት ቀላል ነው፡፡ የመጀመሪያ ቅርርቦሽዋ ከእናቷ ጋር ስለሆነ ከቀረበቻት ከእናቷ ወደ አባቷ ጋር ለመቀራረብ ተጨማሪ የእድገት ኃላፊነት /ሂደት/ ውስጥ መግባት አይጠበቅባትም፡፡ ለወንድ ልጁ ግን ነገሩ ፈጽሞ የተለየ ነው፡፡ አንድ ቀን የተቃራኒ ፆታ ግንዛቤ ያለው ወንድ ሆኖ እንዲገለጥ የመጀመሪያ ፍቅርን ከተለማመደበት ከእናቱ ተለይቶ ያንኑ ልዩነት ጠብቆ የማደግ ሂደት ውስጥ መግባት አለበት፡፡ ከሴቶች ይልቅ በርካታ ቁጥር ያላቸው ወንዶች ግብረ ሰዶማውያን የሚሆኑበት ምክንያት ሁኔታው ግልጽ ያደርግልናል፡፡ ስለሆነም አዋቂ ወንድ ሊያደርግ የሚችለው አሰተዳደግ የሚጀምረው ሴት ሆኖ ለማደግ በሚጀመረው ሂደት ነው፡፡ ሆኖ ወንድ ሆኖ ለማደግ የሚረዳው የመጀመሪያው ኃላፊነቱ ሴት እንዲሆን ወደሚያደርገው ሂደት አለመግባት ነው፡፡

ለአባት እጅግ ጠቃሚ የሆነው ሃላፊነት የሚጀምረው እዚህ ላይ ነው ፡፡ በዚህ ወቅት አባት በአጠገብ ከሌለ ሌላ ወንድ የሆነ ሰው ኃላፊነት መውሰድ አለበት፡፡ ወንድ ልጅ ወደ አዋቂነት በሚያደርገው የእድገት ሂደት ውስጥ የማያቋርጥ ማበረታታትና ድጋፍ ፈላጊ ነው፡፡ አባትም ልጁን አንድ ቀን እንደ እርሱ አባት ሊሆን እንደሚችል ማስረዳት አለበት፡፡ ለምሳሌ ያህል ወንድ ልጅ ከአባቱ ጋር አብረው ገላቸውን ቢታጠቡ በሁሉም ነገር ልጅ አባቱን እንደሚመስልና አንድ ቀንም ራሱ አባት ሊሆን እንደሚችል ግንዛቤ ያገኛል፡፡ እንዲህ መፈጠሩንና ከዚህም ሊለወጥ እንደማይችል ይረዳል፡፡ ይህም ማለት ልጁ በአባቱ ላይ ታላቅ እምነት እንዲያድርበት ያደርገዋል፡፡ አባትም ለልጁ መልካም ምሳሌ ይሆንለታል፡፡ እናትም በወንድ ልጇ ላይ ያላትን ተዕፅኖ በተለይ ከሁለት ዓመት ጀምሮ ቀስ በቀስ መቀነስ ይገባታል፡፡ አንድ ሰው አንድ ጊዜ እንዲህ ብሎአል፣ ‹‹ ወንድ ልጅ በአባቱ ካልታቀፈ በኋለኛው ዕድሜው ዘመን ሌሎች ሰዎች ፈጽሞ በተለየ መንገድ ያቅፉታል፡፡ ›› እንዲህ መሰሉ ተፈጥሮአዊና አስፈላጊ የዕድገት ሂደት ካልተበረታታ ወንድ ልጅ ቅድመ-ግብረ ሰዶማዊ ሊያደርገው ወደሚችል ‹‹የጾታ ማንነት ግራ መጋባት›› /ጂ.አይ.ዲ./ ደረጃ ገብቶ ሊሰቃይ ይችላል፡፡

እባክዎ ልብ ይበሉ

5.1 አስቀድሜ እንዳልሁ ከአባቶቻቸው ጋር የስሜት ቅርርቦሽ የሚጎድላቸው ልጆች ሁሉ በፆታ ማንነታቸው ግንዛቤ ችግር አለባቸው ማለት አይደለም፡፡ ነገር ግን ከወላጅ አባቱ የስሜት ቅርርቦሽና ድጋፍ ያገኘ ልጅ ግን በምንም ሁኔታ በፆታ ማንነት ግንዛቤ ችግር ውስጥ ገብቶ አይሰቃይም፡፡

5.2 የፆታ ማንነት ግንዛቤ ችግር አዘውትሮ የሚያጠቃው ከሌሎች ወንዶች ልጆች ይልቅ በቀላሉ ቁጡ የሆኑት ወንዶች ልጆችን ነው፡፡ አባቶቻቸው ከሚያበረታቷቸው ከሚደግፏቸው ይልቅ የሚያርቋቸው የሚያገልሏቸው እንደነዚህ ዓይነት ልጆች ለመሰል ለጥቃት የተጋለጡ ናቸው፡፡ እንዲህ ዓይነቱ ሁኔታ በቀላሉ የሚፈጠረው ደግሞ ልጆች ከአባቶቻቸውም ሆነ ከወንድሞቻቸው የተለዬ ስጦታ ና የተፈጥሮ ችሎታ ያላቸው ሆነው ሲገኙ ነው፡፡ ለምሳሌ ያህል የስፖርት ፍቅር ያለው አባት ከልጆቹ መካከል የሚወድዳቸው ትልልቆቹ ልጆች ቢኖሩት እነርሱን ብቻ ወደ ስፖርት ልምምድና እግር ኳስ ጨዋታ መውሰድ ይቀልለዋል ማት ነው፡፡ የዚህ ሰው ሦስተኛ ሆነ አራተኛ ወንድ ልጁ በምትኩ የአርትና የሙዚቃ ፍቅር ያለው ሆኖ ቢገኝ አባትየው የዚህን ልጅ ፍላጎትና ደስ የተሰኘበትን ነገር ከማበረታታት ይልቅ ቸል ይላል፡፡ በምትኩ ግን አባትየው ለልጁ ፍላጎት ጊዜ በመስጠት፣ ፍላጎት በማሳየት፣ ልጁ ፍላጎትና ተሰጥዖውን ባሳየበት ስፍራ ማበረታታት ይገባዋል፡፡ ልጁም ተመሳሳይ ተሰጥዖና ፍላጎት ካላቸው ሌሎች ልጆች ጋር እንዲገናኝ ማድረግ አለበት፡፡ ልጁ ለእናቱ ክብካቤ ብቻ እጅ እንዲሰጥ በማድረግ ‹‹የእማማ ትንሹ ልጅ›› እንዲሆን መተው የለበትም፡፡ ባጭሩ በመካከላቸው ያለውን መተማማን የሞቀ ፍቅር፣ አክብሮት፣ ሊገነባ በሚችል መንገድ አባት ልጁ ወደ አቅመ አዳም እንዲደርስ ሊረዳው ይገባል፡፡ ይህ ሁሉ የሚያስፈልገው ልጁ አንድ ቀን በሕይወቱ እንደ አባቱ መሆኑን እንዲፈልግ ለማድረግ ነው፡፡

የፆታ ማንነትን የመለየቱ ችግር በተለያየ ዓይነትና በተለያየ ደረጃ ሊመጣ ይችላል፡፡ ችግሩ ሲባባስ ወንድ ልጅ ከእህቱ አሻንጉሊት ጋር መጫወት፣ የሴት ልጅን አልባሳት መልበስ፣ ወ.ዘ.ተ. በመሳሰሉት መንገድ ይገለጣል፡፡ ይህ ሁኔታ ሲገለጥ ወላጆች በአንድነት ሆነው ልጃቸውን ሳያበሳጩ ወይንም ሳይቀልዱበት በፍቅር ማስቆም አለባቸው፡፡ ‹‹የፆታ ግንዛቤ ግራ መጋባት››የምንለው እንዲህ መሰል ባህርይ በእንጭጭ ደረጃው በሁሉም ሰው ዘንድ ሊታይ ይችላል፡፡ ነገር ግን በየትኛውም የፆታ ግንዛቤ ግራ መጋባት ዓይነት ውስጥ ያለ ልጅ ግብረ ሰዶማዊነት ደጋፊ ሊሆን በሚችል አደጋ ውስጥ ይገባል፡፡ እንዲህ ዓይነት ልጅ እንደ ሌሎች ወንዶች ልጆች ያለመሆኑ ይሰማዋ፡፡ እየታየበት ባለው የእንስት ፆታ ግንዛቤ ዕድገት ምክንያት በወንድ ጓደኞቹ ሊገለልና ሊቀለድበት ይችላል፡፡ እንዲህ ዓይነቱ ልጅ ወንድ መሆኑን ማረጋገጫ እየሰጠው እንደ ጓደኞቹ እንዲሆንና ደግሞም ወደ አዋቂነት የሚያድግ ወንድ መሆኑን የሚያረጋግጥለት ሰው እንዴት እንደሚፈልግ ተመልከቱ፡፡ ሰዎች ሁሉ በራሳቸው ልጆች ሕይወት ብቻ ሳይሆን አባት የሌላቸውና ለጥቃት በተጋለጡት ልጆች ውስጥ ያለውን ይህንን ጽኑ ፍላጎት ቢያውቁላቸውና RFSL በእነዚህ ልጆች ላይ እጁን እንዳይጭን የሚቻላቸውን ሁሉ እንዲያደርጉ እመኛለሁ፡፡

ተገቢው ክብካቤ ካልተደረገለት በስተቀር ‹‹ቅድመ ግብረ ሰዶማዊነት›› ግንዛቤ ውስጥ የገባ ልጅ ከልጃገረዶች ጋር መቆየት የሚቀልለውና የሚመቸው አድርጎ ይሰማዋል፡፡ በውስጡ ግን እየተጎዳ ይሄዳል፡፡ በውስጡ እንደ ሌሎቹ ወንዶች ልጆች መሆንን ይመኝና ግን ደግሞ እንዳልሆነ ያምናል፡፡ የአቅመ አዳም ደረጃ እየቀረበ ሲመጣ ግን ሁኔታ ይለወጣል፡፡ የፍቅር መሳሳብ ሁሌም የሚጀምረው ከእኔ ተቃራኒ ፆታ ጋር ነው፡፡ ወንድ ልጅ የዕድገቱ ጊዜ በአብዛኛው ከልጃገረዶቸ ጋር የሚቀራራብ ከሆነና ከአቻ ፆታዎቹ ጋር ተቃርኖ የሚሰማው ከሆነ የግብረ ሥጋ ፍላጎቱ ትኵረቶች ወደ ወንዶች ይሆናል፡፡

ግብረ ሰዶማዊነት አራማጆችች በበኩላቸው ደግሞ ልጆች በተፈጥሮ በውስጣቸው የተገኘውን ግብረ ሰዶማዊ ማንነት ለማጎልበት እገዛ እንዲሆናቸው የሚፈልጉትን ማበረታታት በመስጠት በኩል ድጋፍ እንደሚያደርግ ይናገራሉ፡፡ ቢሆንም እንዲህ መሰሉን ሁኔታ የመከላከል ድርጊት የእናንተ የወላጆች ወይም የቅድመ አያቶች ኃላፊነት ነው፡፡ ግን አንድ ነገር ደጋግሜ የማስረዳችሁ ነገር ቢኖር ግብረ - ሰዶማዊነት በመወለድ ጊዜ በሚገለጥ የሰው ዘረ-መል ( ጅን ) ውስጥ የማይገኝ መሆኑን አንድትገነዘቡ ነው፡፡ ይህንኑ ለማረጋገጥ በአፈ ታሪክ 3 ሥር የተገለጸውን መመልከት ይቻላል፡፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

6. የወላጆች የጋራ ሚና

በልጅዎ ሕይወት ውስጥ ግብረሰዶማዊነትን ለማስቀረት ሁለተኛውና ጠቃሚው ጉዳይ ወንድ/ ሴት ልጅዎን ከግብረ ሥጋ ግንኙነት አዳኞች (ሴክሹዋል ፕሪዴተስ) መታደግ ነው፡፡ የወንድ ዓይነተኛ ምሳሌ ቁጥር 1 ድ ነው፡፡ ልጆችን በወሲባዊ ጥቃት የመድፈሩ ልምድ እየጨመረ መጥቷል፡፡ እ.ኤ.አ. 1985 የሎስ አንጀለስ ታይምስ በ2682 አዋቂዎች ላይ ባደረገው ሠፊ ጥናት 16% የሚሆኑት ወንዶችና 27% የሚሆኑት ሴቶች በልጅነታቸው ወሲባዊ ጥቃት የደረሰባቸው መሆኑን ያመለክታል፡፡ ድርጊቱ አካላዊ ጠባሳን /ቁስልን ብቻ ጥሎ አይሄድም፡፡ በስሜት ላይ ጥሎት የሚያልፈው ጠባሳ ደግሞ የባሰ ነው፡፡ ወሲባዊ ጥቃትም ለግብረ ሰዶማዊነት መስፋፋት ዋነኛ መነሻ ምክንያት ነው፡፡ በዚህ መንገድ የተጎዳ አንድ ልጅ ግብረ ሰዶማዊ ለመሆን ያለው ዕድል ሰባት እጅ የበለጠ ነው፡፡ በተለይም ሁኔታው በልጃገረዶች ላይ ሲታይ እውነት ነው፡፡ በተጨማሪም በልጅነቱ ወሲባዊ ጥቃት የደረሰበት ልጅ ራሱ ተመልሶ የልጆች ወሲባዊ ጥቃት አፍቃሪ ልጅ /ፔደፋይ / የመሆኑ ዝንባሌ በጣም የላቀ ነው፡፡ ‹‹የተጎዳ ሰው መልሶ ሌላውን ይጎዳል›› እንደሚለው አባባል ማለት ነው፡፡ ፡፡

እንዲህ ዓይነት ጉዳት ጥልቅ የሆነ የስሜት ጉዳት የደረሰባቸው ልጆች ፈውስ እንዲያገኙ ከወላጆቻቸው የተለየ ትኵረትና ክብካቤ ያሻቸዋል፡፡ ለእንደዚህ ዓይነቱ ጥቃት የሚጋለጡት በወላጆቻቸው መለያየት ምክንያት ክብካቤ ያላገኙ ልጆች ናቸው፡፡ ለነገሩ ሁሌም ቢሆን ልጆችን የሚያጠቃው አዋቂ ወንድ ብቻ አይደለም፡፡ የጎረመሱ ወይንም ከሌሎቹ ልጆች በእድሜ የሚበልጡ ና በልጅነታቸው ወሲባዊ ጥቃት የደረሰባቸው ከሆኑ ራሳቸው በሌሎች ታናናሾች ልጆች ላይ ተመሳሳይ ጥቃት ይፈጽማሉ፡፡ በዚህ የግብረ ገብ አቋሙ በላላበት፣ ዋነኛ ትኵረቱ ፆታዊ ግንኙነት ላይ በሆነው፣ና የተሳሳቱ ልምምዶችን ለመቀበል ፍላጎቱ ሰፊ በሆነበት የዛሬው ኅብረተሰብ ውስጥ እርስዎ በሌሉበት ጊዜ ከልጅዎ ጋር አብሮ የሚሆነውን ሰው በተመለከተ ከፍተኛ ጥንቃቄና ተኵረት ሊሰጡ ይገባል፡፡ ወላጆች ማለትም /እናትና አባት/ በዚህ ጉዳይ ላይ ከፍተኛ ሚና ሊጫወቱ ይችላሉ የምንለው ለዚህ ነው ፡፡

ግብረ ሰዶማዊነትን ለመከላከል ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው ሦስተኛ ጉዳይ በወላጆች መካከል ያለው ግንኙነትና መያያዝ ነው፡፡ በባልና በሚስት መካከል ደስተኛነትና አፍቃሪነት የሚታይበት ግንኙነት ለቅድመ ግብረ ሰዶማዊነት ዝንባሌ እንደ ማፍረሻ መድኃኒት ይቈጠራል፡፡ በተለይም ለወንዶች ልጆች አባት ለሚስቱ የሚያደርገው ክብካቤ በልጁ የወደፊት ሕይወት ላይ የማይፋቅ በጎ ዝንባሌን ያሳድርበታል፡፡ ባደገ ጊዜ ሊያደርገው ስለሚገባ ነገር ያያል ይማራል፡፡ በተለይም እናት ደግሞ ለባልዋ ያላትን አክብሮት በማሳየት ወንድ ልጅዋ ወደ አባቱ እንዲቀርብ ለማድረግ በሚያነሳቸው ጥያቄዎች ሁሉ ወደ እርሱ ልትገፋፋው ይገባል፡፡ ወንድ ልጅዋ ከእርስዋ ይልቅ ወደ አባቱ እንዲቀራረብና ፍቅሩን እንዲያዳብር ልታደርግ ይገባታል፡፡ ይህንን እርምጃ ደግሞ በወንድ ልጅዋ ከ2-4 ባሉ የመጀመሪያ ዓመታት ውስጥ መጀመር አለባት፡፡ በዚህም ጊዜ መደረጉ እንደ መዘግየት አይቈጠርም፡፡ ምክንያቱም ጭራሽ ከነዚህ ጊዜያት ጀምሮ ልጁን ከአባቱ ጋር ልናገኘው ባንችል የሚፈጠረውን ችግር ጭራሽ ይባባሳል፡፡ እናት ምንም እንኳ የተሻለ የትምህርት ደረጃ፣ ሥራ ቢኖራትና ከባሏ የተሻለች ብትሆንም ‹ቤቱን በበላይነት ለመቈጣጠር የሚያድርባትን ፈተና ልትቋቋም ይገባታል፡፡

ይህ ግንኙነት ልጁ አባቱን ለመምሰል እንዲፈልግ ያደርገዋል፡፡ አባቱ ለእናቱ የሚያደርገውን አፍቃሪነትና ክብካቤ በመመልከት ወደ አቅመ-አዳም በሚያደርገው እድገቱ በራሱ የሚተማመንና የተረጋጋ ማንነት ያለው ወንድ እንዲሆን ይረዳዋል፡፡ እነዚህ ወሳኝ የሆኑ ኃይላት በመቀናጀት በሚሠሩበት ጊዜ እንዴት የሚያስደንቅ ውበት ይፈጥራሉ፡፡ ቢሆንም የትኛውም ትዳር ፍጹም አይደለም፡፡ ሆኖም ግን በልጃቸው ሕይወት ውስጥ ግብረ ሰዶማዊነትን በመከላከል ረገድ የወላጆች የእርስ በርስ የግንኙነት ልማዶች እያደገ መሄድ የተለመደና የታወቀ ነገር ነው፡፡

ግን እጅግ በርካታ በሆኑ ምክንያቶች እናቱንና አባቱን ያጣ ልጅስ እንዴት ይሆናል? ኃላፊነቱ በጣም አስቸጋሪ ቢሆንም ተስፋ አስቆራጭ አይደለም፡፡ ከወላጆቻቸው ከአንዱ ጋር ብቻ የሚያድጉ ልጆች በእርግጥ ግብረ ሰዶማውያን ይሆናሉ ማለት አይደለም፡፡ እንዲያው በአባቱ የሚደፍር ልጅ አባት ሳይኖረው ካደገው ይልቅ የከፋ ነው የሚል የመከራከሪያ ሐሳብ አለ፡፡ ይህንን ደግሞ እውነተኛ የሚያደርገው አባቱም ሆነ በእንጀራ አባቱ የወሲባዊ ጥቃት የደረሰበትና በድርጊቱም ፍርሃት ውስጥ የገባ ልጅ ነው፡፡ ያላገባች እናት ወንድ ልጇ አጎቱንና አያቱን እንዲያውቅ ብታደርግ መልካም ታደርጋለች፡፡ እርሷ በደንብ የምታውቀው ሰው ከሆነ ለወንድ ልጇ መልካም አርአያ በመሆን ሊተካት ይችላል፡፡ ብዙ ልጃገረዶች ያሏት እናትም ብትሆን ወንድ ልጇ በእህቶቹ አሻንጉሊቶች ከሚጫወት ይልቅ የወንዶች አሻንጉሊቶችን እንዲጠቀም ለማድረግ አይኗን ብትጥልበት መልካም ታደርጋች፡፡ ብቻውን ለሚኖር አባት ግን ብዙ የተያያዙ ውስብስብ ችግሮች አሉበት ወንድ ልጁ እናቱን ይፈልጋል፡፡ ልጁን በፍቅርና በክብካቤ የሚይዝ አባት ጥረት ከምታደርግ እናት ይልቅ የተሻለ ጊዜ ይኖረዋል፡፡

በአገራችን በየትምህር ቤቶቹ የሚደረጉ ግብረ ሰዶማውያን ድርጅቶች /በተለይም በRFSL/ የግብረ ሰዶማዊነትን የአኗኗር ዘዴ ተቀባይነት ለማገኘትና ተወዳጅ ለማድረግ በመገናኛ ብዙኃን፣ የመዝናኛ ሥራ በሚሠሩ ድርጅቶች በኩል በሚደረጉ ሥራዎች ምክንያት ወላጆች ልጆቻቸውን ከግብረ ሰዶማዊነት የአኗኗይ ዘይቤ ለመጐተትና ለማስጣል የሚያደርጉትን ጥረት አስቸጋሪ አድርጎታል፡፡ ‹ዘ ኢቪኒንግ ዴይሊ› በተባለ በአገሪቱ በሚታተም መጽሐ ላይ ያገኘሁት አንድ ሐሳ ነገር አለ፡፡ /ማጣቀሻ 19/ በዚህ ጽሑፍ ላይ ወደ ግብረ ደሶማዊነት ልምምድ ላልገባ ልጁ ስለታዘዘ መድኃኒት ሲናገር፡-

‹‹ለልጅህ አሻንጉሊት የሰጠኸው የመጨረሻው ጊዜ መቼ ነበር? አንድ ኤክስፐርት፡ ሳናውቀው ልጆቻችን የምናሳድገው ጊዜ በሻራቸው የፆታ ሚናዎች እውቀት ›› ይላል፡፡

ልጆቻችንን በአዲስ የፆታ ግንዛቤ ማሳደግ ለዚህ ‹‹ኤክስፐርት›› እንዴት ጠቃሚ እንደሆነ ተመልከቱ፡፡ አዲሱ ግንዛቤ ደግሞ የባሰ የእንስት ፆታ ግንዛቤ ነው ማት ነው፡፡ ከእንዲህ ዓይነቱ የቆሸሸ አመለካከት የሚገኘው ማጠቃለያ ከዚህ ሌላ ሊሆን አይችልም፡፡ እንደዚህ ዓይነቱ ሐሳብ በየትምህርት ቤቱ፣ በኅብረተሰቡ ዘንድ በመገናኛ ብዙኃንና የመዝናኛ ማስታወቂያ ሥራዎች በኩል ነጋሪት ይጎሰምለታል፡፡ የግብረ-ሰዶማውያኑ ማኅበረሰብም ግብረ ሰዶማዊነት እየተስፋፋ የሚሄደው በፆታ ግንዛቤ ግራ መጋባት መነሻነት በሚከሰት ቅድመ-ግብረ ሰዶማዊነት ደረጃ መሆኑን ጠንቅቆ ያውቃል፡፡ ሰይጣናዊ በሆነው በሚያባብል አሠራራቸው፣ የአባሎቻቸውን ቁጥር ለማብዛትና ኀይላቸው ለማጠናከር ሲሉ ለጥቃት የተጋለጡትን በኛ ዘንድ የሚገኙትን ታናናሽ ልጆቻችን ላይ ያደባሉ፡፡ እንዴ እየከፋ እንደሚሄድ ይታያችሁ;

እኔ የማልመውና ተስፋ የማደርገው ‹‹እንደዚህ ዓይነቱን ቆሻሻ ነገር ለማስወገድ የሚቻል ‹‹ሴፍ ዘ ችልድረን ፈንድ›› የሚል ድርጅት የሚቋቋምበት ቀን ነው፡፡ ይህም ድርጅት ዓላማው በችግሩ ቀጣና ያሉትን ልጆች ታሳቢ በማድረግ ጤናማ የወንድነት ኑሮ በመኖራቸው መልካም አርአያ ያላቸውን አዋቂ ወንዶች ከወጣቶቹ ጋር በማገናኘት ወጣቶቹ ተገቢ የሆነ የእድገት አቅጣጫ እንዲይዙ ማድረግ መሆን አለበት፡፡ ጤናማ የጋብቻ ኑሮና ልምምዱ ያላቸውን በተቃራኒ-ጾታዊ ግንኙነታቸው ከፍተኛ የሞራል ደረጃ ያላቸው ሰዎች የበጋ የወጣቶች ካምፖችን ስፖንሰር በማድረግ አባት- አልባ ልጆችን የመረዳቱ ፍላጎት እንዲፈጠር ማድረግ ነው፡፡ አባቶች ስላላቸው ሚና ተጨማሪ ዘገባ ከፈለጉ በዴል ኦ ሌሪ ለ NARTH የተጻፈውን ‹‹ቻይልድሁድ ኤክስፔሪያንስ ኦፍ ሆሞሴክሹዋል ሜን›› /ማጣቀሻ 20/ ያንብብ፡፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

7. አጀንዳዎቻቸው በማይቀበሉ ሰዎች ላይ ግብረ-ሰዶማውያን አቀንቃኞች የሚወስዱ የጥቃት እርምጃዎች በአሜሪካ

በኤርቪንግ ቤይባርና በሚመራው ቡድን በተደረገው ሠፊ የምርምር ጥናትና በደረሰበት ማጠቃለያ (ማጣቀሻ. 4) በኋላም በሌሎች ተጨማሪ ጥናቶች እንደተደገፈው ሐሳብ ከሆነ በሁለቱ የአሜሪካ የግብረ ሰዶማውያን ደጋፊዎች ማለትም በአሜሪካን ሳይካትሪክ አሶሽየሽንና የአሜሪካ ሳይኮሎጂካል አሶስየሽን ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን አስነስቷል፡፡

በአገራችን ባለው የዛሬ ኀብረተሰብ ውስጥ ከዚህ ሰፊ ምርምር የወጣው የታመነው ጥናት በ ‹‹ፖለቲካ-ትክክለኛነት›› አይቈጠርም፡፡ ቤይበርም ሲታይ የነበረው ከዚሀ ጋር በተያያዘ መንገድ ነው ፡፡ ለምሳሌ ያህል ቤይበር ጥናቱን ካሳተመ ከበርካታ ዓመታት በኋላ በኤ.ፒ.ኤ. ኮንፈረንስ በሆሴክሹዋሊቴ ኤንድ ትራን ሴክሹዋሊቲ ላይ ሌክቸር ሲያደርግ እዚያው ድርጅት ውስጥ ያሉ የግብረ ሰዶማዊነት ሐሳብ አራማጆች ንግግሩ እንዲያቋርጥ አድርገዋል፡፡ ሌላ የምርምር ሰው ሮናልድ ቤየር ያኔ በኒውዮርክ ኖስቲንግ ኢንስቲትዩት በነበሩ ጊዜ ‹‹ሆሞሴክሹዋሊቲ ኤንድ አሜሪካን ሳይኪያትሪ ዘ ፖለቲክስ ኦፍ ዲያግኖስስ፣ ኒውዮርክ ቤዚክ ቡክስ 1981 ገጽ 102-103 ማጣቀሻ 1 ገጽ 33 መጽሐፋቸው ድርጊቱን እንዲህ ሲሉ አትተውታል፡፡

‹‹ቤይበርስ ጥረቱ ስለ ጉዳዩ ያለውን አቋም ለማስረዳት ቢሆንም ያገኘው ምላሽ ግን የፌዝ ሳቅ ነበር እንዲያውም አንድ ተቃዋሚ                         ብሎ ጠርቶታል፡፡ ዶ/ር ቤይበር የጻፍከውን መጽሐፍ አንብቤዋለሁ መጽሐፏ ስለ ግብረ ሰዶማውያን በተናገረችበት ሁኔታ ስለ ጥቁሮች ሕዝብ ተናግራ ቢሆን አንተ ራስህ ልትጣል፣ ጥግህን ልትይዝ ይገባሃል፡፡

ቤየር ቀጥለውም፡-

‹‹ዘዴው ሠርቷል፡፡ ያለውን ጫና በመቀበል በእ.ኤ.አ. 1971 የተደረገውን የኤ.ፒ.ኤ. ኮንፍራንስ አዘጋጆች ሌላ የ መደረክ ውይይት ስፖንሰር ለማድረግና የሚደረገው የውይይት መድረክ ግን ሆምሌክሽዋል ጉዳይ ላይ ሳይሆን ግብረ ሰዶማውያን እንዲሆን ተሰማሙ፡፡ ይኸው የመድረክ ውይይት እቅድ ተቀባይነት ካላገኘ ግን በሰጡት ማስጠንቀቂያ ‹‹የግብረ ሰዶማውያን ደጋፊዎች አንድ ክፍል እንደማያካፍሉ የፕሮግራሙን ሊቀመንበር አስጠንቅቀውታል፡፡

ነገር ግን የውይይት መድረኩ ብቻ አይበቃም፡፡ ቤየርም ቀጥሎ

‹‹እ.ኤ.አ. በሜይ 1971 በዋሽንግተን የተቃውሞ ሰልፍ ማድረግ እንዲችሉ ከጌይ ሊብሬሽን ፍሮንት ኮሌክቲቭ ጋር ተቀናጁ፡፡ አብረውም ሆነው በጣም ውስብስብ ለሆነው የሎጂስቲክ ዝርዝር ትኩረት በመስጠት ለአመጻ የሚሆን ዝርዝር ስልት አዘጋጁ፡፡

በሙያው የታወቁ አባሎች በሜይ 3, 1971 በተደረገው ስብሰባ መካከል ተቃዋሚ ሳይኬያትሪስቶች ስብሰባውን ጥሰው በመግባት የድምፅ ማጉያውን ነጥቀው ከውጭ ለመጣ አቀንቃኝ ሰጡትና ፡- ‹‹ሳይኪያትሪ የተገለጠ ጠላታችን ነው፡፡ ሳይኪያትሪ በእኛ ላይ መጠነ ሰፊ ጦርነት አውጆብናል፡፡ ይህን ድርጊት ስታዩ እኛም በእናንተ ላይ ጦርነት እንዳወጅንባችሁ ውሰዱት፡፡ እናንተ ሁላችሁን የኛ ባለቤቶች መሆናችሁን መቃዋማችን አንደሆነ እወቁት፡፡

አቀንቃኞቹ በኤ.ፒ.ኤ. ኮሚቴ ስብሰባ ላይ በሳይንሳዊ መጠሪያ እንዲገኙ የሚያስችላቸውን ፈቃድ አስከበሩ፡፡ የኮሚቴውም ሊቀ መንበርም ግብረ ሰዶማዊነት የሥነ ልቦና ቀውስ (የሳኪያተሪ ዲስኦርደር ) ምልክት ላይሆን ይችላል ይህንኑ አዲስ ግንዛቤ የዲያግኖስቲክስና ስታቲስቲካል ማኑዋል /ዲ.ኤስ.ኤም/ ቢሆን ማንፀባረቅ አለበት፡፡

ወዲያውኑ የአሜሪካ የሳይኮሎጂስት አሶሴይሽን በሳይንሳዊ መረጃ ላይ ሳይገደገፍ፣ ነገር ግን በኤ.ፒ.ኤ ውስጥ ባሉ ግብረሰዶማውያን አደገኛ የአቀንቃኝነት ሥራ ምክንያት ከዲ.ኤስ.ኤም ዝርዝር ውስጥ ሆሞሴክሽዋል የሳይካትሪ ቀውስ ነው የሚለው ሐሳብ እንዲሰረዝ አደረገ፡፡ ሙሉውን ሐሳብ በ ማጣቀሻ 1 ገጽ 32-35 ማንበብ ይቻላል፡፡

እንዲህ ዓይነቱ አዲስ የአመለካከት ምእራ በመምጣቱ አብዛኞቹ ሳይኪያትሪስቶችም ሆኑ ሳይኮሌጅስቶች ከግብረ ሰዶማውያን አመለካከት ልጆቻቸውን ለመከላከል እንዳይችሉ ወላጆችን ደፍረው መርዳት ከቶ አልቻሉም፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

8. አጀንዳዎቻቸው በማይቀበሉ ሰዎች ላይ ግብረ-ሰዶማውያን አቀንቃኞች የሚወስዱ የጥቃት እርምጃዎች በስዊድን

ስለ አገራችን ፈጣን የግብረ-ሰዶማዊነት ወረራ መሰረቱ እንደሚከተለው ተገልጾአል፡፡ http://www.qluefox.com በሚለው ድረ ገጹ ይሄዱና በጎን በኩል ያለውን ማውጫ ሲጫኑ ‹‹ደገንስ አድሬናልኪሊክ›› ያገኛሉ፡፡ ከዚያም ሆሞሴክሹዋልቲስ የሚለውን ሲጫኑ የሚከተለውን ዝርዝር ያገኛሉ /ማጣቀሻ 21/

 እ.ኤ.አ. ከ1944 በፊት ባሉት ዘመናት በጎልማሶች መካከል የሚደረግ የግብረ ሰዶማዊነት ልምምድ ወንጀል እንደሆነ ኢ-ተፈጥሮአዊ፣ አሳፋሪ የሆነ ነገር ተደርጎ ይቈጠር ነበር፡፡ በጊዜ ብዛት ግን የግብረ ሰዶማዊነት የስነ ልቦናዊ አመለካከት እያየለ መጥቶ የግብረ ሰዶማዊነት ምንጭም በልጅነት ጊዜ የሚፈጠር የስነ ልቦና መረበሽና አስደንጋጭ ልምምዶች እንደሆነ ተወስዷል፡፡ እ.ኤ.አ.በ1969 ኦክ ሬናንደር በተዘጋጀው ሜዲካል ኢንሳይክሎፔዲያ እትም (በስዊድን አገር ለረጅም ጊዜያት እንደ ዋና የሕክምና ዘርፍ መዝገበ ቃላት) የሚከተለውን ትርጕም እናገኛለን፡፡ ‹‹ደካማ በተመሣሣይ ፆታ ላይ የተቃኘ የግብረ ሥጋ ግንኙነት ፍላጎት›› በኖርስቴትስ ኢንሳይክሎፒዲያ /ኖርስቲድ ኡፕስላግስቦክ 1973/ ግብረ ሰዶማዊነት እንዲህ ተብራርቶአል፡፡ ‹‹ተመሣሣይ ፆታ ላይ የሚደረግ የተጣመመ የግብረ ሥጋ ግንኙነት ፍላጎት›› / - የተቃራኒ ፆታ ግብረ ሥጋ ግንኙነትና፣ ተገቢ የግብረ ሥጋ ግንኙነት ፍላጐት ተቃራኒ››

በ2001 እ.ኤ.አ. ግብረ ሰዶማውያን ያዘጋጁት እጅግ ደማቅና ብዙ ገንዘብ የወጣበት ‹‹ፕራይድ ሬስቲቫል›› በስቶክሆልም ተደርጎ ነበር፡፡ በዚያ ፊስቲቫል ላይ ከነበሩት የትዕይንት ቦታዎች አንዱ የሊብራል ዩዝ አሶሴይሽን ትዕይንት ያቀረበበት ድንኳን ነበር፡፡ በዚህ ድንኳን ውስጥ ይታይ የነበረው ነገር የስዊድን ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ፣ አልፍ ሰቬንሰንና የወርድ ኦፍ ላይፍ ማለትም የአዲሱ የስዊድን የካሪዝማቲክ እንቅስቃሴ ቤተ ክርስቲያን መሪ ኡልፍ ኤክማን ፎቶ ግራፎች ላይ የዳርት ቀስት መወርወር ነበር፡፡ ሁኔታው የሚያመለክተው በነዚህ ሁለት ግለሰቦች በኩል የተወከሉትን የኅብረተሰብ ክፍሎች ላይ ያለውን ጥላቻና የተጠናከረ የረብሻ ስሜት ነው፡፡ አንድ ሃይማኖታዊ ኮንፈራንስ ተዘጋጅቶ ክርስቲያኖች በሚፈሩ በRFSL ደጋፊ ሰዎች የት ላይ የዳርት ቀስት እየወረወሩ ‹‹ሂት ዘ ፋግስ›› ቢሉ የመገናኛ ብዙኀን የሚያደርጉትን ተቃውሞ ምን ሊሆን እንደሚችል ማንም ሊገምት ይችላል፡፡ ለነገሩ እንዲህ አይነቱ ድርጊት ከእምነት ሰዎች አይጠበቅም፡፡ ይሁን እንጂ RFSL ግን በሃይማኖት ሰዎች ላይ ጥላቻ እንዲፈጠር ሰዎችን የማነሳሳት ስራ ከመስራ አይቆጠቡም፡፡ አንዳንድ የህብረተሰብ ክፍሎችን ታግሶ ማሳለፍ ትዕግስት ፍጹም ያንሳቸዋል፡፡

ዛሬም ቢሆን በስዊድን አገር በግብረ ሰዶማውያን በኩል የሚሠሩ የጥላቻ ሥራዎችን የሚያመለክቱ ተጨማሪ መረጃዎች አሉ፡፡ እ.ኤ.አ. በ2003 በስቶክሆልም ከተማ ታትሞ በወጣው ‹‹ላቫ›› በሚባለው ከሕዘብ በሚሰበሰብ የግብር ገንዘብ ድጋፍ በሚደረግለት የወጣቶች ጋዜጣ ላይ በተሳለ የካርቶን ሥዕል ሲወርት አሆልም ከኦልፍ ሴቬንሰን ጋር ግብረ ሥጋ ግንኙነት ሲደርግ ያሳያል፡፡ በካርቶኑ ሥዕል ሥር በተከራካሪው ኡጄ ብራንድሊየስ ‹‹ይህንን ያረጀ፣ የበሰበሰ፣ የገማ፣ ወንድን ማዕከል ያደረገ ክርስቲያናዊ የሞራል ሥርዓትን ከምድር ገጽ ስለማጥፋትና ምድሪቱንም ስለማንጻት ነው፡፡ ›› ይኸው የካርቶን ሥዕልና ጽሑፍ ‹‹ዘ ወርልድ ኦፍ ላይፍ›› ጋር ጠንካራ ግንኑነት ካለው ‹‹ወርድል ቱዴይ›› ለተሰኘ መጽሔት ኮለምኒስት በሆኑት በሃስን ዮረን ቢዮርክ በኩል ለአገሪቱ የፍትሕ ሚኒስቴር ጸኃፊና ለፍትህ እንባ ጠባቂ ሪፖርት ተደርጎላቸው ነበር፡፡ ሁለቱም ኃላፊዎች ግን ክርስቲያኖችን ከምድር ገጽ ስለ ማጥፋት ነው የሚለውን አገላለጽ ተቀባይነት ያለው ሐሳብ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ይህንን ድርጊት ስለ ግብረ ሰዶማዊነትንና ስለ ግብረ ሥጋ ግንኙነት ኃጢአቶች ተቃውመው የተናገሩትን ና በዚህም ምክንያት የተለያየ ሕጋዊ እርምጃዎች የተወሰዱባቸውን የፓስተር ኦኬ ግሬን ሁኔታ ጋር ማነፃፀር ይቻላል፡፡

ዛሬም ቢሆን በስዊድን አገር ባሉ የከፍተኛ የመንግሥት የሥልጣን ማዕከላትና የቅርንጫፍ ማዕከላት ላይ ያሉ ባለሥልጣናት ሁሉ በግብረ ሰዶማዊነት አቀንቃኞች አጀንዳ ተጽዕኖ ሥር ገብተዋል፡፡ ከስዊድን ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጀምሮ አስከ ታች ድረስ፡፡ በፖለቲካው ካሉት ባለሥልጣናት ብቻ አይደለም፡፡ ከረጅም ዘመናት ጀምሮ በሕዝብ የግብር ገንዘብ ድጎማ ተዳዳሪ የሆነችው የስዊድን ቤተ ክርስቲያንም ብትሆን በነዚሁ በግብረ ሰዶማውያን ደጋፊዎች ፍላጎት ተጽዕኖ ሥር ወድቃች፡፡ ይሁን እንጂ በዚህችው ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ሊደነቅ የሚችል ቁጠር ያላቸው ምእመናን እንዲሁም አገልጋዮች ከመሪዎቻቸው በየጊዜው ከሚወጡ ፖሊሲዎች ጋር የማይስማሙ ናቸው፡፡

የሊቀ ጳጳሱ ሀመር እና በኡፕስላ የሰበካ ቄስ የሆነችው ሌዝቢያን እህቱ ቪካር አና ካሪን በስዊድን ሉተራዊት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያለውን ረጅም የመሠረተ እምነት ወግ በመለወጡ ረገድ ግንባር ቀደም ሰዎች ናቸው፡፡ በግብረ ሰዶማውያን የሚደረገውን እንዲህ መሰሉን አሳፋሪ ድርጊት በዝርዝር ለማወቅ ከፈለጉ ቋጥር 6 ላይ ሄደው ይመልከቱ፡፡ እ.ኤ.አ. 9/19፣ 1998 በኡፕሳላ ተደርጎ በነበረው ‹‹ኢቪኒገግ ካልቸር›› በኡፕሳላ ካቴድራል የቅዳሴ አገልግሎት አዘጋጅተው በነበረ ጊዜ ኤክ ሆሞ ተብሎ የሚጠራውን ኤግዚቢሽን አሳይተው ነበር፡፡ ኤግዚቢሽኑ ኢየሱስን ሆሞሴክሹዋል ሁኔታዎች ውስጥ እንዳለ ሳይሆን ራሱ ግብረ ሰዶማዊ እንደሆነ አድርጎ ያሳየ ነበር፡፡ በቅዱሱ ኡፕሳላ ካቴድራል የቅዳሴ አገልግሎት ወቅት ኢየሱስን በዚህ መንገድ ማስተዋወቁ ባለፉት 30 ዓመታትና ከዚያ ወዲህ በስዊድን አገር የሆነውንና የተደረገውን ነገር ከፍተኛ መገለጫ ይመሰላል፡፡

በእንደዚህ ዓይነቱ አስቸጋሪ ሁኔታ በልጆቻቻው ውስጥ ለተፈጠረው ጾታዊ ግራ መጋባት ችግር ምክር የሚሰጣቸውና የስነ-ልቦና ህክምና የሚያደርግላቸውን ሳይኪያትሪስት ማግኘት ለወላጆች በጣም ጭንቅ ነው፡፡ ልጆቻቸው ግብረሰዶማዊ ወንድና ግብረሰዶማዊ ሴት እንዲሆኑ ወላጆች ካለደፋፈሩ በስተቀር፡፡ የስዊድን የሳይኮሎጅስት ማኅበር በአሁኑ ጊዜ 8500 አባላት ሲኖሩት የተመሠረተውም በ1955 እ.ኤ.አ. ነው፡፡ እ.ኤ.አ.በ1998 ‹‹ኤቲካል ፕሪንስፒልስ ፎር ፕሮፌሽናል ሳይኮሎጂስትስ ኢን ኖርዲክ ካንትሪስ›› የሚል ጽሑፍ አውጥተዋል፡፡

ከሌሎች ነገሮች ሁሉ በላይ ጽሑፉ የሚያነሳሳው በግለሰቡ ውስጥ ያሉትን ልዩነቶች ሁሉ፣ የአኗኗር አርአያነት፣ የአተገባባራቸው ደረጃ ልዩነት ቢኖርም ባህላዊ አመለካካቶችን፣የፆታና የግብረ ሥጋ ግንኙነት ግንዛቤ፣ እንዲከበሩ ነው፡፡ አባባሉ ዘርፈ ብዙ አተረጓጐም ሊያስከትል የሚችል አገላለጽ ይሁን እንጂ እንዲጎላ የተፈለገው ሐሳብ ግን ‹‹የፆታ ግንዛቤን እናክብር›› የሚል ነው፡፡‹‹ ኢንፎርሜሽን ቱ ዘ ፓብሊክ›› ና ‹‹ጋይዳንስ ሪጋርዲንግ ኮምፕሊየንትስ አባውት ሳይኮሎጅስትስ›› ከሚለው ጋር ሲያያዝ በልጆቻቸው ህይወት ውስጥ ግብረሰዶማዊነትን ለመከላከል ለሚፈልጉ ወላጆችን ለመርዳት ለሚፈልግ ማንኛውም ሳይኮሎጅስት ብዙ ዓይነት ትርጉም አለው፡፡

እስካሁን ሁለቱም የአኗኗር ዓይነቶች በእኩልነት ይመረጻሉ የሚለውን የአፈ ታሪክ አንድ ና የልጅዎን የወደፊት የፆታ ግንዛቤ ሊወስኑ አይችሉም የሚለውን አፈ-ታሪክ ሁለትን ተመልክተናል፡፡ አሁን ደግሞ አፈ-ታሪክ ሦስትን እንመልከት፡፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

አፈ- ታሪክ 3ጾታዊ ግንዛቤ የሚወረስ ነገር ነው፡፡ በሰው ዘረ-መል (ጅን) ውስጥ አለ፡፡

1.     1. ምርምር ውጤቶች ላይ የግብረ ሰዶማውያን አቀንቃኞች መድልዎ

የአሜሪካ የሳይኪያትሪክ አሶሴይሽን /ኤ.ፒ.ኤ/ ሥራ ላይ ላሉ ባለሙያዎች የሚሆን ዲያግኖስቲክስ ኤንድ ስታቲስቲካል ማኑዋል /ዲ.ኤስ.ኤም/ የሚል መመሪያ አዘጋጅቷል፡፡ እ.ኤ.አ. እስከ 1973 ድረስ ግብረ ሰዶማዊነት የሚታወቀው ጤናማ ያልሆነ የሕክምና ክትትል የሚያስፈልገው ባሕርይ እንደሆነ ነው ፡፡ በዚያኑ ዓመት ምንም የምርምር ጥናት መሠረት በሌለበት ሁኔታ ኤ.ፒ.ኤ. ግብረ ሰዶማዊነት ጤናማ ባሕርይ መሆኑን አወጀ፡፡ ካሁን ቀደም ዲሞክራሲያዊነት በሌለበትና በኤ.ፒ.ኤ. ውስጥ ባሉ የግብረ ሰዶማዊነት አቀንቃኞችና ደጋፊዎቻቸው ተንኮልና መጥፎ አካሄድ እንዲህ ዓይነቱ ውሳኔ እንደ ተወሰነ መግለጻችን ይታወሳል፡፡ ( ማጣቀሻ. 1) ገጽ 23-36፡፡ ይህ ውሳኔ ከተወሰነ ከሁለት ዓመታ በኋላ በአባላቱ ቊጥር በሦስት እጥፍ የሚበልጠው የአሜሪካን የሳይኮሎጂስት አሶሴይሽን /ኤ.ፒ.ኤ/ ተመሣሣይ ውሳኔ ወሰነ፡፡ እነዚህ ዋና ውሳኔዎች ከተወሰኑ ወዲህ በልጆቻቸው ሕይወት ውስጥ የግብረ ሰዶማዊነት ዝንባሌ ለመከላከል የሚፈልጉ ወላጆችን መርዳቱ በድንገት ተገቢ ያልሆነ ጉዳይ ሆነ፡፡ ደፍረው በመርዳት የፈለጉ ክፉኛ እየተወገዙ ሄዱ፡፡



እ.ኤ.አ. ከ1973 ወዲህ ባሉ ዓመታት በሁለቱ የኤ.ፒ.ኤስ ድርጅቶች ውስጥ ግብረ ሰዶማውያን እየበዙና ደጋፊዎቻቸውም ኃይላቸውን እያጠናከሩ መጥተዋል፡፡ ዛሬ ዛሬ ደግሞ በግብረ ሰዶማዊነት ላይ የሚረጉ ጥናቶች ምርምሮችን ምንጫቸውንና ምክንያቶቻቸውን የሚቈጣጠር ና የሚወስን የሴንሰርሺፕ ኮሚቴ እስከ ማዋቀር ደርሰዋል፡፡ በባሕርይ ሳይንስ የምርምሩ ዘርፍ ላይ ግብረ ሰዶማውያን በደፈናው በብዙ ተወክለዋል፡፡ ስለሆነም አዲስ የምርምር ሥራ ውጤት በታታመ ጊዜ ጥናቱን ያካሄዱት እነማን እንደሆኑ፣ የፆታ ግንዛቤያቸው ምንድን እንደሆነና ለምርምሩ የተገኘው ገንዘብ ምንጩ ከየት እንደሆነ ማወቅ አስፈላጊ ነው፡፡ ጉዳዩ እንደዚህ መሆኑ ያሳዝናል፡፡ ዛሬም ቢሆን ሁኔታው እንዲሁ በመሆኑ ምክንያት ባለፉት አሠርተ ዓመታት ውስጥ በዚሁ ርእስ ላይ የተጻፉ አድልዎ ያለባቸው፣ እንዲያውም ሃሰተኛ በርካታ የምርምር ውጤቶችን እንመለከታለን፡፡ የግብረሰዶማውያን አጅንዳ ዋነኛ ትኩረትም በመገናኛ ዘዴዎች በሚሰራጭ በምርምር ውጤቶች ውስጥ ግብረ ሰዶማዊነት ከዘረመል ጋር የተገናኘ(ጄኔቲካዊ) እንደሆነ ማመልከት ነው፡፡ ተከታትለው በተደረጉ የምርምር ጥናቶች ድምዳሜው ስህተትና ውሸት መሆኑን ቢረጋግጥም፣ በየትኛውም የመገናኛ ብዙሃን (ሚዲያ) ዘንድ የእርምት እርምጃዎች ፈጽሞ አይገኝም፡፡ ከዚህ በታች በርካታ ምሳሌዎችን እንመለከታለን፡፡


ነገር ግን በምርምር ውጤቶች ብቻ ሳይሆን ዉጤቶቹን ለህዝብ ይፋ በማድረግ ረገድ በመገናኛ ብዙኀን እንዲህ ዓይነቱ ለመናገር አስቸጋሪ የሆነ መድልዎ ለምን ኖረ የሚለውን በመጀመሪያ መመልከት ይገባናል፡፡ ጥናቶች እንደሚያመለክቱት በመገናኛው ብዙኀን ድርጅቶች ውስጥ ግብረ ሰዶማውያኑና ደጋፊዎቻቸው ከተገቢው በላይ የሆነ ቊጥር አላቸው፡፡ አንድ ምሳሌ ለመጥቀስ ያህል በዜና ድርጅትነት ቀዳሚ ስፍራ ያላቸውና እድሜ ያስቈጠሩት የጥንቶቹ የመገናኛ ብዙሃን ድርጅቶች የኒውዮርክ ታይስምና፣ የዋሽንግተን ፖስት ድርጅቶች በኤዲቶሪያል ቦርዶቻቸው ያሉ አባሎቻቸው አብዛኞቹ ግብረ ሰዶማውያን ናቸው፡፡ ይህም በጣም የተለየ ጉዳይ ይመስላል ግን ልምዱ በመገናኛው ብዙሃን ድርጅቶችም ሁሉ ውስጥ አለ፡፡ ራሳቸው ጋዜጦቹ ስለዚሁ በጣም ሥር ስለ ሰደደው ያጋደለ አስተሳሰብ ምንም ነገር አይጽፉም፡፡ በጋዜጣ አዘጋጅ ቦርዶቻቸው ከሚሠሩ ሰዎች ውስጥ ስንቶቹ ግብረ ሰዶማውያን እንደሆኑ አንባቢዎቻቸው እንዲያውቁ በጭራሽ አያደርጉም፡፡

ይህንን ሁኔታ መጠቀሱ ለምን አስፈለገ; እርግጥ ነው እኛ ሁላችን አስተሳሰባችንና አመለካከታችንን የምንቀርጸው ካነበብነውና ከሰማነው ተነስተን ነው ፡፡ ይህ ደግሞ ለሁሉም ሰው ነው አበቃ! ስለሆነም በሁሉም ዘንድ ተቀባይነትን ያገኙ ሐሳቦች በአብዛኛው የተቀረጹት በራሳችን የመገናኛ ብዙኀን በተለይም በቴሌቪዥን ስርጭቶች ነው፡፡ ውስን የስዊድሽ የቴሌቪዥን ሥርጭቶች ቻነሎች ቊጥር ባለበት አገራችን ሰፊው ህዝባችን ዘገባ የሚያገኝባቸው ምንጮችም በእርግጥም የዚያኑ ያህል በጣም ውስን ናቸው
፡፡

በአሜሪካን አገር የኒውዮርክ ታይምስ ባሁኑ ጊዜ በየተለያዩ አገራት በሥራ ላይ ተሰማርተው ላሉ ጋዜጠኞቻቸው ከግብረ ሰዶማዊነት ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ጉዳዮች በተመለከተ እንዴት ሪፖርት ማድረግ እንዳለባቸው መመሪያ ሰጥተዋቸዋል፡፡ ለምሳሌ ያህል ስለ ግብረ ሰዶማውያን ወንዶች መብት በተመለከተ እንደሚከተለው ጽፈዋል፡፡ ‹‹የግብረ ሰዶማውያን መብት የሚለው አገላለጽ ሰዎች ግብረ ሰዶማውያን ወንዶች ከሌሎች የተለዩ መብት አላቸው ብለው በማመን በአሉታዊ መንገድ እንዲረዱት ያደርጋል ብለው ደጋፊዎቻቸው ስጋት አላቸው፡፡ እነዚሁ ደጋፊዎች በምትኩ ‹እኩል መብት› ወይም ‹ የግብረ ሰዶም ወንዶች የዜግነት መብት › የሚባሉ ቃላቶች ጥቅም ላይ ቢውሉ ይመረጣሉ፡፡ የ‹ግብረ ሰዶማውያን ወንዶች መብት› የሚለውን ቃል በጋዜጦች የመጀመሪያ ገጽ ላይ የምትጠቀምበት ሁኔታ ቢፈጠር በሐተታ ውስጥ ግን በትክክል ስለ ጉዳዩ መግለጫ መስጠት ይገባሃል፡፡››

የግብረ ሰዶማዊነት አቀንቃኞች /ሆሞሎቢስ/ አጀንዳ መልእክታቸውን ወደ መገናኛ ብዙኀን ማድረስ ስለሆነ በመገናኛ ብዙኀን ድርጅቶች ውስጥ ከመሆን ሌላ የተሻለ ምንም አማራጭ የለም ፡፡ እ.ኤ.አ. በ1990 ግብረ ሰዶማውያን ጋዜጠኞች ብሔራዊ የሌዝቢያንና የጌይ ጋዜጠኞች ማኅበር የሚባለውን የራሳቸው ብሔራዊ ማኅበር መሠረቱ ድርጅቱም በጣም ታዋቂ እየሆነ ሄደ፡፡ እ.ኤ.አ. በመስከረም 7/2000 በሳንፍራንሲስኮ በተደረገ የአሥረኛው ዓመት ክብረ በዓላቸው ላይ በዋናው የስብሰባቸው ጊዜ በጣም አጨቃጫቂ ጉዳይ ተነስቶ ነበር፡፡ በውይይቱ ላይ ተነስቶ የነበረው ጥያቄ ‹‹አንድ ጋዜጠኛ ግብረ ሰዶማዊነትን የሚመለከቱ ታሪኮችን ሪፖርት በሚያደርግበት ጊዜ የግብረ ሰዶማውያንን አቋም የሚቃረን አመለካት የማካተት ኀላፊነት አለበትን;›› የሚል ነበር፡፡ ከተሳታፊዎቹ መካከል ከአንድ ዋና የዜና ድርጅት ተወክሎ የነበረ ተሳታፊ ጄፍሪ ኮፍማን እንዲህ አለ፡- ‹‹እኛ ጋዜጠኞች ዘገባ በምናቀርብበት ጊዜ ለምሳሌ የጥቁር ማኅበረ ሰብ ጉዳይ በመዘገብ ላይ እያለሁ ስንዘግብ ስለሚጠበቅብን ሚዛናዊነት በተመለከተ የአንደኛውን ወገን ዜና ሪፖርት የምናደርግበትና ከዚያም ወጥተን የሌላኛውን ሰው አመለካከት ቃለ መጠይቅ የምናደርግበት ሁኔታ መኖሩን አላውቅም፡፡ ሄጄም ቢሆን ሌላኛውን ወገን ቃለ መጠይቅ አደርጋሁ እንደዚህ ካልሆነ እንዴት አድርገን ሚዛናዊ መሆን ይቻላል;›› በኤን.ቢ.ሲ የዳይቨርስቲ ም/ፕሬዚዳንት የሆነውና በደብልዩ ኤን.ቢ.ሲ. ኒውዮርክ የዜና ዳይሬክተር የሆነው ፓውላ ማዲስን በንግግሩ መካከል ጣልቃ ገብቶ ‹‹ከእርሱ ጋር እስማማለሁ፡፡ ሌላ አመለካከት ለማገኘት ብለን የማይረባ የማያስፈልግ ሐሳብ ፍለጋ መሄዳችን አይታየኝም›› አለ፡፡ ኮፍማን ደግሞ ‹‹በግብረ ሰዶማውያን ወንዶች ዙሪያ የሚነሱ ጉዳዮች ላይ የተለያየ አመለካከቶችና ጉዳዩን የማይቀበሉና የተለያየ ምናልባትም ያልሰለጠኑ ሰዎችንና አመለካቶችን የያዙ በርካታ የዜና ሽፋኖችን አይተናል ወደፊትም ቀጥለን እናያለን፡፡

የተላለፈው መልእክት በጣም ግልጽ ነው፡፡ በግብረ ሰዶማዊነት ላይ የተቃውሞ አመለካከት ያላቸው መሆናቸውን አውቀን በመገናኛ ብዙኀን ውስጥ ድምፃቸው እንዳይሰማ ማድረግ አለብን፡፡ ሰዎች ወይ ልንታገሰው የማይገባን የግብረ ሰዶማውያን ደጋፊዎች አመለካከት ከላይ እስከ ታች ባለው የኅብረተሰባችን ሕይወት ውስጥ የተጠናከረበት ጊዜ ላይ ደርሰናል፡፡

ኒውዮርክ ታይስም ጋዜጣ በሥሩ ላሉ ጋዜጠኞችና ሪፖርተሮች ‹‹የግብረ ሰዶማውያን ወንዶች መብት›› የሚለው አገላለጽ ካሁን ወዲህ ሥራ ላይ እንዳይውል ያስተላለፈው መመሪያ ኪርክና ማድሰን ‹‹/አፍተር ዘ ቦል ሀው አሜሪካ ዊል ኮንሰር ኢትስ ፊር ኤን ሄትረድ ኦፍ ጌይስ ኤንድ ዘ ናይኒነቲዝ /›› በሚለው በቀድሞው መጽሐፋቸው ውስጥ የገለጹትን የመጀመሪያ ሐሳብ የሚቃረን ነው፡፡ ከዴቪድ ኩፔለያን ‹‹ዘ ማርኬቲንግ ኦፍ ኢቭል ሀው ራዲካል ኤሊትስ ኤንድ ሲውዶ- ኤክስፐርት ሴል አስ ኮራፕሽን ዲስጋይዝድ አዝ ፍሪደም›› ከሚለው መጽሐፍ ይልቅ ኪርክና ማድሰን መጽሐፋቸውን እንዲሸጥላቸው የተጠቀሙበትን የሽያጭ ዘዴአቸውን ለማጋለጥ ከዚህ የተሻለ ሌላ መንገድ ማሰብ አልችልም፡፡ ስለ መጽሃፉ ጥሩ ማጠቃለያ ከፈለጉ (ማጣቀሻ.22) ይጫኑ

ዴቪድ ኩፔሊያን በመጽሐፉ ውስጥ ‹‹ይህ የግብረ ሰዶማውያን መብት›› የሚለው በሕዝብ መካከል ያለ የተቃውሞ ሐሳብ የትና መቼ እንደሚቆም ሊያሳስባችሁ ይችላል; የመጨረሻው ጨዋታ ግን የተመሳሳይ ፆታ ጋብቻን ጨምሮ ግብረ ሰዶማዊነት በሕዝብ ዘንድ ሙሉ ተቀባይነት እንዲያገኝ ማድረግ ብቻ ሳይሆን በግብረ ሰዶማዊነትን ላይ ያለውን ህዝባዊ ተቃውሞ ና እንዲያውም ግብረ ሰዶማዊነትን የሚቃወሙ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶችን ጨምሮ መከልከል ና ብሎም እንደ ወንጀል እንዲቈጠር ማድረግም ነው፡፡ በሌላ በኩል የትኛውንም የተቃውሞ ዘመቻ በሕግ ኀይል ማስቆም ማለት ነው፡፡ ይህም ደግሞ በካናዳና በስካንዲኒቪያ አገሮች ውስጥ ያለ አቋም ሆኗል ፡፡

ዛሬም ቢሆን በፖለቲካው አመለካካት እንደ ትክክል የማይታዩ አስተሳሰቦችን ሊዘግብ የሚደፍር ጋዜጠኛ ቢኖር ወዮለት! የኛ አገር የስዊድን ሁኔታ በአሜሪካ አገር ካለው ሁኔታ ይልቅ የባሰበት ነው፡፡ ስለሆነም በሚገኝ ገንዘብ የሚደጎመው በሞኖፖል የሚተዳደረው ና ከላይሰንስ (ፈቃድ) ግብር በሚደገፈው የአገራችን ቴሌቪዥን /የስዊድን ቴሌቪዥን/ የግብረ ሰዶማውያንን አጀንዳ በተሣካ መንገድ በማሠራጨታቸው በጣም ታዋቂ የሆነውን ‹‹የሬይንቦው አዋርድ›› ተሸልሟል፡፡

በመገናኛ ብዙኀን ድርጅቶችና የመዝናኛ ፕሮግራም አዘጋጅ ድርጅቶች ውስጥ የሚሠሩ ጋዜጠኞችና ፕሮግራም አዘጋጆች እንዲህ መሰሉን የአኗኗር ዘይቤ በሌሎቹ ዘንድ ተቀባይነት እንዲያገኝ የትኛው ጊዜያቸውን ጭምር ሰውተው እንደሚሠሩ ሁላችንም የምንገነዘበው እውነታ ነው፡፡ ተቀባይነትን የማይፈልግ ማን ነው; ይህ ሁሉ ድርጊት የሚከናወነው ለጥቃት በተጋለጡት ሕፃናት ላይ መሆኑና፣ ወላጆችና አያቶች ስለ ሁኔታው ተገቢ እውቀት እንዳይኖራቸው መከልከሉ የሚያሳዝን ነው፡፡

 እ.ኤ.አ. 1996 በተደረገው የምርምር ሲንፖዜየም ላይ የፆታ ግንዛቤን አስመልክቶ በተነሳው ርዕሰ-ጉዳይ ላይ ያሉትን ኀይላት ና የአሠራር ዘዴያቸውን ማሳየት ጠቃሚ ነገር ነው፡፡ የምርምር ሥራ ከሠሩት ሰዎች አንዱ ስኮት ኸርሸርገር እንዳቀረበው ሐሳብ አንድን የህዝብ ወገን ከተፈጥሮአዊ ባሕርያቱ ይልቅ በባዮሎጂካል አቋሙ ምክንያት መገለል እንዲደርስበት የሚያደርጉ ከሆነ ፍርድ ቤቶች ላይ ጫና መፍጠር ወይም ማስጨነቅ ነው፡፡ ቀጥሎም ለደጋፈዎቹም ባደረገው ንግግር የሕዝብ አስተያያት ድምፅ፣ የሙከራ ምርምር ሥራዎች፣ ሁሌም ቢሆን የሚነግሩን በህዝብ ልብ ውስጥ የተፈጥሮ ባሕርያት ያለመለወጣቸውን በመቀበልና በማመን መካከል አዎንታዊ ተያያዥነት መኖሩን ነው፡፡ ስለሆነም ሰው ግብረ ሰዶማዊነትም ሆነ የፆታ ግንዛቤ የባዮሎጅ ጉዳይ ነው ብሎ ደጋግሞ ማሰላሰል ቢጀምር አዎንታዊ ስሜትን እያዳበረ ይሄዳል፡፡ በሌላ አነጋገር መልእክቱ ‹‹ግብረ ሰዶማዊነት ወይም የፆታ ግንዛቤ ሁሉ ባዮሎጂካል ጉዳይ እንጂ በምርጫ በፍላጎት የምናገኘው የአኗኗር ዓይነት አይደለም›› የሚሉ ጥናቶችን ማሠራጨት ነው፡፡ ለዚህ ነው ሁሉንም ሰው ለማሳመን ጥረት የሚያደርጉ ‹‹አስቂኝ የሆኑ ሳይንሳዊ ግኝቶች እንደ አሸን የፈሉት›› ለነገሩ ምርምሩ እውነተኛነቱ ለብዙዎቹ አከራካሪ ነው፡፡ በሮሜ 1 ከተገለጸው የመጽሐፍ ቅዱስ አቋም ውጭ የግብረ ሰዶማዊነት ባሕርይ በሥነ ልቦና ጥናት ዘርፍ ላይ ላሉ ለብዙዎቹ ‹‹ሳይንቲስቶች›› ተቀባይነት ያለው ነገር ነው፡፡ ይህንን አቋም ደግሞ ሕዝቡና የመገናኛ ብዙኀን ሁሉ ያምኑበታል፡፡ ለእንደዚህ ዓይነቱ የምርምር ሥራ አገልግሎቱ እንዲውል ከፍተኛ የገንዘብ ድጎማ የሚገኘው በአብዛኛው ግብረ ሰዶማዊነትን ከሚደግፉ ምንጮች መሆኑን ልትገምቱ ይገባል፡፡

በግብረ ሰዶማዊነት ላይ የሚደረጉ የምርምር አቅጣጫዎች በሁለት ዓይነት ንድፈ ሐሳብ ይመደባሉ፡፡ 1/ ሥነ ልቦናዊ /አካባቢያዊ/ ንድፈ ሐሳብ፣ 2/ ባዮሎጂካል ንድፈ ሐሳብ ናቸው፡፡ እሰካሁን ድረስ ያደረግነው ውይይት ለምሳሌ የነ ቤይበር አቀራረብ/ ያተኮረው በሥነ ልቦናዊ/አካባቢያዊ ንድፈ ሐሳብ ላይ ነበር፡፡ አሁን ግን በሦስት ንዑሳን ክፍሎች የተከፋፈለውን የባዮለጂካል ንድፈ ሐሳብ እንመለከታለን፡፡ እነርሱም፡-

- የአዋቂዎች የሆርሞናል መላምት

- የጄኔቲክ መላምት

- ቅድመ ልደት ሆርሞናል መላምቶች ናቸው፡፡

የአዋቂዎች የሆርሞን መላም ለተወሰኑ ጊዜያት በግብረ ሰዶማውያን (ሆሞ ሴክሹዋልስ) በሆኑትና ና ግብረ ሰዶማውያን ባልሆኑት (ሄትሮሴክሹዋልስ) አዋቂ ወንዶች የሴክስ ሆርሞን ውስጥ ልዩነት እንዳለ ይታሰብ ነበር፡፡ አሁን እንደሚታየው ግን ነገሩ እንደዚህ እንዳልሆነና በዚህም መስክ ረገድ የሚደረጉ የምርምር ሥራዎች ዋጋ እንደሌላቸው ነው ፡፡

የጄኔቲክ መላምት፡፡ ይህ የምርምር መስክ ላለፉት አሠርተ ዓመታት በብዙዎች ዘንድ በቀዳሚነት ተፈላጊ ነበር፡፡ ስለሆነ ትኵረታችን በዚሁ ጉዳይ ላይ ይሆናል፡፡ ይህ የምርምር ዘርፍም ወሳኝ የሆኑ ድምዳሜዎች ላይ የምንደርስበት ዘርፍም ነው፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

2. ካልማን፡፡

የግብረ ሰዶማዊነትን መነሻ ጄኔቲካዊ (ዘረ-መል) እንደሆነ ለማግኘት በሚደረገው ምርምር ቀዳሚ ትኵረት የተደረገው መንትዮችን /ሞኖዚጎቲክ/ ማጥናት ነበር፡፡ ምክንያቶቹም የታወቁ ናቸው፡፡ መንትዮች የሆኑ ልጆች ሲወለዱ ያገኙትን ባሕርይ ይጋራሉ፡፡ ለምሳሌ አንደኛው መንትያ ቡናማ ቀለም ዓይን ያለው ከሆነ ሌላኛው መንትያ ደግሞ እንደዚህኛው ቡናማ ቀለም ዓይን ይኖረዋል፡፡ እንደዚሁ የግብረ ሰዶማዊነት ጂን ከተገኘ ሁለቱም ተመሳሳይ የፆታ ግንዛቤ ይኖራቸዋል፡፡ እስቲ ሊሆን የሚችለውን ነገር ገምቱ! እ.ኤ.አ. 1952 በፊት ካልማን ያደረገው ጥናት የደረሰበት ድምዳሜ ይህንኑ ነው፡፡ ካልማን ‹‹ጆርናል ኦፍ ነርስስ ኤንድ ሜንታል ዲዝዝ››በሚለው ጆርናል ላይ ባወጣው ግኝቱ ላይ ግብረ ሰዶማዊነት የኮንኮርዳንስ መጠኑ አንድ ዓይነት በሆኑ መንትዮች ላይ 100% ተቀራራቢ መሆኑን ገልጿል፡፡ ማጣቀሻ. 5 ገጽ 71፡፡ ግኝቱ በወቅቱ የግብረ ሰዶማዊነት መነሻ በሰው ዘረ-መል (ጅን) ውስጥ ነው ለሚለው ሐሳብ ዋነኛ ማስረጃ ተደርጎ ተቀጥሮ ነበር፡፡ በጥናቱ ውስጥ አንድ ችግር አለበት፡፡ ጥናቱ የውሸት ነው፡፡ ማጣሪያውን ፈጽሞ አያልፍም፡፡ ልብ በሉ፡፡ ተያይዞም ግብረ ሰዶማዊት ውስጣቸው እያደገ የመጣው ከብዙ መንትዮች መካከል አንዱ ወይም ጥንዶቹ ብቻ ናቸው ፡፡ ይህም ግኝት ካሁን በፊት የተደረጉ ሳይንሳዊ ጥናቶች ምርምሮች በፖለቲካዊ ምርምር ተጽዕኖ ምክንያት የማይታመኑ መሆናቸውን በመጠቆም ረገድ ከብዙዎቹ ማስረጃዎች መካከል አንዱ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት ተወዳጅነቱ የቀነሰው ካልማንም እነዚህኑ ሳይንሳዊ ግኝቶችን ‹‹ ስታቲስቲካዊ መረጃ›› በማት ጠቅሳቸዋል፡፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

3. ቤይሊ -ፒላርድ 1991

ለተመሣሣይ ግልጥ ምክንያት ሲባል በተመሳሳይ መንትዮች ላይ ጥናት የማድረግ ፍላጎት አሁንም አለ፡፡ ለመሆኑ አንድን ሰው ግብረ ሰዶማዊ እንዲሆን የሚያደርገው ዘረ-መል (ጅን) አለ ወይስ ግብረ ሰዶማዊነትን የሚያወስኑ አካባቢያዊ ተጽዕኖዎች በሥራ ላይ ይሆኑ ይሆን; ካልማን እንዳቀረበው ‹የኮንኮርዳንስ መጠን›› መቶ በመቶ ባይሆንም አልፎ አልፎ የተወሰዱ የጥምር ጥናቶች እንደሚጠቁሙት ከጠቅላላው ሕዘብ መካከል የግብረ ሰዶማውያን ቋጥር ከ2% - 4% ሊሆን እንደሚችል ያመለክታሉ፡፡

ይህንኑ በሚመለከት በጉዳዩ ላይ ሌሎች ጥናቶች ተደርገው ነበር፡፡ ከእነርሱም መካከል እ.ኤ.አ.በ1991 ከኖርዝ ዌስተርን ዩኒቨርስቲ በማይክል ቤይሊና ከቦስቶን ዩኒቨርስቲ ስኩል ኦፍ ሜዲሰን ሪቻርድ ፒላርድ የተደረጉ ጥናቶች ይገኙበታል፡፡ ሪፖርታቸው /ማጣቀሻ. 5 / ገጽ 72-78/ በሕዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነት ያገኘና የግብረ ሰዶማውያን ደጋፊዎችም ለመገናኛ ብዙኃን ከሚጠቅሷቸው ምንጮቻቸው አንደኛው ነው፡፡ ፒላርድ ራሱ ግብረ ሰዶማዊ ነው፡፡ ሆኖም በሪፖርታቸው ውስጥ /ማጣቀሻ. 17/ የሚከተለውን አካትተዋል፡፡

Ø     ተመሳሳይ መንትዮች /ሞኖዛይቶቲክ ትዊንስ/ 52% /29 ከ56/

Ø     ተመሳሳይ ያልሆኑ መንትዮች /ዳይዚጎቲክ ትዊንስ/ 22% 12ከ54

Ø     ተመሳሳይ ያልሆኑ ግን ከተመሳሳይ ወላጆች የተገኙ 9% 13ከ142= 7%

Ø     በጉዲፈቻ የተያዙ ልጆች 11 6ከ57 = 11%

ቤይሊና ፒላርድ በጥናታቸው ውስጥ ፒ.ሲ. /ፕሮባንድዋይዝ ኮንኮርዳንስ/ የሚል ቃል ተጠቅመዋል፡፡ ለተመሳሳይ መንትዮች ‹‹52% ፒ.ሲ.›› ማለት በምርምራቸው ውስጥ ከመደቧቸው ተመሳሳይ መንትዮች 52% ቱ የግብረ ሰዶማዊነት ዝንባሌን ከሌሎቹ ወንድሞቻቸው ጋር ተጋርተዋል ማለት ነው፡፡ ፊት ለፊት ሲታይ ወደ ግብረ ሰዶማዊነትን ለማዘንበል የሚያስችል ዘረ-መል (ጅን) አለ የሚለውን መላምት የሚደግፍ ስሜት ያለበት ሪፖርት ይመስላል፡፡ ይኸው የተመሳሳይ መንትዮች 52% ፒ.ሲ.የሚጠቁመው ከነዚህ መንትዮች መካከል የግብረ ሰዶማዊነት መለያ ያለው እያንዳንዱ ሌላው መንትያ ወንድሙ እንደርሱ ዓይነት ግብረ ሰዶማዊ ሊሆን የሚችልበት 52% እድል አለው የሚለውን አመለካከት ነው፡፡ የግብረ ሰዶማውያን ቊጥር ከጠቅላላው ህዝብ ውስጥ ከ2-4% በላይ የሚበልጥ መሆኑን ያመለክታል፡፡

በዚያን ጊዜ የጥናቱን ውጤት ምንም እንኳ 100% ባይሆንም ብዙዎቹ ግብረ ሰዶማዊነት በአብዛኛው በዘረ-መል (ጅን) የሚተላለፍ ነው ለሚለው አመለካከት እንደ ማስረጃ አድርገው አይተውታል፡፡ ይሁን እንጂ በሕዝቡ ዘንድ ያልታወቀ ነገር ግን ፒላርድ ሊሰውረው የፈለገው ነገር ‹‹የምርምሩ ናሙናው ወደ አንድ በኩል ያጋደለ ›› መሆኑን ነው፡፡ ከነዚህ ሰዎች ቀጥለው ምርምር ያደረጉ ሰዎችም ቢሆኑ ተመሳሳይ የምርምር ውጤት ሊያቀርቡ አልተቻላቸውም፡፡ ያኔ ነበር ቤይሊና ፒላርድ ግብረ ሰዶማዊነትን የሚደግፉ መጽሔቶች በኩል ባደረጉት ቅስቀሳ ማስታወቂያና ይህንኑ አመለካከታቸውን ለማስረጽ ሲሉ ለናሙናነት የሚመቸውን ወገኖች በመመልመል ለጥናታቸው እንደናሙና መነሻ ማድረጋቸው ተጋልጧል፡፡.

ይህ ጥናት የሚያስከትለውን ተጽዕኖ መገንዘቡ ይጠቅማል፡፡ የግብረ ሰዶማውያን ማኅበረ ሰብ ይህንን ‹‹ግብረ ሰዶማዊነት በ ዘረ-መል ‹‹ጅን›› የሚመጣ ነው የሚለውን መላምታቸውን ማረጋገጥ ለማረጋገጥ መፈለጋቸው በሦስት ምክንያቶች ነው፡-1/ የግብረ ሰዶማዊነት መነሻ ዘረ-መላዊ (ጄኒቲክ)ነው ከተባለ ግብረ ሰዶማውያን ወንዶችም ሆነ ወደ ግብረ ሰዶማዊነት ማኅበረሰብ ውስጥ እንዲካተቱ ወጣቶችን ቢመለምሉ ኅብረተሰቡ ምንም ግድ ሊለው እንደማይገባ፣2. የግብረ ሰዶማዊነት መነሻ ዘረ-መላዊ (ጄኒቲክ) የምንል ከሆነ ግብረ ሰዶማውያን በልጆች ላይ የሚፈጽሙት የወሲብ ጥቃት አስር ጊዜም ቢፈጸምም ልጆችን ግብረ ሰዶማውያን እንዲሆኑ ስለማያደርጋቸው፣3/ የግብረ ሰዶማውያን የአኗኗር ዘይቤ በምርጫ ሳይሆን በተፈጥሮ የመጣ መሆኑን በኅብረተሰቡ ዘንድ ተቀባይነት እንዲኖረው ማድረግ ነው፡፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

4. ቤይሊ - ዱን - ማርቲን /2000/

ይህ ተቀባይነቱ አጠራጣሪ የሆነውን የጥናት ውጤት እንዳለ ሆኖ ቤይሊ ከፒላርድ ተለይቶ ሌላ አዲስ ምርምር ለማድረግ ቀጠለ፡፡ በዚህ ጊዜ በ‹‹ተመሳሳይ መንትዮች›› ላይ በይዘቱ ፍጹም አዲስ የሆነ ጥናት ለማድረግ ከዱንና ከማርቲን ጋር አብሮ ሆነ፡፡ እ.ኤ.አ. በማርች 2000 የጋራ የጥናታቸውን ውጤት በጆርናል ኦፍ ፐርሰናሊቲ ኤንድ ሶሻል ሳይኮሎጂ ጆርናል ላይ አወጡ፡፡ /ማጣቀሻ. 17B/፡፡ በአውስትራሊያ አገር ባደረጉት ጥናት የአገሪቱን መንትዮች የሚመዘግቡበትን መዝገብ ‹‹ትዊን ሬጀስትሪ›› ለመመርመር ባገኙት ፈቃድ መሠት መዝገብ ላይ የሚገኙትን መንትዮች ሁሉ ለመገናኘት ችለው ነበር፡፡ ይህ ጥናት ደግሞ ቀድሞ የተደረገውን ጥናት ሽሮታል፡፡ ቤይሊም በዚሁ ጥናት ውስጥ ‹‹ፕሮባንድዋይዝ ኮንኮርዳንስ›› የሚለውን ሐሳብ ዘርዝሮ አብራቷል፡፡ የአዲሱ ጥናት ውጤትም ከቀድሞው ውጤት ጋር በማነጻጸር በሚከተለው ሠንጠረዥ ተገልጿል /ማጣቀሻ. 5 - ጽ 76/፡፡

 

ቤይሊና ወንዶች

ቤይሊ /አውስትራሊያ ወንዶች/

ቤይሊና ሴቶች

ቤይሊ አውስትራሊያ ሴቶች

ተመሳሳይ

መንትዮች

29/56

52%

3 ከ27

20%

‹‹34/71››

48%

3 ከ22

24%

ዘመዶች

12/54

22%

0ከ16

0%

6/37

16%

1ከ18

10%

መንትዮች ያልሆኑ ልጆች

13/142

9%

የቀረበ ሪፖርት የለም

10/73

14%

የቀረበ ሪፖርት የለም

የጉዲፈቻ ልጆች

6/57

11%

የቀረበ ሪፖርት የለም

2/35

6%

የቀረበ ሪፖርት የለም

በአውስትራሊያ መንትዮች ላይ በተደረገው በዚህ ጥናት ውስጥ የታየውን የተለያየ ግኝት ልብ በሉ፡፡ እነ ቤይሊ ወንዶቹ ላይ ባደረጉት ጥናት ውስጥ ከ27 ተመሳሳይ መንትያ ጥንዶች መካከል ሦስቱ ብቻ (ይህም ማለት 11.1%) አንዱ መንትያ ወንድማቸው ግብረ ሰዶማዊ እንደነበር ያመለክታል፡፡ በሌላ አገላለጽ 11.1% ኮንኮርዳንስ እንዳለ ያመለክታል፡፡ በሰንጠረዡ የሚታየው 20% ‹‹ፕሮባንድ ኮንኮርዳንስ›› የመጣው ከቤይሊ ዱንና ማርቲን እያንዳንዱን የኮንኮርዳነት ጥንድ በሁለቱም በላዕል ተካፋይና በታህት አካፋይ ደግሞ የመቁጠር አዲሱ ዘዴ በመጠቀም በአውስትራሊያ ወንዶች ላይ ያደረጉት የጥናት ውጤት ሪፖርት መሰረት ነው፡፡ በዚህ መሠረት 3+3=6 በላእላይ ሲታይ 27+3=30 በሚለው ታህታዊ መልክ ሲያሳይ 6/30 የፕሮባንድ ዋይስ ኮንኮርዳንስ /ፒ-ሲ/ 20% መሆኑን ሠንጠረዡ ያመለክታል፡፡ ሆኖም ለማነጻጸር እንዲረዳ 29 ከ56 /52%/ የሆነውን የቤይሊ ፒላርድ ጥናት ከ3/27 /11%/ የቤይሊ - ዱን - ማርቲን ጥናት ጋር አያይዞ የቀድሞውን ጥናት መመልከት ያሻል፡፡

 ነገር ግን የቤይሊ - ዱን- ማርቲን የ11% ኮንኮርዳንስ የመጨረሻ ትንታኔ በሕዝቡ ውስጥ ከተስፋፋው የግብረ ሰዶማዊነት ድግግሞሽ ጋር ማነጻጸር እንፈልጋለን፡፡ ይኸው 11% የኮንኮርዳንስ ግኝትም ጉዳዩ የዘረ-መል (ጄኔቲክ) ተጽዕኖ እንዳለበት ፈጽሞ አያመለክትም፡፡ ምንም እንኳ ይኸው 11% በሕዝብ መካከል በስፋት ከሚታወቀው የወንዶች ግብረ ሰዶማዊነት ልምምድ እጅግ የሚበልጥ ቢሆንም ጥናቱ ያካተታቸው ተመሳሳይ መንትዮቹም ዕድገት ላይ ተጽዕኖ የነበረው አካባቢ በጣም ተመሳሳይነት አለው፡፡ 11% (ከ2% - 4% በተቃራኒ ) በቀላሉ ያንኑ ሁኔታ ያመለክታል፡፡ የቤይሊ - የዱን - የማርቲን የምርምር ውጤት ምንም ነገር ይበል ምንም ግብረ ሰዶማዊነት ግልጽ ያለ የዘረ-መል (ጄኔቲክ) ተያያዥነት ለመኖሩ ፈጸሞ አያመለክትም፡፡ ይኸው አዲስ ጥናት ኖሮም ቢሆን በመገናኛ ብዙኃን በኩል ስለ ጉዳዩ የሚደረገው ፖለቲካዊ አካሄድና ወገንተኝነት ፈጽሞ አላበቃም፡፡ ለነገሩ የምንነጋገረው አስቂኝ ስለሆነው የግብረ ሰዶማውያን ዘረ-መል ሳይንስ (ጌይ ጅን ሳይንስ ) ና በአሁኑ ኅብረተሰብ ውስጥ በሳይንሳዊ ሐቆች ላይ የበላይነት ያገኘውን ‹‹ፖለቲካዊ ትክክለኛነት›› ስለሚለው አመለካከት ነው፡፡

የቤይሊ-ዱንና ማርቲን ጥናት ግብረ ሰዶማዊ ከሆነው ከቀድሞው ጓደኛው ፒላርድ ጋር የተደረገውን የቀደመውን ሃሰተኛ ጥናት ውጤት ከማጋለጥ አላቅማማም፡፡በግኝታቸው መደምደሚሚያ ላይ እንዲህ ብለዋል፡፡- ‹‹ይህም የሚያመለለክተው ካሁን ቀደም የተደረጉ ጥናቶች ውስጥ የተጠቀሱ ኮንኮርዳንሶች በናሙና መድልዎ ምክንያት ከመጠን በላይ መጋነናቸውን ነው፡፡›› ቀጥለውም ‹‹ ይህ ጥናት ለግብረ ሰዶማዊነት ጾታዊ ግንዛቤ ዘረ-መል (ጄኔቲካዊ) ወሳኝ መሆኑን የሚጠቁም ድርሻ ያለው እስታቲስቲካዊ ድጋፍን አይሰጥም፡፡ ››

ስለሆነም በማጠቃለያ ይህ የቤይሊ-ዱን-ማርቲን ጥናት በቤይሊ-ፒላርድ የተደረገው የቀድሞውን ጥናት የሚያከሽፍ ብቻ ሳይሆን ግብረ ሰዶማዊነት የጄኔቲክ ኮዲንግ ውጤት ያለመሆኑን ዋኛ አስረጅ መሆኑን ያመለክታል፡፡

ይህም ሲባል ግኝቱ) በልጅነት ጊዜ ለሚከሰት ቅድመ ግብረ ሰዶማዊነት ሌሎች ዘረ-መሎች (ጅንስ) ሊኖራቸው የሚያስችለውን አስተዋጽኦ የሚያስወግድ ነው ሊባል አይችልም፡፡ለምሳሌ ያህል ካሁን ቀደም በጉዳዩ ላይ እንደተወያየነው በጣም የቁጠኝነት ስሜት ኖሮአቸው የሚወለዱ ወንዶች ልጆች ኀላፊነት በጎደላቸው አባቶች ከተተዉ ልጆች ይልቅ በጣም ይሰቃያሉ፡፡ ይህ ክስተት ደግሞ መልሶ የፆታ ግንዛቤ ግራ መጋባት ውስጥ ያስገባቸውና ቀጥሎም የፆታ ማንነት ቀውስ /ጄንደር አይደንቲቲ ዲስ ኦርደር/ ውስጥ ያስገባቸዋል፡፡ ምሳሌነቱ በጣም ረጅም ቁመት እንዲኖረው በሚያደርግ ዘረ-መል (ጂን) የተወለደ ልጅ የቅርጫት ኳስ ተጫዋች ለመሆን ከፍተኛ ዕድል እንደሚጠብቀው ነገር ግን ይህ እውን የሚሆነው በቅድሚያልጁ የቅርጫት ኳስ ለመጫወት ከወሰነ ብቻ ነው ከሚለው ሃሳብ ጋ አብሮ ይሄዳል፡፡ ፡፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

5. እውነተኛ ያልሆነ ሌላ ጥናት (ሃመር፣ ሁ፣ ማግኑሰን፣ ሁ ና ፓታቱቺ)

በካልማንና ቤይሊ - ፒላርድ የተደረገውን ቀዳሚ ጥናት ምርምር ከሻረው እ.ኤ.አ. 2000 የቤይሊ - ዱን - ማርቲን ጥናት በፊት ሌላ ሐሰተኛ የሆነ ምርምር ተደርጎ ነበር፡፡ በቤይሊ-ፒላርድ ና ቤይሊ-ዱን-ማርቲን በተመሳሳይ መንትዮች ላይ የተደረጉ ጥናቶች መሰረት ያደረጉት ‹‹ቀጥተኛ ያልሆነ የዘረ-መል ምርምር›› (ኢንዳይሬክት ጄኔቲክ ሪሰርች) ሲሆን፣ እ.ኤ.አ. በ1993 የተደረገው ጥናት ግን በ ‹‹ቀጥተኛ የዘረ-መል ምርምር›› ( ዳይሬክት ጄኔቲክ ሪሰርች )ላይ ያተኮረ ነበር፡፡ በዚያኑ ዓመት ደግሞ ሃመር፣ ሁ- ማግኑስን- ሁና ፓታቱቺ ደግሞ የቀጥተኛ የዘረ-መል ምርምር ( ዳይሬክት ጄኔቲክ ሪሰርች ) ውጤታቸውን በሳይንስ ጆርናል ‹‹ኤ ሊንኬጅ ቢትዊን ዴ.ኤን.ኤ. ማርከርስ ኦን ዘ ኤክስ ክሮኖዞምስ ኤንድ ሜል ሴክሹዋል ኦሪዬንቴሽን›› በሚል ርእስ ላይ አሳትመዋል፡፡ /ማጣቀሻ. 1/ ገጾች 110-113 እና /ማጣቀሻ. 5/ ገጽ 79-83/ የጥናቱ ውጤት ወዲያውኑ በመገናኛ ብዙኃን ዘንድ ‹‹የግብረ ሰዶማዊ ዘረ-መል(ጅን) ግኝት›› / ኤ ዲስከቨሪ ኦፍ ዘ ጌይ ጅን›› በመነገሩ ገና አሁን ሳይንስ ግብረ ሰዶማዊነት በውርስ የሚመጣ መሆኑን ‹‹አረጋገጠ›› በማለት ብለው ብዙዎቹ እስከ ማመን ደርሰዋል፡፡ ልብ ይበሉ እንዲህ የተባው እ.ኤ.አ. በ1993 ሲሆን ይህ ማለት እነ ቤይሊ በአውስትራሊያውያን መንትዮች ላይ ካጠኑትና ግብረ ሰዶማዊ የሚያደርግ ዘረ-መል (ጅን) የለም ብለው ከደመደሙበት ጥናት ሰባት ዓመታት ቀደም ብሎ ነበር፡፡

በኋላ ነገሩ ተገልብጦ ከሁለት ዓመት በኋላ ያው የሳይንስ ጆርናል የእነ ሀመር ጥናትም ሐሰተኛ ጥናት መሆኑንና እንደዚህ ዓይነቱን ጥናት ዘገባ ለይቶ ሪፖርት በማድረጉ ሀመር ራሱ በዲፓርትመን ኦፍ ኸልዝ ኤንድ ሂዩማን ሰርቪስስ ‹‹የኦፊስ ኦፍ ሪሰርች ኢንተግሪቲ›› በምርመራ ላይ እንደሆነ አስታውቋል /ማጣቀሻ. 1 /ገጽ 113/፡፡ ይሁን እንጂ ይህንኑ ሪፖርት በተመለከተ በመገናኛ ብዙኃን ዘንድ የተነፋ ጥሩምባም አልነበረም፡፡ በመሆኑም በርካታ ሰዎች ግብረ ሰዶማዊ የሚያደርገው ዘረ-መል (ጅን) እንደ ተገኘና ግብረ ሰዶማዊነትም ከዘር የሚወረስ አድርገው እስከዛሬ ድረስ እንዲያስቡ ሆነዋል፡፡ ይህም ውሸት በጣም የተስፋፋ ስለሆነ የነሀመርን የምርምር ሥራ ቀረብ ብለን እንመለከተዋልን፡፡

ሀመርና ቡድኑ ለጥናታቸው ከአንድ የኤድስ ሕክምና ማዕከል 76 ግብረ ሰዶማውያን ወንዶችን መለመሉ፡፡ ሁሉም ወንዶች ቢያንስ ቢያንስ አንድ ግብረ ሰዶም ወንድም እንዳላቸውና ከአባቶቻቸው ወገን ከሆኑ አጎቶቻቸው ይልቅ በእናቶቻቸው አጎች በኩል ጠንካራ የሆነ የግብረ ሰዶማዊነት ግንዛቤ እንዳለ ስላስታወቁ የሀመር ቡድን ደግሞ ይህንኑ ተከትሎ ይህ ክስተት በኤክስ ኪሮሞዞምስ በሚገኙ ጥቂት ዘረ-መሎች (ጅንስ) ላይ መከሰት የሚገባው ነው የሚል መላምት ላይ ደረሱ፡፡ ምናልባት እንደምታውቁት አንድ ሰው የራሱን ኤክስ(X) ክሮሞዞምስ የሚያገኘው ከእናቱ ሁለቱ ክሮሞዞምስ ከአንደኛው ሲሆን የዋይ (Y) ክሮሞዞምስን የሚያገኘው ከአባቱ ነው፡፡ ነገር ግን እናቶቹ ግብረ ሰዶማውያን /ሆሞሴክሽዋል/ ስላልሆኑ የግብረ ሰዶማዊነት ዘረ-መል /ጌይ ጅን/ የሚሸከመው በእናትየዋ ውስጥ ከሚገኙት ሁለቱ ኤክስ ክሮሞዞምስ አንደኛው ብቻ ሊሆን ይችላል ተብሎ ተገምቷል፡፡ ስለሆነም ከሕዝብ መካከል ከሚገኙ ከወንዶች ልጆች ግማሹ ያህል የግብረ ሰዶማዊነት ዘረ-መል (ጅን) የሚሸከም ኤክስ ክሮሞዞምስ ያላቸው ሲሆኑ ግማሾቹም ደግሞ የሌላቸው ናቸው፡፡ ነገር ግን 40 ጥንድ ግብረ ሰዶማውያን ወንድማማቾች መካከል በተደረገ ናሙና ከእነርሱ መካከል ግማሾቹ ማለትም /20/ ብቻ ሳይሆን 33ቱ ሙሉ ኤክስ ክሮሞሶም የነበራቸውና ይኸው ኤክስ ክሮምዞም ኪው 28 ዘረ-መል (ጅን)ውስጥ መለያየት የሚታይበትና ከመደበኛው ሥርዓት ጋር ተቃራኒ መሆኑን ያመለክታል፡፡ ይኸው 33 ቊጥር ከተገመተው 50% በላይ ሆኖ በመገኘቱ ሳቢያ ይኸው ልዩ ጅን በውስጡ የወንዶች ግብረ ሰዶማዊነትን ግንዛቤ ተሸክሟል ብለው ለመገመት አስችሎአቸዋል፡፡ ሆኖም ከ40ዎቹ ሰዎች 7 ጥንዶቹ ግብረ ሰዶማውያን ደግሞ እንዲህ ዓይነቱ ኪው 28 ምልክት በዘረ-መላቸው (ጅን)ውስጥ አልታየም፡፡

ይኸው ግኝት እውነተኛና ተዓማኒነት ያለው ከሆነ ና በቀጣይ ጥናቶች ውስጥ ሊበዛ፣ ሊደገም የሚችል መሆኑ እንዳለ ሆኖ፤ ከዚህ ጥናት የሚገኘው ማጠቃለያ ይህ ልዩ የክሮሞስም ፓተርን ለግብረ ሰዶማዊነት መነሻ ምክንያት ነው ለማለት የማያስፈልግና በቂ ያለመሆኑን ነው፡፡ ከ40ዎቹ ግብረ ሰዶማውያን ጥንዶች ውስጥ ሰባቱ ይህ ፓተርን የሌላቸው ስለሆነ ጥናቱ በቂ አይደለም፡፡ ምክንያቱም በሀመርና በ ቡድኑ ግብረ ሰዶማውያን ባልሆኑና ተመሳሳይ መነሻ ባላቸው ወንድማማቾች ላይ በተደረገው ጥናት ላይ ከነዚህ ግብረ ሰዶማውያን ያልሆኑ ወንድማማቾች ውስጥ ኪው 28 መለያ ያለበት ተመሳሳይ ዘረ-መል (ጅን) እንደነበራቸው አመልክተዋል፡፡ ስለሆነም እንዲህ ዓይነቱ የዘረ-መል (ጅን) መለያና ግንኙነት ‹‹በኪው 28 ውስጥ ለግብረ ሰዶማዊነት መነሻ የሚሆን ዘረ-መል (ጅን) አለ›› ብሎ ለመደምደም ያስቸግራል፡፡ ነገር ግን ጥናቱን ያደረጉት ሰዎች ታማኞች ቢሆኑ ኖሮ በዚህ ዘረ-መል (ጅን) ውስጥ ግለሰቡን ለግብረ ሰዶማዊነት ግንዛቤ ጥቂት ተጋላጭ ሊያደርጉት የሚችሉ ሌላ ቤተሰባዊ ባሕርያት ጋር የሚያወራርሱ ምልክቶችና ግንኙነቶች ሊኖሩ ይችላሉ ብለው ሊከራከሩ ይችሉ ነበር፡፡ ለምሳሌ ያህል አንድ ሰው የዚያኑ ዓይነት የዘረ-መል መለያ (ጄኔቲክ ማርኪንግ) ያለው ከሆነ ምናልባት ታዋቂነት ፈላጊነት ናፋቂ ሊያደርግ በሚችል የጄኔቲካዊ ቅድመ ዝንባሌ ሊታይበት ይችላል፡፡ምን ሊሆን እንደሚችል ማን ያውቃል;

በቅርቡ ግልጥ ሆኖ እንደሚወጣው የእነ ሀመር ጥናት በቊጥር ጨዋታ ላይ የተመሠረተ የማጭበርበር ሥራ ሌላ ምሳሌ ነው፡፡ እነ ሀመር የጥናታቸውን ውጤት በሳይንስ ጆርናል ላይ እንዳወጡ ወዲያውኑ የየል ኮሎምቢያና ሉዚያና ስቴት ዩኒቨርስቲዎች ተመራማሪዎች የመቃወሚያ ጽሑፍ በዚያው ጆርናል ላይ አውጥተውታል፡፡ ከሌሎች ነገሮች ተጨማሪ እነዚህም ተመራማሪዎች

‹‹የተደረገው ጥናት መሠረት ከየትኛውም የጄኔቲክ ሞዴል ጋር አብሮ ሊሄድ የማይችል ነው፡፡ እነዚህም በእናቶችና በአባቶች አክስትና አጎቶች መካከል ያሉ የግብረ ሰዶማዊነት ልዩነቶች አስታቲስቲካዊ ጠቀሜታ የላቸውም፡፡ አነስተኛ መጠን ያላቸው ናሙናዎች ብቻ እነዚህን የጥናት መረጃዎች ከሌሎች ታሳቢ የጄኔቲክና አካባቢዊ መላምቶች ጋር እንዲቀራረቡ ሊያደርጓቸው ይቻላል፡፡››

በሁሉም የሳይንስ ዘርፍ የሚታወቀው ዋና ነገር አንድ አዲስ ሙከራ ሊደገም /ሊባዛ/ የማይችል ከሆነ ‹‹ግኝት›› ወይም የምርምር ውጤት ነው የሚያሰኘውን መመዘኛ አያሟላም፡፡ ሌሎች ተመራማሪዎችም የእነ ሀመርን የምርመራ ውጤት ሊደግሙት ሞክረው ግን አልተሳካላቸውም፡፡ እ.ኤ.አ. በ1999 52 ወንዶች ግብረ ሰዶማውያን ዘመዳሞችን ያካተተ የጥናት ናሙና ተደርጎ ነበር፡፡ የዚህ ጥናት ቡድን አባላት /ራይስ፣ አንደርሰን፣ ሪሺና ኤበርስ/ ባደረጉት ጥናት በኤክስ ክሮሞሶም ጥናታቸው ውስጥ አራት የተለያዩ ክሮሞሶማዊ መለያዎች በአንድ ጅን ውስጥ መኖራቸውን ሲገልጡ ከነዚህም ከግብረ ሰዶማዊነት ፆታዊ ግንዛቤ ጋር የሚያገናኛቸውን ነገር ሊያገኙት አልቻሉም፡፡ በጆርናል ሳይንስ /ሚያዝያ 1999/ 284 በገጽ 666 እንዲህ ሲሉ ገልጸዋል፡፡

‹‹የኛ የጥናት ውጤቶች ለምን ከነሀመር የመጀመሪያ ጥናት ውጤቶች ጋር ፈጽሞ እንደ ተለያዩ ለኛ ግልጽ አይደለም፡፡ ምክንያቱም የኛ የምርምር ጥናት ከእነ ሀመር ጥናት በጣም ሠፊ ነበር፡፡ ደግሞም በነርሱ በተደረገው ጥናት ላይ የተገለፀውን የጄኔቲክ ችግር ለይቶ ለማውጣት በቂ ኃይል ነበረን፡፡ ያም ሆነ ይህ በኛ ጥናት ውስጥ ኤክስ ኪው 28 (Xq28) ን መሠረት ያደረገ የፆታ ግንዛቤ ለውጥ የሚያመጣ ጅን መኖሩን በማስረጃነት ለማቅረብ መረጃዎችን አይደግፉም:: ›› Xq28 የሚለው አገላለጽ በኤክስ ኪሮምስም ውስጥ የዘረ-መልን q28 ደረጃ የሚያሳይ ማለት ነው፡፡ የምርምር ቡድኑ ጥናቱን ለማድረግ ሠፊ ጊዜና በርካታ ጉልበት ቢያወጡም ከነሀመር ጥናት ግኝት የተለየ ድምዳሜ ላይ መድረሳቸው ራሳቸውን ግራ አጋብቷቸዋል፡፡ ከላይ እንደ ጠቀስነው የጤናና ሰብዓዊ አገልግሎት መምሪያ /ሄልዝ ኤንድ ሂዩማን ሰርቪስ ዲፓርትመንት/ ቅርንጫፍ የሆነው የ‹‹ኦፊስ ኦፍ ሪሰርች ኢንተግሪቲ›› እነ ሀመር ባሳተሙት በዚህ መረጃቸው ዙሪያ ምርመራ አድርጓል፡፡ ይህ ደግሞ በምርምር ዘርፉ ላይ የተከሰተ ታማኝነት የጎደለው ሥራ ነው፡፡በግብረ ሰዶማውያን ዘንድ አጀንዳ ሆኖ እንዲቈጠር በኪርክና ማድሰን /በ1999/ የተነገረው የግብረ ሰዶማዊነት አፈ ታሪክ መሆኑ ነው፡፡ /ጉዳዩን በአፈ ታክ አንድ ላይ ይመልከቱ/

እ.ኤ.አ. በ2000 ማለትም ከዓመት በኋላ ቤይሊ-ዱን-ማርቲን በአውስትራሊያውያን መንትዮች ላይ ባደረጉት ጥናት በሰው ውስጥ ‹‹ግብረ ሰዶማዊ ሊያደርግ የሚል ዘረ-መል (ጅን) ›› ሊኖር ይችላል የሚለውን መላምትና ንድፈ--ሃሳብ በቋሚነት ውድቅ በማድረጋቸው ከዚያ ጊዜ ጀምሮ በሳይንሳዊ ምርምር ዘርፍ ሊነሳ የሚችለውን ቀጣይ ግጭት ፀጥ አሰኝተውታል፡፡ ሆኖም በመገናኛ ብዙኃን በኩል የሚደረገውን ፖለቲካዊና ተቃውሞአዊ ድርጊቱ ሁሉ ቆመ ማለት አይደለም፡፡ ለነገሩ አሁን የምንነጋገረውና የሚያነጋግረን ነገር አስቂኝ ሳይንስ ስለሚባለው የግብረ ሰዶማውያን ሳይንስ ‹‹ጌይ ጅን ሳይንስ›› ና በአሁኑ ኅብረተሰብ ውስጥ እየሰፋ የመጣውን በ‹‹ሳይንሳዊ መረጃ›› ላይ የበላይ ለመሆን የሚቃጣው ‹‹ፖለቲካዊ ትክክለኛነት›› ነው፡፡ይሁን እንጂ እስካሁን ድረስ የእነ ሀመር ሪፖርት በኅብረተሰቡና በመገናኛ ብዙኃን ዘርፍ በሰፊው ቅስቀሳ ስለ ተደረገበት ግብረ ሰዶማዊነት ከጄኔቲክ ጉዳይ ጋር ተያያዥነት አለው የሚለውን ሐሳብ መሠረት እንዳገኘ ዓይነት ተደርጎ ተወስዷል፡፡ እኔ ራሴም የነሀመርን የምርምር ጥናት በትኵረት ተከታትዬዋለሁ፡፡ በድረ-ገጹ ላይ ቊጥር 5 ‹‹የሃመር ምርምር ጥናት ሂስ›› ወይም /‹‹ክሪቲክ ኦፍ ሀመርስ ሪሰርች››/ በሚለው ያገኙታል፡፡ ጊዜ ኖሮዎት ምርምሩን በጥልቀት ለመመልከት ከቻሉ እንዴት ያለ አስቂኝ ምርምር ላይ እየተነጋገርን እንደሆነ ያገኙታል፡፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

5. ቢርማን - ብሩክነር /2001/

ቤይሊ-ዱን-ማርቲን ሃሰተኛ የሆነውን የቤይሊ-ፒላርድ ጥናትን ካጋለጡ ከዓመት በኋላ ሌላ የምርምር ቡድን ተመሳሳይ ድምዳሜ ላይ ደርሶ ነበር፡፡ ከኮሎምቢያ ዩኒቨርስቲ ቢርማንና ከየል ዩኒቨርስቲ ብሩከነር በተመራ የምርምር ቡድን ከ5552 ያላነሱ ዘመዳሞች የሆኑ ጥንዶች ላይ ጥናት አድርገው ነበር፡፡ እ.ኤ.አ. በ2001 ባሳተሙት ‹‹ኦፓዚት ሴክስ ትዊንስና ኤንድ አዶለሰንት ሴም ሴክስ አትራክሽን›› ሪፖርታቸው ላይ ለግብረ ሰዶማዊነት መነሻ የሆኑ የተለያዩ ንድፈ-ሃሳቦችና ዘርፎችን ማለትም /ማኅበራዊ፣ ሆርሞናዊ፣ ዘረመላዊ ና አዝጋሚ - ሂደታዊ ጉዳዮችን ( ሶሻል፣ሆርሞናል፣ጄኔቲክ ና ቮሉሽነሪ ፋከተርስ ) መመርመራቸውን ጠቅሰዋል፡፡ ባደረጉት ጥናት ተመሳሳይ መንትዮችን፣ ተመሳሳይ ያልሆኑ መንትዮችን፣ ሙሉ ዝምድና ያላቸውን፣ ገሚስ ዝምድና ያላቸውንና ምንም ዓይነት የደም ግንኙነት የሌላቸውን ቃለ መጠይቅ አድርገዋል፡፡ ተመሳሳይ ፆታ ያላቸውንና ተቃራኒ ጾታ ያላቸውን ተመሳሳይ ያልሆኑ መንትዮችን ተመልክተዋል፡፡ በውጤቱም ግብረ ሰዶማዊነት በመሆን ዕድገት ውስጥ ከቶ አንዳችም አይነት የጅን ተጽእኖ /ጄኔቲክ - ኢንፍሉዌንስ/ እንደሌለ ጠንካራና ዋና ማስረጃ አቅርበዋል፡፡ ከተመሳሳይ መንትዮች ወንዶች የፕሮባንድዋይዝ ኮንኮርዳንስ ቊጥር 7.7% ሲሆን ይህም ከቤይሊ-ዱን-ማርቲን ጥናት ውስጥ 11% ፕሮባንድዋይ ኮንኮርዳንስ ጋር ፍጹም የሚስማማ ሲሆን ከ1991ዱ የቤይሊ -ፒላርድ ጥናት ማለትም 52% ፕሮባንድዋይስ ኮንኮርዳንስ ፈጽሞ የራቀ ነው፡፡ የፕሮባንድዋይስ ኮንኮርዳንስ ቊጥሩ 11% ሆኖ 7% ግብረ ሰዶማዊነትን ሊያስከትል የሚችል አንድም ጄኔቲካዊ ምክንያት ላለመኖሩ ጠንካራ ማረጋገጫ ነው፡፡

ቢርማንና ብሩከነርም /ልብ እንደ ቤይሊ-ዱን-ማርቲን/ በሪፖርታቸው ውስጥ ስለ ቤይሊ-ፒላርድ ሪፖርት እንዲህ ሲል ጽፈዋል፡-

‹‹ከዚህ ቀደም ባሉ ምርምር ሪፖርት ውስጥ ለግብረ ሰዶማዊነት ጾታዊ ግንዛቤ መነሻ ከፍተኛ ቊጥር ያለው የፕሮባንድሞይስ ኮንኮርዳንስ ነው የሚል ሐሳብ ተጠቅሷል፡፡ ይህም የቀደመው የምርምር ውጤት በአብዛኛው ተገቢው ውክል ሊኖራቸው በማይች የናሙና መነሻዎች ና ( ለምሳሌ ያህል የግብረ ሰዶማውያን ሕትመቶች አንባቢዎች፣ ቀጥተኛ ባልሆኑ መረጃዎች ላይ በመደገፉ ምክንያት በአብዛኛዎቹ ትክክለኛ እንዳልሆነ እናምናለን፡፡ ታዲያ ይኽ የቤይሊ-ፒላርድን ጥናት ውድቅ የሚያደርግ ትህትና የተሞላበት መንገድ አይደለም ወይ; የቤይሊ - ፒላርድን ‹‹አስቂኝ ሳይንስ›› የቀድሞ ምርምር ብለው ጠርተውታል፡፡ ለተጨማሪ የቤርማን-ብሩክነር ምርምር ላይ ተጨማሪ ዘገባ ከፈለጉ /ማጣቀሻ. 25/ ይመልከቱ፡፡

ነገር ግን የግብረ ሰዶማውያን ደጋፊዎች በሚገርም መልኩ ይህ ሁሉ ውግዘት ደርሶበት እያለ የቤይሊ-ፒላርድን ጥናት ደጋግመው ይጠቅሱታል፡፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

7. ሳይመን ሊቫይ /1991/

መነሻ

የቤይሊ-ፒላርድ ሐሰተኛ ጥናት ታትሞ በወጣበት በዚያኑ ዓመት የሳይመን ሌቫይ ጥናትም ከፍተኛ ተቀባይነት በሕዝብ ዘንድ አግኝቶ ነበር /ሲይመን ሌቫይ፡- ኤ ዲፈረንስ ኢን ዘ ሃይፖታላሚስ ስትራክቸር ቢቲዊን ሄትሮሴክሹዋል ኤንድ ሆሞሴክሹዋል ሜን ሳይንስ 253 /1991/ 1034-37/፡፡ በሳይመን ሊቫይ ጥናት ላይ አስተዋጽኦውን መመልከት ከፈለጉ ማጣቀሻ. 26 ይመልከቱ፡፡ በሪፖርቱ ላይ ደግሞ ውይይቶችን ከፈለጉ ማጣቀሻ. 5 ገጽ 67-70 ይመልከቱ፡፡

ሌቫይ ደግሞ ሌላ ግብረ ሰዶማዊ ተመራማሪ ነው፡፡ የምርምሩን ግኝቶች ለመጀመሪያ ጊዜ ሲያሳትም በካሊፎርኒያ ሳክ ኢንስቲቲዩት ኒውሮ ባዮሎጅስት ነበር፡፡ እ.ኤ.አ. በ1991 እነዚህ ግኝቶቹ በአንድ ሌሊት ታላቅ ዝናን አጎናፀፉት፡፡ ምንም እንኳ አንዳንድ ተመራማሪዎች ብቃቱን ቢጠራጠሩም ሌቫይ አዘኔታ ያለውና በጣም ብቃት ያለው ሳይንቲስት ነው፡፡ ብቃቱን ከሚጠራጠሩት መካከል የስታንፎርድ ዩኒቨርስቲ ፕሮፌሰር ጆዋን ራፋርድን አንዱ ነው፡፡ ሌቫይ በጣም ታናሽ ምሁር በሌሎች አካባቢዎች ብዙ የማይታወቅና ያለፉት የምርምር ሥራዎቹ ያልተደገሙለት ሰው ነው፡፡ ይሁን እንጂ ይህንኑ ሳይንስ በሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት እንዲኖረው ያደረገ ጸሐፊ ሆኖ ስሙ በምሁራኑ አካባቢ ታውቋል፡፡ ሌቫይ ይህን በማስመሰል የተገኘ ታዋቂነት ላይ የደረሰበት ደረጃ በምሁራኑ አካባቢ በግብረ ሰዶማውያን ጉዳይ ላይ ዋነኛ አዋቂ ሆኖ በመታየቱ ነው፡፡ ሩፋርደን በበኩሉ በአሜሪካ የልጆችን የወሲብ ጥቃት (ፔዶፋይል) አመለካከትን የሚራምደውን ዋነኛ ድርጅት ‹‹የኖርዝ አሜሪካ ማን ቦይ ላቭ አሶሴይሽን›› ተወካዮች በስታንፎርድ ዩኒቨርስቲ መጥተው ንግግር እንዲያደርጉ በመጋበዙ ሌቫዩን ተቃውሞታል፡፡

ሌቫይ ራሱ ከእርሱ የምርምር ሥራ የሚወጣውን ድምዳሜ በተመለከተ ከመጀመሪያ ጀምሮ በጣም ስጋቱ ነበረው፡፡ ይሁን እንጂ ሌሎች ማለትም በ ‹‹ፖለቲካዊ ትክክለኛነት›› የተጫናቸው የመገናኛ ብዙኃን የእርሱን ግኝት በግብረ ሰዶማዊነትና በጄኔቲክ ወይም ሆርሞናል ሜክአፕ መካከል ያለውን መያያዝ የሚገልጽ ዋነኛ ማረጋገጫ አድርገው አሠራጩት፡፡ ስኮት ኸርሸርገር በምርምር ሲምፖዚዬም የተናገረው ነገር እናስታውሳለን፡- ‹‹የሕዝብ አስተያያት ድምፅ፣ ደግሞም በማስረጃ የተደገፉ የምርምር ሥራዎች ሁሉም ቢሆን የሚነግሩን ነገር ተፈጥሮአዊ ባህርይ የማይለወጥ መሆኑን ና ያንኑ ተፈጥሮአዊ ባህርይ መቀበል መካከል አዎንታዊ ግንኙነት መኖሩን ነው፡፡ ስለሆነም ማንኛውም ሰው ሰው አብዝቶ ግብረ ሰዶማዊነት ወይም ፆታዊ ግንዛቤ ስነ-ህይወታዊ ክስተት (ባዮሎጂካል ) ነው ብሎ ባመነ ቊጥር ስለ ፆታዊ ግንዛቤውም ሆነ ግብረ ሰዶማዊነቱን አዎንታዊ ስሜት ይኖረዋል፡፡ ››

ውስጣዊ መድልዎ;

ሌቫይ እ.ኤ.አ. በ1991 ያገኘውን ሪፖርትና ምርምሩ ውጤት ጠቀሜታ ተከትሎ ስለነበረው ታዋቂነት ትሁት መሆን ሲያቅተው ታይቷል፡፡ ከአርቆ አሳቢ ተመራማሪነትንና ጭምትነቱ እየራቀ ወደ ግብረ ሰዶማውያን ተቋርቋሪነት እየተለወጠ መጣ፡፡ እ.ኤ.አ. በ1992 በሳልክ የነበረውን የምርምር ሥራውን በመተው /ዌስት ሆሊውድ ኢንስትቲዩት ኦፍ ጉይ ኤንድ ለዝቢያን ኢዱኬሽን የሚል የግብረ ሰዶማውያን ማስተማሪያ ተቋም በዌስት ሆሊውድ ከፈተ / ፡፡ ሌቫይም ይህንን የጥናት የጀመረበትን ግላዊና ስሜታዊ ምክንያቶቹን በመጀመሪያ ላይ ገልጦ ነበር፡፡ በተደረገለት ቃለ መጠይቅም፡-

‹‹ከ13 ዓመቴ ጀምሮ ግብረ ሰዶማዊ ( ጌይ ) መሆኔን አውቃለሁ›› ይህንን ሲናገር ፊቱ እየተለወጠ ነበር፡፡ እንደ ‹‹ጌይ›› ይህንን ሥራ ለመሥራት በቂ ምክንያት ነበረኝ፡፡ ይህንኑ ሥራ እኔው ካላደረግሁት ሌላው ሰው ፈጥኖ ሊያደርገው አይችልም፡፡ እንደ ሳይንቲስትም በዚሁ ጉዳይ ላይ ምርምር ለማድረግ ብቃት ያለው ሰው እኔ እንደሆንሁ አውቃለሁ፡፡ ይህንኑ የምርምር ሥራ እንዲሠራ አቅጣጫውን ያስለወጠው በግሉ የደረሰው የሕይወት ቀውስ ነበር፡፡ እ.ኤ.አ. በ1990 የሌቫይ ወላጅ የነበረ ሪፓርድ የሚባል የድንገተኛ አደጋ ክፍል ሀኪም ከኤይድስ በሽታ ጋር አራት ዓመታት ሲታገል ከቆየ በኋላ ሞተ፡፡ እርሱ እንደሚያስታውሰው ‹‹እኔና ሪፖርድ 21 ዓመታት አብረን አሳልፈናል፡፡ ድምፁ ሲቃ እየተናነቀው እርሱን ሳስታምም ሳለሁ ነው በሕይወቴ አንድ ለየት ያለ ነገር ማድረግ ይገባኛል ብዬ የወሰንሁት፡፡ ሕይወት በጣም አጭር እንደ ሆነች ይገባሃል፣ በሕይወት ውስጥ በጣም ጠቃሚው ነገር የቱ እንደሆነና እንዳልሆነ ማሰብ ትጀምራለህ፡፡ ስለሆነም ከግብረ ሰዶማዊ ( ጌይ ) ማንነቴ ጋር በተያያዘ አንድ ነገር በግሌ ማድረግ እንደሚገባኝ በስሜቴ ተረድቼ ነበር፡፡››

ከኒውስ ዊክ ጋዜጣ ጋር ባደረገው ቃለ ምልልስ እንደ ተናገረው ከፍቅረኛው ሞት በኃላ ለግብረ ሰዶማዊነት መነሻ የሚሆነው የጄኔቲክ ምክንያትን ለማወቅ ና ባይሆን ግን ሳይንስን እርግፍ አድርጎ ሊተወው ወሰነ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ስለ ግብረ ሰዶማዊነትና ከእርሱ ጋር የተያያዙ የሕግንና የሃይማኖት አቀራረቦች ኅብረተሰቡን እንዴት እንደሚነካኩት ለማስተማር ተስፋ ያደርግ እንደነበረ ራሱ አረጋግጧል፡፡ ሆኖም ይህ ምርምር ምንም ቢሆን መድልዎ የለበትም ሊባል አይቻልም፡፡ አነጋጋሪው ጥያቄ ግን የሳልክ ኢንስቲዩት የሳይንቲስትነት ኃላፊነቱ የለቀቀው ለግብረ ሰዶማዊነት መነሻ ምክንያት የሆነውን ጄኔቲካዊ ምክንያት ፈልጎ መድረስ ስላልቻለ ነውን;

በሌላ ቃለ መጠይቅም ሐሰተኛና ታዋቂነትም የሌለውን የቬይሊ-ፒላርድና ሐመር ጥናቶችን ሲጠቅስ ተስተውሏል /ምዕራፍ 6 እና 8 ይመልከቱ/ በዲስከቨር ማርች 94 እትም ላይ ‹‹ሴክስ ኤንድ ብሬይን›› በሚለው ርዕስ ስር እንዲህ ሲል ይነበባል፡፡

‹‹በእርግጥ ሌቫይ ግብረ ሰዶማዊነት በየቤተሰቦች መካከል ያለና የሚወረስ ጉዳይ መሆኑን ከገመተ ቆይቷል፡፡ ይህም ግምት በኖርዝ ዌስተርን ዩኒቨርስቲ ሳይኮሎጂስት ማይክል ቤይሊና በቦስተን ዩኒቨርስቲ ሳይኪያትሪስት ሪቻርድ ፒላርድ የመንትዮች ጥናት ውስጥም ተጠናክሯል፡፡ ጥናቶቹም የሚያመለክቱት አንድ ዓይነት መንትዮች የሆኑና አንድ ዓይነት ዘረ-መል (ጅን) የተካፈሉ ግማሽ ዘረ-መላቸውን (ጅን) ከተካፈሉ መንትዮች ይልቅ አንድም ወንድ ግብረ ሰዶማዊ (ጌይ) ሴት ግብረ ሰዶማዊ (ሌዝቢያን) የመሆን እድል ሁለት እጅ አላቸው፡፡እንዲያውም ጉዲፈቻ ሆነው ምንም የዘረ-መል ግንኙነት የሌላቸውና አብረው ካደጉ ወንድማማቾች ይልቅ በአምስት እጅ ወንድ ግብረ ሰዶማዊ (ጌይ) ይሆናሉ፡፡ ሌቫይ እንደሚለው ይህም የሚያረጋገጠው ከአጠቃላይ ጄኔቲክ አካውንት ውስጥ በጣም ውስን የሆነ የፍራክሽን መጠን ብቻ እንደ ምክንያት መቈጠሩን ነው፡፡ ለዚህም እንደ ማረጋገጫ አድርጎ ያቀረበው ማስረጃ ፣የራሱንና የቤተሰቡን የአራት ወንድሞቹን ታሪክ በማቅረብ ነው፡፡ ከኛ ሁለታችንና ሌላው ግብረ ሰዶማውያን ስንሆን አንደኛው ወንድም ሁለቱም ፆታ ያለው ነው፡፡ ታውቃለህ እኔ ግብረ ሰዶማዊ መሆኔን አባቴ ፈጽሞ አይቀበለውም፡፡ ከሁለተኛ ጋብቻው የተወለዱ ልጆች ሁሉ ችግሩ ስለሌለባቸው ችግሩ ከእናታችን ቤተሰቦች የተወረሰ ችግር መሆኑን ሁሌ አጽንቶ ይናገራል፡፡

"ቃለ ምልልሱ ቀጥሎም፡-

‹‹የሌቫይ አባት ተቃውሞ ተቀባይነት ያለው ነው፡፡ ባለፈው ሐምሌ ሌቫይ እንደገለጸው ከናሽናል ኢንስትቲዩት ኦፍ ኸልዝ ዲን ሃመርስ የጥናት ቡድን በግብረ ሰዶማውያን ወንድማማቾች(ጌይ ብራዘርስ) የኤክስ ክሮሞዞም ውስጥ ግብረ ሰዶማዊ ሊያደርግ የሚችሉ ዘረ-መል (ጅን) የሚሸከም አንድ ክልል መጠቆም ችለዋል፡፡ ይህ ኤክስ ክሮሞዞም እናት ለወንድ ልጇ የምታስተላልፈው ዘረ-መላዊ (ጄኔቲክ) አስተዋጽኦ ነው፡፡ በዚህ ክልል የሚገኘው ዘረ-መል (ጅን) አንድን ሰው እንዴት ግብረ ሰዶማዊ /ጌይ/ ሊያደርገው እንደሚችል በማንም ውስጥ የሚቀር ግምት ነው፡፡ ምናልባትም ፆታ ነክ መዋቅሮች በሃይፓታልመስ ውስጥ እንዴት እንደሚዋቀሩ ሊጠቁም ይችል ይሆናል፡፡ ሌቫይ እንደገምተው የሰው ልጆች ፆታዊ መስህብንና ባሕርይን በሚመለከት ግን በአብዛኛው ቅርጽ የሚይዙት በ ማኅፀን (ዩትሮ) ውስጥ ነው፡፡ እርሱም ቀጥሎ‹‹የግብረ ሰዶማውያን (ጌይ) አዕምሮ በፅንስ ደረጃ እየተደራጀ ሲሄድ አንድ የተለየ ነገር እየሆነ ይሄዳል፡፡ ገንዘቤን አንድ ቦታ ባስቀምጠው ድርጊቱ የተከሰተው በፆታ ሆርሞኖቼና በኔ አዕምሮ መካከል በተፈጠረው የጋራ ግንኙነት ውጤት ነው፡፡ ስለሆነም የፅንስ የአዕምሮ ሴሎች ለሴክስ ሆርሞኖች የሚሰጡት ምላሾች ጄኔቲካዊ ልዩነት እንዳለ ሊያመለክቱ ይችላሉ፡፡

ካሁን ቀደም እንዳየነው የግብረ ሰዶማውያን ተመራማሪዎች (ለምሳሌ ያህል የነቤይሊ-ፒላርድ፣ካልማን፣ እነ ሀመርን) ታማኝነትና ቅንነት በጥያቄ ውስጥ ማስገባቱ ሁልጊዜም የማያስደስት ቢሆንም ማድረጉ ግን አስፈላጊ ነው፡፡ በተለይም ባሁኑ ጊዜ የግብረ ሰዶማዊነት ሐሳብ ተሟጋችነት እንደሚታይበት እንደ ሌቫይ ዓይነት ማለት ነው፡፡ ለአዲስ ሳይንሳዊ ምርምር ወይንም ግኝት ዋነኛው መመዘኛ የተገኘው የጥናት ውጤት ሊባዛ ወይም ሊደገም የሚቻል ሲሆን ብቻ ነው፡፡ በሳይንሳዊ ግኝት ላይ የታወቀውና የተከበረው አሜሪካዊ ማጋዚን በኖቬምበር 1995 እትሙ ‹‹ጌይ ጅንስ ሪቪዚትድ›› በሚለው ርእሰ አንቀጽ ሥር፡-

‹‹በቅርብ ዓመታት ታትመው የወጡ ሁለት ሳይንሳዊ የምርምር ውጤቶች የወንድ ግብረ ሰዶማዊነት ባዮሌጅካል ተያያዥነት እንዳለው የሚጠቁሙ አስገራሚ መረጃዎችን አቅርበዋል፡፡ እ.ኤ.አ. 1991 በሳንዲያጎ የሳክ የባዮሌጅካዊ ጥናቶች ምርምር ኢንስትቲዩት ውስጥ የነበረው ሳይመን ሌቫይ በግብረ ሰዶማውያንና ግብረ ሰዶማውያን ባልሆኑ ወንዶች አዕምሮዎች መካከል ልዩነት መኖሩን ጠቀሜታ ያለው ግኝት እንዳገኘ ሪፖርት አደረገ ፡፡ ከሁለት ዓመታ በኋላ ግን የናሽናል ካንሠር ኢንስቲቲዩት የጥናት ቡድን መሪ ዲን ኤች. ሐመር የወንዶች ግብረ ሰዶማዊነት ከእናቶች በሚወረስ በኤክስ ክሮሞሶም ውስጥ ከሚገኝ ዘረ-መል( ጅን) ጋር ተያያዥ መሆኑን ሪፖርት አደረገ፡፡

ሁለቱም ሪፖርቶች በዓለም ዙሪያ በሰፊው ተሰራጭተዋል፡፡ ሌቫይና ሀመር በቴሌቪዥን የውይይት መድረኮች ላይ ቀርበዋል፣ መጽሐፍትም ጽፈዋል፡፡ በሜይ 1994 የመጋዚኑ እትም ላይ በአንድ ርእሰ ነገር ላይ በጋራ ጽሑፍ አቅርበዋል፡፡ የሌቫይ ግኝት ግን እስካሁን ድረስ በሌላ ተመራማሪ በሙሉ ሊደገም አልቻለም፡፡ ሀመርን በተመለከተ ግን አንድ ሌላ ጥናት የርሱ ግኝት የሚቃረን ነገር አውጥቷል፡፡ ጭራሽ ግራ የሚያጋባው ነገር ደግሞ በምርምር ሥራዎች ጋር በተያያዘ ማጭበርበር ክስ ምክንያት በፌዴራል ኦፊስ ኦፍ ሪሰርች ኢንተግሪቱ ቢሮ በምርመራ ላይ ይገኛል፡፡

የጥናቱ አጭር ማብራሪያ

እንደዚህም ሆኖ በዋና ዋና የመገናኛ ብዙኃንና በግብረ ሰዶማውያን ማኅበረሰብ ዘንድ ስለ ጉዳይ የሚጠቅሱ ማስረጃዎች ሁሉ ከሌቫይ ሪፖርት ይጠቀሳሉ፡-

የሌቫይ ምርምርና መላምቶች ያተኮሩት በ‹‹አዳልት ሆርሞናል ሃይፖቴስስ›› ወይም ፕሪናታል ሆረሞናል ሐይፖቴስስ ክልል ውስጥ እንደሆኑና ይህም የጥናት ክልል ‹‹በባዮሎጂካል ሃይፖቴሲስ›› ውስጥ ከሚገኙ ሦስት ዘርፎች ውስጥ አንደኛው ሲሆን ይህም ደግሞ ከኢንቫይሮሜንታል ሃይፖቴስስ ተቃራኒ ነው፡፡ /ሌሎቹ ሁለቱ የባዮሎጅካል መላምቶች የጄኔቲክ ሃይፖቴስስና /ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆኑ/ናየፐሪ ናታል ሆርሞናል ሃይፖቴስስ ናቸው/፡፡

ሌቫይ በአንጐል ውስጥ የሚገኘውን ‹‹ኢንተርስቲሽያል ኒውኮላስ ኦፍ አንቴሪዬር ሂፓታላመሰን ወይም /ኤይ.ኤን.ኤ.ኤን/ ለአጭር ጊዜ አጥንቷል፡፡ በዚህ ዙሪያ አራት ክፍሎች አሉ /አይ.ኤን.ኤ.ኤች 1-4/ በጥናቱም ውስጥ አይ.ኤን.ኤ.ኤች 3 የሚባለውን ግኝት ማግኘቱንና ግብረ ሰዶማውያን ካልሆኑ ወንዶች ባነሡ ቊጥር በግብረ ሰዶማውያን ወንዶችና ሴቶች ውስጥ መገኘቱን አስታወቀ፡፡ የ35 ሙታን ወንዶችና 6 ሴቶች አንጎል መርምሯል፡፡ በሟቾቹ የሕክምና ሪኮርድ ውስጥ ሐኪሞቻቸው የጻፉትን ዘገባ መሠረት አድርጎ ከወንዶቹ ውስጥ 19ኙ ግብረ ሰዶማውያን እንደሆኑ ፈርጇል፡፡ ከ16ቱ መካከል 6ቱ በኤይድስ በሽታ መሞታቸው እየታወቀና እንደ 19ኙ የሕክምና ሪኮርዳቸው ውስጥ የተጻፈ ነገር ባለመገኘቱ ግብረ ሰዶማውያን አንዳልሆኑ /ሄትሮሴክሹዋል/ አስረድቷል፡፡ስለሆነም የዚህ ናሙና ጥናት ድምዳሜ በቀጥታ በርካታ ጥያቄዎችን ያስነሳል፡፡

ይሁን እንጂ የሳይመን ሌቫይ /በሟች ግብረ ሰዶማውያን ወንዶች አንጎል ውስጥ አይ.ኤን.ኤ.ኤች 3 በአናሣነት ይገኛል የሚለው ግኝት እውነት እንደሆነ እንገምት፡፡ ከእንደዚህ ዓይነቱ ግኝት ምን ማጠቃለያ ማውጣት ይቻላል; ለነገሩ በግኝቶችና በመደምደሚያዎቹ መካከል ትልቅ ልዩነት አለ፡፡

ከጥናቱ የተገኙ ማጠቃለያዎ

ግብረ ሰዶማዊነትን ከሚደግፉ ድርጅቶችና እንዲሁም ‹‹ፖለቲካዊ ትክለኛነት›› ምልከታ ባላቸው የመገናኛ ብዙኃን ዘንድ ስለ ግኝቶቹ ያሉት ማጠቃለያዎች ሁለት ናቸው፡፡ እነርሱም በዋነኛነት የአንድ ሰው የፆታ ግንዛቤው በእርግጥ በአይ.ኤ.ኤ.ኤች 3 መጠን ጋር የተያያዘ ነው የሚል ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ እንዲህ መሰሉ የመጠን ልዩነት ሙታን በሆኑ ግብረ ሰዶማውያን ወንዶች ውስጥ ብቻ ሳይሆን ቀድሞውንም በመውለድ ጊዜ ያለ ነገር ነው፡፡ እዚህ ላይ የሚያነጋግሩን ያልተረጋገጡ መላምታዊ ግምቶች ናቸው፡፡ በእነዚህ መላምታዊ ድምዳሜዎች ዙሪያ ሦስት በጣም ወሳኝ ጥያቄዎች ሲኖሩ የመጀመሪያውም ሌሎቹ መላምታዊ ድምዳሜዎች ጋር የሚቃረን ነው፡፡

1. መላምቱ ከቤይሊ-ዱን-ማቲን /ምዕራፍ አራት/ ና ከበርማን ብሩክነር /ምዕራፍ 6/ ግኝቶች ፈጽሞ ተቃራኒ ነው፡፡ የቤይሊ-ዱን-ማርቲን ጥናት የተደረገው ከፍተኛ ቊጥር ባላቸው ተመሳሳይ መንትዮች ላይ ነው፡፡ እነዚህም መንትዮች በእርግዝና ወቅት በጣም ተመሳሳይ የሆነ የጄኔቲክ ወይም የሆርሞን ባሕርያት ተካፋይ መሆን አለባቸው፡፡ ነገር ግን ጥናቱን ያደረጉት ቡድኖች /በአሁኑ ጊዜ ብዙም ታዋቂ ያልሆኑትን ቤይሊ-ፒላርድ ጥናትን ሐሰትነት በማረጋገጥ/ በግብረ ሰዶማዊነትና በተመሳሳይ መንትያነት መካከል ስታቲስቲካዊ ጠቀሜታ ያለው አንድም ተያያዥነት ያለመኖሩን ድምዳሜ ላይ ደርሰዋል፡፡

2. እንደምናውቀው የሰው ልጅ አንጎል ከልደት እስከ ሞት ባለው ሂደት ውስጥ በከፍተኛ ሁኔታ ለውጥን ያደርጋል፡፡ ለምሳሌ ያህል በናሽናል ኢንስቲቲዩት ኦፍ ኸልዝ /ኤን.አይ.ኤች/ በተገኘ ጥናት ዓይነ ስውራን ከሆኑ በኋላ የብሬይል ጽሑፍ ሲያነብቡ የማንበቢያውን ጣት የሚቈጣጠረው የአንጎል ክፍል ያድጋል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታም የፆታ ግንዛቤ ግራ መጋባት /ቀውስ/ ያለባቸውና ከሴቶች ልጆች ጋር የሚጫወቱ ሁሌም ቢሆን የእንስት ፆታ ድምፅና ሌሎችንም ባሕርያት ይወርሳሉ፡፡ በሌላ ቃል የአዕምሮአችን ሁኔታ በዕድገታችን ጊዜ አብረናቸው ከምናሳልፋቸው ሰዎች ማንነት ጋርና ከግላችን ከምናሳየው አመል በአንዳንድ ደረጃ ምክንያት ተጽዕኖ ይገጥመዋል፡፡

3. የኤይ.ኤን.ኤ.ኤች 3 የመጠን ልዩነት ውጤቱን ቀድሞ ሳይወስን ግብረ ሰዶማዊ የመሆን አጋጣሚውን የመጨመር አኳኋን አለው፡፡ ለምሳሌ ያሀል ወንዶች ልጆች ከሲታና ወይንም ጠንካራ ሊያደርጋቸው ከሚችል ጅን ጋር ሊወለዱ ይችላሉ፡፡ አባትም ቀጭን ከሆነውና ዝንባሌው ባሌት ዳንስና ስኬቲንግ ከሆነው ወንድ ልጁ ይልቅ ፈርጣማና ዝንባሌው እንደ አይስ ሆኪ፣ የእግር ኳስ ከሆነው ልጁ ጋር የመቀራረብ ፍላጎት ሊያሳይ ይችላል፡፡ ነገሩ አንድን ሰው ረጅም ሊያደርገው ከሚያስችለው ጅን ጋር አብሮ ይወለዳል ማለት ነው፡፡ እንዲህ ሆኖ የሚወለድ ልጅ በቅርጫት ኳስ ጨዋታ ታዋቂ ሊሆን የሚችልበት አጭር ሆኖ ከተወለደ ልጅ ይልቅ ሰፊ ዕድል አለው፡፡ ያም ሆኖ ረጅሙም ልጅ ቢሆን ከቅርጫት ኳስ ጋር ካልተገናኘ በስተቀር ታዋቂ የቅርጫት ኳስ ተጫዋች ሊሆን አይችልም፡፡ እንዲሁም አንድ ልጅ በአር.ኤፍ.ኤስ.ኤል ድርጅት ምልመላ ምክንያትነትም ሆነ መልካም አርአያ ሊሆንለት የሚችል ሰው በአካባቢው ከማጣት የተነሣ ለግብረ ሰዶማዊነት ሊጋለጥ ይችላል፡፡

በታዋቂ የበረዶ ላይ ሸርተቴ እውቅና ያላቸው ባለሙያዎች መካካል ያለው የግብረ ሰዶማውያን ቊጥር በኅብረተሰብ ዘንድ ካለው ቊጥር ጋር ሲነጻጸር እጅግ ከፍተኛ ነው፡፡ ከእነዚሁ ፕሮፌሽናልስ ውስጥ 50% ግብረ ሰዶማውያን መሆናቸውን አንዳንዶቹ ይገምታሉ፡፡ የኤይድስ በሽታ ወረርሽኝ በተከሰተ ጊዜ እጅግ አስደንጋጭ በሆነ መጠን የበረዶ ተንሸራታች ተጫዋች ወንዶች ቊጥር ቀንሷል፡፡ ስለሆነም ልጁ እንዲህ ዓይነት ጨዋታ የመጫወት ፍላጎትና ስጦታ እንዳለው የተረዳ አባት ሊያደርገው የሚገባው ነገር ቢሆን እርሱ ራሱ ልጁን ወደ መለማመጃ ስፍራ ወስዶ ማለማመድና ተወዳዳሪ እንዲሆን ማድረግ ነው፡፡ ይህም አጋጣሚ ወንድ ልጁን ከሌሎች ወንዶች ልጆች ጋር እንዲሆንና ‹‹ከወንዶቹ አንዱ›› መሆኑን እንዲገነዘብ ይረዳዋል፡፡ ያኔ ወንድ ልጅ ወደ አባቱ መጠጋትና ከዚያም ‹‹ግብረ ሰዶማዊነትን የሚጠላ›› ልጀ ሆኖ ያድግለታል፡፡

በተጨማሪም በግብረ ሰዶማውያንና ግብረ ሰዶማውያን ባልሆኑ ወንዶች ዘንድ የአይ.ኤን.ኤ.ኤች 3 አማካይ መጠን የተለያየ ቢሆንም፣ ከተገኙት ውጤቶች እንደታወቀው የአይ.ኤን.ኤ.ኤች. 3 መጠን ግብረ ሰዶማውያን ካልሆኑት(ሄትሮሴክሹዋል) ወንዶች ይልቅ በግብረ ሰዶማውያን ወንዶች ውስጥ አናሳ ሳይሆን በጣም ብዙ ሆኖ መገኘቱ መታወቅ አለበት፡፡ ከተጠቀሱት ምሳሌዎች አንዱ ግብረ ሰዶማዊ ወንድ አይ.ኤን.ኤ.ኤች 3 መጠን በጥናቱ ውስጥ ከተካተቱት 16 ግብረ ሰዶማውያን ያልሆኑ ወንዶች እጅግ በጣም ሰፊ ነበር፡፡ ያም ደግሞ ከሌቫይ መላምቶች ጋር የሚቃረን ነው፡፡

በዲስከቨር ማርች 1994 እትም ላይ ሁኔታው እንዲህ ተብሎ በሳይንሳዊ ቃላት ተገልጿል፡-

‹‹በብራውን ዩኒቨርስቲ የጄኔቲክ ምርምር ሊቅና የሌቫይ ዋና የአካዳሚክ ሀያሲ የሆኑት አኔ ፊውስቶ ስተርሊንድን ሌቫይ በጥናቱ ውስጥ የተካተቱትን ዘገባዎችን የተረጎመበትን መንገድ አጠያያቂ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ እርሳቸውም አንዳሉት ‹‹ ግብረ ሰዶማውያን በሆኑትን ባልሆኑት ወንዶች ውስጥ ያለው የአንጎል ኒውከላይ /ብሬይን ኒውከላይ/ በጣም ሰፊ ልዩነት አላቸው›› ብሏል፡፡ ነገር ግን ሰዶማውያን በሆኑትና ባልሆኑት መካከል አሁንም ቢሆን ሰፊ የሆነ መደራረብ /ኦቨርላፕ/ አለ፡፡ ሌቫይ የደረሰበት ግኝት የሥርጭት ልዩነት ሲሆን፣ በአንድ በኩል ከአማካይ ኒውክላይ ሰፋ ያለ ጥቂት፣ በሌላ በኩል ከአማካይ ኒውክላይ ያነሠ ጥቂት ሲታይ በጣም ሰፊው የሆነው ክምችት ግን በመካከሉ ላይ ይታያል፡፡ ታድያ በአንደኛው በኩል የሚታዩት ሰዎች ግብረ ሰዶማውያን ያልሆኑ ብንልና በሌላኛው በኩል የሚታዩት ሰዎች ግብረ ሰዶማውያን ናቸው ብንል ነገሩ ልዩነቶቹ በስፋት ተደራርበው በተቀመጡበት አማካይ ስፍራ ላይ ስላሉት ምንም ነገር አይገልጽልንም ማለት ነው፡፡ ታዲያ ሌቫይ በመካከል ካለው የኒውክለስ መጠን አንዱን ቢመዝዝ ግብረ ሰዶማዊነትን ሆነ ግብረ ሰዶማዊ ያለመሆንን /ሔትሮ ሴክሹዋል/ እንዴት አድርጎ ማስረዳት ይችላል፡፡

በሌቫይ የጥናት ግኝቶች ላይ አስተያየት የሰጡትን ሀያስያን አህጽሮተ ጽሑፎች በማጣቀሻ 26 ሌቫይ ግኝት ስር ያገኟቸዋል፡፡

ግብረ ሰዶማዊነትን ለማስፋፋት ሲል የመገናኛ ብዙኃን ለሌቫይ ምርምር ሆነ ብለው ለሚያሰራጩት የተዛባ አተረጓጐም በጥናቱ ላይ የሚነሳና የትክክለኛነትን የታማኝነትን ጥያቄ እንዴት ወደ ጎን እንደሚገባ ዋና ምሳሌ ሊሆነን ይችላል፡፡ በምእራፍ 4 ማጣቀሻ.1 ሄደው በጂፈሪ ሳቲኖቨር የተጻፈውን ‹‹ፋይንዲንግ ዜ ኒራል ኢን ዘ ኦሸን›› የሚለውን መጽሐፍ ይመልከቱ፡፡

Back to Table of Contents

ወደ ማውጫው እንመለስ

8. ቅድመ ወሊድ- ሆርሞናል መላምቶች

ለመሆኑ በእናት ማኅፀን ውስጥ ያለው የፅንስ አካካቢያዊ ሁኔታ በመረገዝ ጊዜ ግብረ ሰዶማዊ ያልሆነውን ያልተወለደውን ሕፃን በመውለድ ጊዜ ግብረ ሰዶማዊ እንዲሆን ቀድሞ መወሰን ያስችለናል ወይ; በርካታ አስተያየቶች/ግምቶች አሉ፡፡ በዚህ ረገድ የተጻፉ ጽሑፎች ውስጥ የተገለጹ ምሳሌዎች በአንዳንድ ተመራማሪዎቸ ተደረሰ የተባለው ግኝት በሌሎቹ ተመራማሪዎች ሲገመገም ሊረጋገጥ፣ሊደገም የማይችል መሆኑን ይገልጻሉ፡፡ ስለሆነም በመነሻ የምርምር ስራዎች ያለው ሁኔታ እንደገና ሊደገም ባለመቻሉ አንዳንድ ጊዜ ግኝቶች ሊረጋገጡ ወይም ስህተት መሆናቸውን መግለጽ አይቻልም፡፡ ለምሳሌ ያህል በደርነር የተደረገው /ማጣቀሻ. 5/ ገጽ 66/ የድህረ-ጦርነት ጀርመን ምርምሩ ላይ ከተገመተው በላይ የግብረ ሰዶማውያን ወንዶች ቊጥር ጨምሮ መገኘቱን ገልጿል፡፡ እንደዚህ የሆነው በሁለተኛው የዓለም ጦርነት በተፈጠረው አስደንጋጭ ሁኔታ ምክንያት በእናቶች ማኅፀን ውስጥ በተፈጠረው ያልተለመደ የሆርሞኖች መለዋወጥ /ሆርሞናል ፋላክቹዌሽን/ እንደሆነ ተገምቷል፡፡ ነገር ግን እንደዚህ መሰሉ ሁኔታም የተከሰተው በርካታ ወንዶች ልጆች ያለ አባት ስላደጉና የፆታ ማንነት ቀውስ ውስጥ ስለገቡና የሥነ ልቦናና የአካባቢ ክስተቶች ችግር ስተ ተጫናቸው ሊሆን ይችላል፡፡ በዚህ ጥናት ውስጥ የተጠቀሱትን ባዶ መላምቶች ልብ ይበሉ፡፡ በእናቶች ማኅፀን ውስጥ የሚፈጠር ጫና /ስትረስ/ የግብረ ሰዶማዊነት መነሻ ምክንያት ሊሆን የሚችልበት ምክንያት የለም፡፡ ከድህረ-ጦርነት ጀርመናውያን ወጣቶች በቅርጫት ኳስ ጨዋታ ብዙና የተሻለ ቢጫወቱ የነበረው ጫና /ስትረስ/ በእናታቸው ማኅፀን ውስጥ ላሉ የተሻለ የቅርጫት ኳስ መጫወት እንዲችሉ አስችሏቸዋል እንደ ማለት ይመስላል፡፡

አንዳንዴ ነገሩ አስቂኝ ይመስላል፡፡ በዚሁ ጉዳይ ማለትም ቅድመ ወሊድ ሆርሞናል መላምት /ፕሪናታል ሆርሞናል ሐይፓቴስስ/ ላይ በካናካ የብሩክ ዩኒቨርስቲው አንቶኒ ቦጌርት በቅርቡ ያሳተሙት ጥናት አለ፡፡ በጽሑፋቸውም ውስጥ በእስታቲካዊ አነጋገር ከሰባት ግብረ ሰዶማውያን ወንዶች አንዱ ግብረ ሰዶማዊ የሆነበት ምክንያት እናትዬዋ ቀድሞውኑ ሌሎች ልጆች ስላሏት ነው የሚል ሐሳብ አቅርቧል፡፡ እያንዳንዱ ታላቅ ወንድም ላለው ታናሽ ወንድም ግብረ ሰዶማዊ የመሆን እድሉ በአንድ ሦስተኛ ይጨምራል ማለት ነው፡፡ ውጤቱም በእስታቲስቲካዊ መለኪያ ‹‹ቤታ ቫሊዮ›› ያለው ነው፡፡ ቫሊዮ ዜሮ ወይም አሉታዊ ቢሆን እስታቲስቲካዊ ጠቀሜታቸው እስከዚሁም ነው፡፡ ይሁን እንጂ በዋና ዋና የመገናኛ ብዙኃን ላይ ለእንዲህ መሰሉ ጥናት የሚነፋው ጥሩንባና የሚጻፈው አስተያየት ከፍተኛ ነው፡፡ የግብረ ሰዶማዊነት ደጋፊዎች /ሆሞ ሎቪ/ በጻፉት አንድ የድጋፍ ደብዳቤ ላይ ‹‹አንድ ሚሊዮን ገደማ የሚሆኑ አሜሪካውያን ዛሬ ግብረ ሰዶማውያን ናቸው ወይም ግብረ ሶማውያን ሆነው ያድጋሉ›› ምክንያቱም እናቶቻቸው ከእነርሱ በፊት ወንዶች ልጆችን በመውለዳቸው ነው፡፡ ታላቅ ወንዶች ልጆች ያሉት አባት ታናሽ ወንድ ልጁን ፆታዊ ግንዛቤውን ለማስተካከል ትኵረት እንዳያደርግ ትልቅ የመርሳት ዝንባሌ ሊገጥመው እንደሚችል ይህንን በተመለከተ የተባለ አንድም ነገር የለም፡፡ በእግርጥ ብዙ ልጆች ላሉት አባት ጉዳዩ በጣም አስቸጋሪ ይሆናል፡፡

በተጨማሪም በቅርብ ቀን በሎስ አንጀለስ ታይምስ ላይ የቦጌርትን አዲሱን ግኝት አስመልክቶ የተጻፈውን ዳሰሳ አንብቤያሁ፡፡ ‹‹እ.ኤአ. በ1991 በተደረገው ጥናት መሠረት አንድ ዓይነት መንትዮች ተመሳሳይ ዲ.ኤን.ኤ. ይካፈላሉ ስለሆነም ከሁለቱ አንደኛው ግብረ ሰዶማዊ /ሆሞሴክሽዋል/ ሲሆን በሁሉ ነገር በ52% ግብረ ሰዶማዊ ይሆናል፡፡ አንድ ዓይነት ባልሆኑ መንትዮች ላይ ድግግሞሹ በ22% ሲቀንስ በሌሎች ወንድማማቾች ግን 9% ብቻ ይሆናል፡፡ እነዚህ የጥናቱ ቊጥሮች በ1991 ከተደረገው የቤይሊ-ፒላርድ ጥናት የተወሰዱ ሲሆኑ ይህም ጥናት በሌሎች ከዚህ በኋላ በተደረጉ ጥናቶች በፍጹም ተጋልጧል፡፡ በእንደዚሁ ዓይነት ዋና ዋና የመገናኛ ብዙኃን በኩል የሚተላለፈው የተዛባ ዘገባ ባለማወቅ የተደረገ ነው ብዬ ማመን አልችልም፡፡ ነገር ግን ነገሩ እውነታዎችን የገፋ ና በ‹‹ፖለቲካው ትክክለኛነት›› እንዲታይ ለማድረግ ሆነ ተብሎ የተደረገ ድርጊት ነው፡፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ

9. ወቅታዊ የግብረ ሰዶማዊነት ምርምር ዝንባሌዎች

ከጥቂት ዓመታት ጀምሮ በግብረ ሰዶማዊነት ላይ በተደረጉ ጥናቶች አብዛኛው ትኵረት የነበረው ወላጅ አልባ ልጆችን በጉዲፈቻነት ተቀብሎ በማሳደግ ረገድ የሚመረጡት ግብረ ሰዶማውያን የሆኑ ወይስ ግብረ ሰዶማውያን ያልሆኑ ወላጆች ይሁኑ ወይንም አይሁኑ በሚለው ጉዳይ ላይ በሚነሳ ክርክር ብቻ ነበር፡፡ ነገር ግን ለልጆች የተሻለው የሚበልጠው አማራጭ የትኛው ነው; በጉዳዩ ላይ የሚደረገውን የምርምር ሥራ የግብረ ሰዶማውያን ደጋፊዎች ፖለቲካዊ አጀንዳ የሚመራ በመሆኑ ሐሳቡ ተቀባይነት እንዲኖረው ለማድረግ ግብረ ሰዶማውያን ወላጆችም ተስማሚ መሆናቸውን ያመለክታል፡፡ በጉዳዩ ላይ ምርምር ሲደረግ የሚታየው በግብረ ሰዶማውያን ወንዶች አካባቢ የልጆች ወሲባዊ ጥቃት (ፔዶፋይል) ዝንባሌ ድግግሞሽ ከፍተኛ መሆኑ ነው /አፈ ታሪክ 1 ኢይተም 49/ ይመልከቱ፡፡

ማጣቀሻ. 2 / ዱ ሆሞሴክሹዋል ፓሬንትስ ፓዝ ሪሶክስ ቱ ችልድረን ገጽ 95-120/ በውስጡ ግብረ ሰዶማውያን ወላጆችን የጉዲፈቻ አሳዳጊነት አጀንዳ ላይ ሰፊ የውይይት ሐሳቦችና አጀንዳዎቻቸውን ያጋለጡበት ሐሳብ አለ፡፡

ማጣቀሻ. 6 ‹‹ኖ ቤዝዝ ሁዋት ዘ ስተዲስ ዶንት ቴል አስ አባውት ሴም ሴክስ ፓሬንቲንግ›› የሚለው ጽሑፍ ደግሞ 49 ልዩ ልዩ የምርምር ሥራዎች ሪፖርቶችን ጉድለታቸውን በሥርዓት የመረመረ ሪፖርት ነው፡፡ የዚህ መጽሐፍ ደራሲዎች ሽጋጎ ዩኒቨርስቲ ባለሙያዎች የሆኑተ ሮበትር ክርነርና አልቲያ ናጋይ የተባሉ ዶክተሮች ናቸው፡፡ ከ49 ሪፖርቶች ውስጥ የምርምሮቹ ጉደለቶች ተብለው የተጠቀሱት፡-

1. ግልጽነት የሌላቸው መላምቶችና የምርምር ንድፎች

2. በቂ ያልሆነ /ጭራሽ የሌለው/ ተነፃፃሪ ቡድኖች ያሉት

3. ራስ ፈጠር የማይታመኑና ዋጋ የሌላቸው መመዘኛዎች

4. ወጥ የሆነ የምርምር ናሙና /ተሰታፊዎች ሌሎችን ተሳታፊዎች የሚመለምሉበት/

5. ትርጕም ያላቸውን ውጤቶች መያዝ የማይችሉ ትናንሽ ናሙናዎች

6. በቂ ያልሆነ /ጭራሽ የሌለው/ እስታቲስቲካዊ ትንታኔ ናቸው፡፡

የእንደዚህ ዓይነቶቹ ጥናቶች ችግሮች ‹‹ግብረ ሰዶማውያን የሆኑ ወላጆች ለአሳዳጊነት መታሰባቸው አዲስ በመሆኑ ነው፡፡ ግብረ ሰዶማውያኑ ጉዲፈቻዎችን በማሳደግ ረገድ ያላቸው የልምምድ የጊዜ ስፋት በጣም አጭር በመሆኑ ለአስተማማኝነቱ የሚጠቁም እስታቲስቲካዊ መረጃ የለም፡፡

እነዚህ የምርምር ‹‹ግኝቶች›› ይልቅ ግኝቶቹ በመገናኘኛ ብዙሃን ዘንድ እንዴት ተደርገው ቀረቡ የሚለው ሐሳብ ከሁሉ ይበልጣል፡፡ ምክንያቱም በመገናኛ ብዙሃን በኩል የሚቀርብ ነገር በሕዝብ አመለካከት ላይ ገዥ የመሆን ይዘት አለው፡፡ ልክ እንደዚሁ በአንድ ጋዜጣ ላይ በአንድ ርእሰ ነገር የመጽሐፉ ጸሐፊ የራሱን ሐሳብ በጽሑፍ ውስጥ ያስረዳል፣ ከአንድ ባለሙያ ጋር ቃለ ምልልስ የሚያደርግ ጋዜጠኛ ማንን ቃለ መጠይቅ እንደሚያደርግ ከሰዎች መካከል ይመርጣል፡፡የምርምር ሪፖርት ይዘቶች እንዴ እንደሚቀርቡ በመምረጥና ተያያዥነት ያላቸው አባባሎች በጥልቀት መርምሮና ፈልጎ አያይዞ በማቅረብ ጋዜጠኛ የሕዝብን አስተሳሰብ በመቅረጽ ረገድ ከፍተኛ ሚና አለው፡፡ በተለይም ታናናሽ ታዳጊ ልጆችን ሁኔታ በተመለከተ ጉዳዩ እጅግ በጣም አስፈላጊ የትኵረት ቦታ ይሆናል፡፡

 ከላይ የጠቀስነው መጽሐፍ ጸሐፊዎች ለርነርና ናጋይ ከ1979-1999 እ.ኤ.አ. ድረስ ባሉት ጊዜያት በግብረ ሰዶማውያን ልጅ አሳዳጊነት ላይ በጋዜጦች የተጻፉ ጽሑፎች ላይ ዳሰሳ አድርገዋል፡፡ በዚም ጥናታቸው አብዛኞቹ የተጻፉ ርእሰ ጉዳዩች በደፈናው እስካሁን የተደረጉ ሳይንሳዊ የምርም ሥራዎች ሁሉ በግብረ ሰዶማውያን አሳዳጊዎች ሥር ያደጉ ልጆች ግብረ ሰዶማውያን ካልሆኑ አሳዳጊዎች ሥር ካደጉት ጋር ምንም ዓይነት ልዩነት የሌላቸው መሆኑን አረጋግጠዋል፡፡ ይህም ቢሆን የተጻፉት ጽሑፎች ሁሉ አንድ ጊዜ ከምርምር ሥራዎች ሪፖርት ጋር ተያይዘው ተጠቅሰው አያውቁም፡፡ እነዚህ ሐሰተኛ የምርምር ሪፖርቶች በመገናኛ ብዙሃኑ ዘንድ ተቀባይነት በማግኘታቸው ግብረ ሰዶማውያን ወላጅ አልባ ልጆችን እንዳያሳድጉ የሚቃወመውን የሕዝብ ተቃውሞ እንዲቀንስ አድርገውታል፡፡ በእነዚህ ልጆች ላይ የደረሰውን ና እስካሁንም በተደጋጋሚ እየደረሰባቸው የስሜት ጉዳት ማለፍ አይገባም፡፡

ወደ ጽሁፉ ማውጫ እንመለስ